+ All Categories
Home > Documents > የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - Embassy of Ethiopia,...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - Embassy of Ethiopia,...

Date post: 29-Oct-2020
Category:
Upload: others
View: 13 times
Download: 0 times
Share this document with a friend
3
The Commercial Bank of Ethiopia has designed mortgage loan for Ethiopians living abroad and foreigners of Ethiopian origin. Who is eligible for Diaspora Mortgage Loan? • Any diaspora whose age is 18 years and above. • Any applicant who can submit the following documents during loan application: o Residence and/or work permit; o Renewed passport for non-resident Ethiopians or renewed passport and yellow card for foreigners of Ethiopian origin; o Two latest passport size photographs; o Marriage certificate, or otherwise; o If applicable, power of attorney, copy of ID and 2 passport size photographs of the agent(s); o Employment letter showing annual gross and net income from employer or MORTGAGE LOAN FOR ETHIOPIAN DIASPORAS 4 a የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Commercial Bank of Ethiopia
Transcript
Page 1: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - Embassy of Ethiopia, Stockholmethemb.se/.../2018/10/Diaspora-Mortgage-Loan-Brochure.pdfher agent at a nearby branch of the Commercial Bank

The Commercial Bank of Ethiopia has designed

mortgage loan for Ethiopians living abroad and

foreigners of Ethiopian origin.

Who is eligible for Diaspora Mortgage Loan?

• Any diaspora whose age is 18 years

and above.

• Any applicant who can submit the following

documents during loan application:

o Residence and/or work permit;

o Renewed passport for non-resident

Ethiopians or renewed passport and

yellow card for foreigners of Ethiopian

origin;

o Two latest passport size photographs;

o Marriage certifi cate, or otherwise;

o If applicable, power of attorney, copy

of ID and 2 passport size photographs

of the agent(s);

o Employment letter showing annual

gross and net income from employer or

MORTGAGE LOAN FOR ETHIOPIAN DIASPORAS

• እንደአስፈላጊነቱ ጠቅላላ ዓመታዊ የደመወዝ መጠን

እና የተጣራ ገቢን የሚገልጽ ከቀጣሪው የተሰጠ የቅጥር

ደብዳቤ፣

• እንደአግባብነቱ የቅጥር ውል ኮፒ፣

• ከውጪ ሀገር ባንክ ቢያንስ የአንድ ዓመት የሂሳብ መግለጫ

• አመልካቹ በንግድ ሥራ የሚተዳደር ከሆነ፤

• ቢያንስ የሦስት ተከታታይ ዓመታት የሂሳብ ዝርዝር

መግለጫ፣

• የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ የምስክር

ወረቀት፣ እና

• የግብር ክፍያ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርበታል።

• አመልካቹ የመኖሪያ ቤት መሥሪያውን ወይም መግዣውን

ቢያንስ 20 በመቶ በውጭ ምንዛሪ ማስገባት አለበት።

• ባንኩ የሚሠራውን ወይም የሚገዛውን ቤት እስከ 80 በመቶ

ወጪ ያበድራል።

• ብድሩ በባንኩ ተቀባይነት ባላቸው የውጭ ገንዘቦች (የአሜሪካን

ዶላር፣ የእንግሊዝ ፓውንድ ወይም በዩሮ) መከፈል አለበት።

የቤት መሥሪያ ወይም መግዣ የቁጠባ ሂሳብ የት መክፈት

ይቻላል?

• አመልካቹ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ወይም

በሚኖርበት ሀገር በሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በአካል

በመቅረብ ወይም በሕጋዊ ወኪሉ አማካይነት የቁጠባ

ሂሳብ በመክፈት የብድር መዋጮውን መቆጠብ ይችላል።

• አመልካቹ የሚፈለግበትን መዋጮ እንዳሟላ የብድር

ጥያቄውን ለማንኛውም የባንኩ የኮንስዩመርና የቤቶች

ብድር ማዕከላት ወይም ከአዲስ አበባ ውጪ ባሉ

የዲስትሪክት ቢሮዎች ማቅረብ ይችላል።

የቤት መሥሪያ/መግዣ ብድር ባህሪያት

• የብድር አገልግሎቱ ለመኖሪያ ቤት መሥሪያ/መግዣ

የሚውል ነው።

• የብድሩ መክፈያ ጊዜ ከ20 ዓመት ሊበልጥ አይችልም።

• የብድር መዋጮው የሚሠራውን ወይም የሚገዛውን ቤት

የመሀንዲስ ግምት ቢያንስ 20 በመቶ ይሆናል።

• የወለድ ምጣኔ ቢያንስ በዓመት 8.5 በመቶ ነው።

• ዳያስፖራው ያለበትን ቀሪ እዳ ያለተጨማሪ ክፍያ በፈለገበት

ጊዜ አጠናቆ መክፈል ይችላል።

አድራሻ : ጋምቢያ ጎዳና ስልክ : +251-11-551-95-06 +251-11-551-50-04

ፖ.ሣ.ቁ : 255 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

ፋክስ : +251-11-554-62-43

የስዊፍት አድራሻ : CBETETAA

ድረ ገፅ : www.combanketh.et

ኢ.ሜይል : [email protected]

www.facebook.com/combanketh

www.twitter.com/CBE

www.youtube.com/Commercialbankofethiopia

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክCommercial Bank of Ethiopia

አድራሻ : ጋምቢያ ጎዳና

Page 2: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - Embassy of Ethiopia, Stockholmethemb.se/.../2018/10/Diaspora-Mortgage-Loan-Brochure.pdfher agent at a nearby branch of the Commercial Bank

ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች የተዘጋጀ የቤት መሥሪያ ወይም

መግዣ ብድር

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና

ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቤት መሥሪያ ወይም መግዣ

የብድር አገልግሎት አቅርቧል።

በዚህ አገልግሎት እንዴት ተጠቃሚ መሆን ይቻላል?

• ማንኛውም ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ ዳያስፖራ

የብድር ጥያቄ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፣ በሚያቀርብበት

ጊዜም የሚከተሉትን ሰነዶች ማሟላት ይኖርበታል፤

• የመኖሪያ እና/ወይም የሥራ ፈቃድ፣

• አመልካቹ ኢትዮጵያዊ ከሆነ የታደሰ ፓስፖርት ወይም

ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ የውጭ ዜጋ ከሆነ የታደሰ

መታወቂያና የትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያ (ብጫ

ካርድ)፣

• ሁለት የቅርብ ጊዜ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣

• የጋብቻ የምስክር ወረቀት፣ ወይም ያላገባ ከሆነ ይህንኑ

የሚያረጋግጥ ሠነድ፣

• ብድሩ የተጠየቀው በወኪል አማካይነት ከሆነ የወኪሉ

የታደሰ መታወቂያ ኮፒ እና ሁለት ፓስፖርት መጠን ያለው

የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ እና የውክልና ማስረጃ፣

individual tax return; (Optional)

o Copy of employment contract, if

applicable;

o Bank account statement for at least one

year from foreign bank;

o If the applicant is a business person s/he

shall present

• Financial statement for at least three

consecutive years;

• Renewed trade licence and trade

registration certifi cate; and

• Tax payment certifi cate.

• The applicant shall raise in foreign

currency, equity contribution of at least

20% of the cost of the residential house

to be purchased or constructed.

• The bank shall fi nance up to 80% of the

cost of the house to be purchased or

constructed.

• The loan shall be repaid in USD, GBP and

euro.

How to open Mortgage Savings Account • The applicant can open saving account

before hand and save for his/her equity

contributions in person or through his/

her agent at a nearby branch of the

Commercial Bank of Ethiopia or through

Ethiopian Embassies.

• Upon fulfi lling his/her equity contributions,

the applicant can lodge his/her loan request

to any of the bank’s Consumer and Housing

Credit Processing Units and Outlying District

Offi ces.

Features of the Mortgage Loan• Purpose:- Purchase or construct residential

house

• Loan period:- Maximum of twenty years

• Equity contribution:- Minimum of 20% of

the house to be purchased or constructed

• Interest rate:- Minimum of 8.5% per annum

• It is possible to settle the loan at any point

without additional charge.

Address : Gambia Street Tel : +251-11-551-95-06 +251-11-551-50-04

P.O.Box : 255 Addis Ababa, EthiopiaFax : +251-11-554-62-43 SWIFT address: CBETETAA

Website: www.combanketh.et Email : [email protected]/combanketh

www.twitter.com/CBE www.youtube.com/Commercialbankofethiopia

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክCommercial Bank of Ethiopia

Address : Gambia Street

Page 3: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - Embassy of Ethiopia, Stockholmethemb.se/.../2018/10/Diaspora-Mortgage-Loan-Brochure.pdfher agent at a nearby branch of the Commercial Bank

ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች የተዘጋጀ የቤት መሥሪያ ወይም

መግዣ ብድር

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና

ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቤት መሥሪያ ወይም መግዣ

የብድር አገልግሎት አቅርቧል።

በዚህ አገልግሎት እንዴት ተጠቃሚ መሆን ይቻላል?

• ማንኛውም ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ ዳያስፖራ

የብድር ጥያቄ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፣ በሚያቀርብበት

ጊዜም የሚከተሉትን ሰነዶች ማሟላት ይኖርበታል፤

• የመኖሪያ እና/ወይም የሥራ ፈቃድ፣

• አመልካቹ ኢትዮጵያዊ ከሆነ የታደሰ ፓስፖርት ወይም

ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ የውጭ ዜጋ ከሆነ የታደሰ

መታወቂያና የትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያ (ብጫ

ካርድ)፣

• ሁለት የቅርብ ጊዜ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶግራፍ፣

• የጋብቻ የምስክር ወረቀት፣ ወይም ያላገባ ከሆነ ይህንኑ

የሚያረጋግጥ ሠነድ፣

• ብድሩ የተጠየቀው በወኪል አማካይነት ከሆነ የወኪሉ

የታደሰ መታወቂያ ኮፒ እና ሁለት ፓስፖርት መጠን ያለው

የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ እና የውክልና ማስረጃ፣

individual tax return; (Optional)

o Copy of employment contract, if

applicable;

o Bank account statement for at least one

year from foreign bank;

o If the applicant is a business person s/he

shall present

• Financial statement for at least three

consecutive years;

• Renewed trade licence and trade

registration certifi cate; and

• Tax payment certifi cate.

• The applicant shall raise in foreign

currency, equity contribution of at least

20% of the cost of the residential house

to be purchased or constructed.

• The bank shall fi nance up to 80% of the

cost of the house to be purchased or

constructed.

• The loan shall be repaid in USD, GBP and

euro.

How to open Mortgage Savings Account • The applicant can open saving account

before hand and save for his/her equity

contributions in person or through his/

her agent at a nearby branch of the

Commercial Bank of Ethiopia or through

Ethiopian Embassies.

• Upon fulfi lling his/her equity contributions,

the applicant can lodge his/her loan request

to any of the bank’s Consumer and Housing

Credit Processing Units and Outlying District

Offi ces.

Features of the Mortgage Loan• Purpose:- Purchase or construct residential

house

• Loan period:- Maximum of twenty years

• Equity contribution:- Minimum of 20% of

the house to be purchased or constructed

• Interest rate:- Minimum of 8.5% per annum

• It is possible to settle the loan at any point

without additional charge.

Address : Gambia Street Tel : +251-11-551-95-06 +251-11-551-50-04

P.O.Box : 255 Addis Ababa, EthiopiaFax : +251-11-554-62-43 SWIFT address: CBETETAA

Website: www.combanketh.et Email : [email protected]/combanketh

www.twitter.com/CBE www.youtube.com/Commercialbankofethiopia

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክCommercial Bank of Ethiopia

Address : Gambia Street


Recommended