+ All Categories
Home > Documents > Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ...

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ...

Date post: 19-Mar-2020
Category:
Upload: others
View: 13 times
Download: 0 times
Share this document with a friend
24
ገጽ 7 FREE Bawza Newspaper is Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 12/23/2010 የኑሮዎ ብርሃን” www.bawza.com Call 202-387-9302/3 ገጽ 8 ገጽ 17 ታህሳስ 14 ቀን 2003 ገጽ 5 TALENTED ETHIOPIAN TEEN’S (EDELAWIT & WINTA) By: Feker Belay ሃና ንጉሴ እዚህ ቆመን እያየነው ከተማው ...!!! ለጥበብ ንጉስ የአክብሮት ምሽት 300 የሀገር ባህል ልብሶች..............
Transcript
Page 1: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

ገጽ 7

FREEBawza Newspaper is Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 12/23/2010

“የኑሮዎ ብርሃን”

www.bawza.com Call 202-387-9302/3

ገጽ 8

ገጽ 17

ታህሳስ 14 ቀን 2003

Tel:202-269-3666

2031 Rhoda Island Ave, NEWashington DC 20018DUDLEY BEAUTY COLLEGE

ገጽ 5

TALENTED ETHIOPIAN TEEN’S

(EDELAWIT & WINTA)

By: Feker Belay

ሃና ንጉሴ

እዚህ ቆመን እያየነው ከተማው ...!!!

ለጥበብ ንጉስየአክብሮት ምሽት

300 የሀገር ባህል ልብሶች..............

Page 2: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2

ቤተሰብ www.bawza.com

ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ ልምዶችን፣ ቁም ነገሮችን፣ የህይወት ገጠመኞችን መፍተል፣ ማጠንጠንና ጋቢ መስራት ከጀመረች ዘመናትን ብቻ ሳይሆን አመታትን አስቆጥራለች።

ዛሬም እንደ ትናንቱና ከትናትና ወዲያው በተለይም ቀዝቃዛውን የ “winter” ወራት እያጣጣምን የአብዛኛው የሰው ልጅ የዕለት ተዕለት ምኞቱና ፀሎቱ ስለሆነውና ስለሚሆነው “ጠንካራ ትዳር” እንዴት? የሚለውን ጉዳይ መዳሰሱን ወደድን።

ድሮ (መቼ እንደሆነ በትክክል ባይታወቅም) “ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ (ባህር) ይቀዳሉ” ይባል ነበር። ባልና ሚስት የሚግባቡ፣ የሚጣጣሙ በብዙ ባህሪዎች የሚመሳሰሉ መሆኑን ለመግለጽ። እዚህ ላይ መነሳት ያለበት ነጥብ በተለይም በአሁኑ ዘመን ባልና ሚስት በብዙ ነገሮች ስለሚለያዩ (በተማሩት ትምህርት፣ በትምህርት ደርጃ፣ በእድሜ፣ በሥራ አይነት ወዘተ) እንዴት ሆኖ ነው ካንድ ባህር መባሉ አይቀሬ ነው። አንዳንዴም በታምር ሳይሆን ይቀራል። ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ የሚገኙት ያሰኛል።

የትናትን የቤተሰብ (የትዳር) ምስረታ በአስተውሎት ሲታይ ባልና ሚስት ሳይተዋወቁ አንዳንዴም ሳይነጋረሩ የሚፈጸም ነበር። ታዲያ ሳይተዋወቁ እንዴት ሆኖ ነው ተቀራራቢ (ተመሳሳይ) ባህሪ የሚኖራችው? እዚህ ላይ መታየት የሚገባው ትልቁ ነጥብ ልጁ ወይም ልጁቷ ቤተሰብ (ትዳር) መመስረት የሚገባቸው እድሜ ሲደርሱ ወላጆችና የቅርብ ዘመዶች ጊዜ ወስደው በተለይም የወንድ ቤተሰብ የጋብቻ ጥያቄ ስለሚያቀርብ ማንን ብናጋባው ይሻላል በሚለው ጉዳይ ላይ ምክክር ይደረጋል። መጀመሪያ የልጅቷ ቤተሰብ ይታያል። ከልጁ ቤተሰብ ጋር ያለው ዝምድና መኖር አለምኖር መልካም ግንኙነት፣ ከማህበረተሰቡ ጋር ያላቸው ቦታ በጥልቀት ከተዳሰሰ በኃላ ቤተሰቧ ይሆነናል። ነገር ግን ልጅቷ እንዴት ናት የሚለውን በፀባይ፣ በታታሪነት፣ በስነ-ምግባር በሴቶች እይታ ተገምግማ ትቀርባለች። በመጨረሻም የጋብቻ ጥያቄው ለሴት ቤተሰብ ሲላክ የሴት ቤተሰብም ጊዜ ወስዶ (ቁጭ ብሎ) ልጁን በሚገባ ያጠናዋል። (ጥንካሬውን፣ ስንፍናውን፣ ፀባዩን፣ ሐይማኖቱን፣ መልኩን ወዘተ) ከዚያ በኃላ የልጁ ባህሪና ተግባር ከልጃቸው ጋር የሚስማማ መሆኑን ካዩና ካረጋገጡ በኃላ መፍቀዳቸውን ያሳውቃሉ። “አልፎ አልፎ ኮከብ ቆጠራ ለባልና ሚስት የሚደረግ መሆኑ እንዳለ ሆኖ”

ይህ የቤተሰብ ምስረታ (ትዳር) ሲታይ የትዳር የረዥም ጊዜ ልምድ ባላቸው ብቻ ሳይሆን የልጆቻቸውን ባህሪ በሚያውቁ ወላጆችና ቤተዘመዶች ተጠንቶ ስለሚደረግና የሁለቱ ተጋቢዎች የአካባቢ መቀራረብ ( ወጉ ፣ ልማዱ፣ አስተሳሰቡ፣ ሃይማኖቱ ወዘተ) ውሎና አዳሩን ጨምሮ ተመሳሳይነት አለው። ከዚህ ውጪ በትዳር ዙሪያ በሚነሱ ጥቃቅን አለመግባባት ልፍታው ብትል ወይም ልፍታት ቢል የአካባቢው (የሚያውቃቸው ሰዎች) ምን ይሉናል በሚል መቻቻሉን እየመረጡ አብሮ ቆይታቸውና ተመሳሳይነታችው መግባባታቸው እየጎለበተና እየጠነከር በልጆች ገመድ እየታሰረ ስለሚሄድ ባልና ሚስት ፀባይ ለፀባይ ስለሚግባቡ ካንድ ባህር ይቀዳሉ ይባላል። አንድ አካባቢ የበቀሉ፣ ያደጉ፣ ተመሳሳይ አየር ያጣጣሙ፣ በተቀራራቢ ቤተሰብ ያደጉና የተኮተኮቱ በመሆናቸው፣ ብዙ የሚያመሳስላቸው (“የሰው ልጅ ባህሪ የወላጆቹና የአካባቢው ውጤት” በመሆኑ) ነገር ጐልቶ ሊታይ ይችላል።

ዛሬ ዛሬ በተለይም ጋብቻ ባብዛኛው በሁለቱ ተጋቢዎች መፈቃቀድ የሚወሰን ሲሆን ብዙ ልዩነቶች መታየታቸው ይስተዋላል።

የትምህረት ደርጃ፣ የገቢ፣ የአካባቢ፣ የቤተሰብ ሁኔታ፣ የእድሜ፣ የሃይማኖት ወዘተ። ብዙ ልዩነቶች በመኖራቸው በትዳር ሕይወት ውስጥ በሚነሱ አለመግባባቶች (ትናንሽም ትላልቅም ጉዳዬች) የችግሩ መነሻ ትዳር መፍትሄው ደግሞ መፋታት ተደርጐ ይታያል። ለምን ስጨቃጨቅ፣ ለምን ውጣ ውረድ ወዘተ በማለት ስንት ድካምና ጊዜ የተወሰደበት ጋብቻ እንደቀላል ነገር በቃኝ በሚል ይቋጫል።

ጠንካራ ቤተሰብ (ትዳር) ሲታሰብ ብዙ ጊዜ “መቻቻል” ነው የሚገባ ይባላል። ነገር ግን ምኑን ነው የሚቻለው? ምኑን ነው የማይቻለው? ማንን ነው የሚቻልው? በግልጽ አይታወቅም። ማለትም በባልና ሚስት አካባቢ የሚመጣ የፀባይ፣ የድርጊት፣ የፍቅር ለውጥ ወይስ አንዳንዴ በፊት በር አለበለዚያም በጓዳ በር እየገባ የሚፈተፍተውን፣ የሚወሰነውን የዘመድ፣ የጓደኛ ወዘተ ድርጊትንና ፀባይን ጨምሮ ነው?

በነዚህ የተወሳሰቡ የትዳረኞች ችግር ምን አይነት የሚያመሳስል ፍቱን መዳህኒት (የሚዋጥ፣ በመርፊ፣ የሚመጣ ወዘት) ይገኛል የሚለው ተገቢ ጥያቄ ነው። ችግሮች ተራራ የሚያካክሉና አይነታቸውና ቁጥራቸው የትዬለሌ በመሆኑ ቤት ያፈራውን የመፍትሄ አማራጮች ለማቅረብ ሞከርን።

በትዳር የሚከሰቱ ችግሮች የአንድ ቤተሰብ ችግሮች ብቻ አለመሆናቸውን ደጋግሞ መገንዘብ። በተግባር የታየን ልምድ ማቅረብ መረጥን። በባህል ጋብቻ የተሳሰሩ ባልና ሚስት መፋታት ወስነው የነፍስ አባታቸው እንዲያፋቷችው በሽማግሌነት ይመርጣሉ። ጥያቄው የቀረበላችው ሽማግሌና የነፍስ አባት ለማግባባት ቢሞክሩ በተለይ ሚስት አይቻልም ስላለች ቀጠሮ ለማፋታት ይይዛሉ። በፍች የቀጠሮ ቀን ሽማግሌው ሚስትን ቡና አፍልታ እንዲጠብቋቸው ተደርጐ ቡና ተፈልቶ ሲጠበቁ ሽማግሌው (የነፍስ አባት) አራት ባልና ሚስቶችን ይዘው እቤት ይገባሉ። ያልጠበቋቸው እንግዶች የመጡባቸው ባልና ሚስት እንደመደነግጥ ብለው ቡናውንና ቤት ያፈራውን አቀረቡ። ቡናው ከተጠጣ በኃላ የነፍስ አባት ተነስተው ምህረት በጉነት ይምጣ። አሁን እኛ በተለይም እኔ እዚህ የመጣሁት የምታዩአቸውን ባልና ሚስት ተጣልተው ላስታርቅ ብሞክር እንቢ ስላሉ ላፋታ ነው። ወደ ፍቺው ከመግባቴ በፌት ከኔ ጋር ያላችሁት ባልና ሚስቶች በትዳር ህይወት ውስጥ የገጠማችሁን ችግሮች መጀመሪያ ሴቶች ከዚያ ወንዶች ንገሩን ብለው በደሉና ችግሩ እየተነገረ ሶስተኛ ባልና ሚስት ከመናገራቸው በፊት በድንገት የተጣሉት ባልና ሚስት ባል ሚስትን ሚስት ባልን ብድግ ብለው አንገት ላንገት ተቃቅፈው ማረኝ ማሪኝ ተባብለው “ለካም እዚያም ቤት የባሰ እሳት አለ” በሚል ታርቀው በደስታ ኖሩ ይባላል።

በመሆኑም ለረዥም ጊዜ ተወጥቶና ተወርዶ የተመሰረተ የሕይወት (የቤተሰብ) ስንቅ በቀላሉና ባጭሩ እንዳይበተን ሲጀመር ብዙ ጊዜ፣ ውጣ ውረድ፣ ገንዘብ፣ ሃሳብ ወዘተ እንደወሰደው ለማቋረጥም ትንሽ ቆም ብሎ ግራና ቀኝ ፊትና ኃላ በማየት በሰከነ አእምሮ ችግሩን መፍታት ወይም ጥሩ ትዳረኞችን (በቅርበት የሚታወቁትን) ማማከር ይመረጣል። ቤተሰብ (ትዳር)ና አለመገባባት የአንድ ሳንቲም ሁለት ፊቶች ናቸውና።

ሌላው የመፍትሄ አማራጭ ከWilliam Baston (1988) አጠናቅረን በታብሌት መልክ እያቀረብን ለመዋጥና ለማዋዋጥ የብርጭቆ ውሃ ይዘው ይምጡ። ዋልያም እንደገለጸው ቤተሰብን ለማጠናከር “የቤተስብ ማጠናከሪያ እቅድ” ማውጣት ያስፈልጋል ይላል።

እቅዱ የሚያጠነጥነው፤

ሀ) ለቤተሰብ ቅድሚያ መስጠት፦ ማንኛውም ልፋትና ጥረት ከቤተሰብ ውጭ ካሉ ጉዳዮችና ነገሮች ይልቅ ለቤተሰብ መስጠት ይገባል። ይህ ሲሆን ልጆች አጠቃላይ ቤተሰብ የሚናገሩት (የሚያወሩትን) ተግባራዊ ያደርጋሉ እውነተኛ ነው ናት በሚል ቤተሰብን ማጠናከር ይቻላል። አንዳንዴ ትዳሬ ከሥራዬ፣ ከወንድሜ፣ እህቴና ከዘመዶች ምንም አይበልጥብኝም ለሚሉ እንዴት ይታያል? ያም ሆን ይህ ግን ሥራውም ሆነ ዝምድናው ትርጉም የሚኖረው ቅድሚያ ለትዳር ሲሰጥ ስለሆነ ምርጥ ምርትጡን ለትዳር። ዛሬም እስከወዲያኛው ድረስ ይለናል። በኛም ቢሆን “እናት አባቱን ይተዋል …” ይባል የለ እናም ቃላችን ብቻ ሳይሆን ተገባራችን ቅድሚያ ለቤተሰብና ለቤተሰብ ማድረግ የቤተሰብን መሰረት ያጠናከረዋል።

ለ) በትዳር ሕይወት የሚያጋጥሙ ችግሮችን መፍታት፦ ትዳር (ቤተሰብ) ያለችግር አይኖርምና ትልቁ ትኩረት መሰጠት ያለበት ለምን ችግሩ ተፈጠረ ከማለት ይልቅ ችግሩን ለዘለቄታው መፍታት ላይ ማተኮር። ማንኛውም ችግር ከመፍትሄ ውጪ አይደለምና።

ሐ) ለቤተሰብ በቂ ጊዜ መስጠት ተገቢውን ጊዜ ለልጆችና ለባል ወይም ለሚስት መስጠት። ተገቢው ጊዜ ወይም በቂ ጊዜ ሲባል የቀናትና የሰዓታቱ መብዛት ብቻ ሳይሆን መልካም ግንኙነትን መፈቃቀርን መከባበርና እያጠናከሩ መሄድን አጸኖት ሊሰጠው ይገባል።

መ) ማድነቅና ማበረታታት፦ አብዛኛው የቤተሰብ ማጠናከር እቅድ የሚያጠነጥነው እያንዳንዱን የቤተሰብ አባልን ተገቢውን አክብሮት፣ ተገቢውን ቦታና መደመጥን በመስጠት በትዳር ዙሪያ በሚሰሩና ሊሰሩ የታሰቡ ነገሮችን በጋራ በመወያየት በመነጋገር መስራት። ከዚህ በተጫማሪ ጥሩ የተሰሩ ሥራዎችን ማድነቅ መደገፍ ይገባል።

ሠ) ግልጽነት፦ አያውቀውም ወይም አታውቀውም በሚል መደረግ የማይገባውን ስራ አለመስራት ዋናው ነገር መታየት አለመታየቱ፤ መሰማት አለመሰማቱ ላይ ሳይሆን እኔ ላይ ይህ ጉዳይ ወይም ድርጊት ቢፈጸም ብሎ ማሰብና ከአእምሮ ወቀሳ ነፃ መሆኑ ነው። ተደብቆ የተሰራ ሥራ ወይም በሐሰት የተመለስ መልስ አንድ ቀን አስበውትም ይሁን ሳያስቡት መውጣቱ አይቀርምና። የሚፈልጉትን ጉዳይ ለቤተሰብ ግልጽ ባደርጉ ቁጥር ተደብቀው ከሚሰሩት ሥራ የበለጠ ጣፋጭና ከሰቀቀን ነፃ ሆኖ ያገኙታል።

ረ) ከሁሉም በላይ ትዳር ቁርጠኝነት ይፈለጋል። ቁረጠኝነት ለቤተሰብ ቅድሚያ መስጠት፣ ቁርጠኝነት አለመግባባት በትዳር ውስጥ ያለና የሚኖር መሆኑን መቀበል። ቁርጠኝነት አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ አለመገባባቶች ትዳርን የሚያንቀጠቅጡ መሆን የለባቸውም የሚል። ቁርጠኝነት ተገቢውን ጊዜና የሰከነ አእምሮ በመስጠት አለመግባባት ንፋስ ሳይገባው መፍታት። እዚያም ቤት ነውና።

መልካም፣ ጠንካራና ቁረጠኛ ችግር ፈቺ ትዳረኞችን እንዲያብቡ የዘወትረ ምኞቴና ፀሎቴ ነው። ሁላችንም መልካም ትዳረኞች ለመሆን እንነሳ።

ባልና ሚስት ከአንድ ባህር…”” ከቃል ጀመረ

Page 3: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 3

ርዕሰ ዓንቀፅ www.bawza.com

አስተያየቶቻችሁ

Publisher - Feker Inc.Editor-In-Chief - Yehunie BelayExecutive Editor - Elias E. SharewAssitant Editor - Getasew MebrateManaging Director - Makonnen TesfayeType Set - Mahlet Lemma Assitant managing Editor’s - Henok TesfayeAssitant managing Editor for Kids section- Feker BelayLayout & Graphic Design - Feker DesignCartoon - Araya Alemu

Bawza Ethiopian Newspaper1924 9th St. NW

Washington DC, 20001Tel:202 387 9302/03

Fax: 202 387 9301Email [email protected]

Bawza Monthly Newspaper is a publication of The Ethiopian Yellow Pages

www.bawza.com

ከአርቲስት አለምፀሐይ ወዳጄ ጋር ያደረጋችሁትን ቃለ ምልልስ ትኩረት ሰጥቼ አንብቤዋለሁ። በውስጡም “የጣይቱ ማዕከልን” ማጠናከር የሚገባና መተጋገዝ የሚያስፈልግ መሆኑን ይገልጻል። አማራጭ ተፈልጐ አንድ የጣይቱ ማዕከል ብቻ ሳይሆን ብዙ ማዕከሎች እንዲፈጠሩና የኢዮጵያን ኮሚኒቲ እንዲጠናከር የዘወትር ህልም ቢሆን። ኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያን ነውና። ብርሃኑ ማሞ

ከዲሲ

መጪው ጊዜ የ “Winter” ብርድና በረዶ የምናጣጥምበት በመሆኑ ፈገግታና ፈገግ የሚያሰኙ ቀልዶችና ካርቱን ጀባ ብትሉን ትንሽ መንፈሳችን ይደሰታል ብዬ አስባለሁ። ብርዱና ቅዝቃዜው የቀልድ ብዕራችሁን ያደለዱመዋል ብየ አላስብም።

ሂሩት በላይ ከዲሲ

በሃገራችን ኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙትን እንስሳት፣ እጽዋትና አእዋፋት ማቅረባችሁ ብርቅዬ የሆኑ ነገሮች እንዳለን ስለሚጠቁም ሄደን ለማየት ጉጉት ስለሚፈጥር ግፉበት። ማዕዛ መኮነን ሜሪላንድ

የሥራ እድልና የቤት ኪራይ አምዳችሁ ሁልጊዜም አስፈላጊ ነገር በመሆኑ የተለያዩ ክፍት የሥራ ቦታዎችንና የሚከራዩ ቤቶችን ብታሳውቁን። ባውዛዎች እንድናነባችሁ ቤትና ሥራ የማግኛ ዘዴ መጠቆም ተገቢ ነውና እንወዳችኃለን። ምግባሩ ዘለቀ

ሜሪላንድ

የጥበብና የቢዝነስ ባለሙያዎችንና ሰዎችን ማቅረባችሁ ጥሩ ሆኖ በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፍ ከፍተኛ ቦታ ላይ ያሉ ምሁራንን አነጋግራችሁ እንካችሁ ብትሉን ሌላ የሕይወት ቅመምና ትምህረት እናገኛለን። መልካም የዝግጅት ጊዜ እመኝላችኃለሁ። ትዝታ አስማማው

ከቨርጂኒያ

ባውዛዎች ስለትዳር፣ ቤተሰብ መጣጥፎችን እያቀረባችሁ ጠቃሚ ሃሳብ ታካፍሉናላችሁ። እኔ ልጠይቃችሁ የፈለግሁት እንዴት ጥሩ የትዳር ጓደኛ ማግኘት ይቻላል? ባልሙያም ሆነ ወረቀት አነጋግራችሁና አገላብጣችሁ እንካችሁ ብትሉን። መሰረት በላይ

ከቨርጂኒያ

ከዝግጅት ክፍሉ

ውድ የባውዛ ተሳታፊዎች የምተሰጠንን አስተያየቶዎች ለሥራችን መጐልበትና ጥንካሬ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ስላላቸው አስተያየታችሁን በፖስታ፣ በኢሜል፣ በስልካችን ብታደርሱን እንቀበላለን። ለጠየቃችሁን ጥያቄዎች ቤት ያፈራውን የተግባር መልስ በመስጠት እንሞክራለን።

ከአስተያየቶቻችሁ በተጨማሪ ልዩ ልዩ ጹህፎችን ካርቱኖችን ብትልኩልን እናወጣላችኃለን። ሽልማቶችን በያመቱ መጨረሻ የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ እንሸልማለን። በመሆኑም የተጠናከረ ተሳትፎአችሁ አይለየን።

ወርሃ ታህሳስ ገና በቆሎው፣ ገብሱ፣ ስንዴው ተመርቶ አቅም በፈቀደው መጠን በየገበሬው ጐታ የሚገኙበት ሲሆን ትንሽ የሚዘገዩት የጤፍ አዝመራ እኔ ደርሻለሁ በሚል የበሰለ ዋንዛ መልኩን ተኩሎ በስፋት ሲንቀሳቀስ እንደ ውሃ ሙላት የሚሰግርበትና የአይንና የመንፈስ እርካታን የሚሰጥበት፣ የሽንብራ እሽቱ በአረንጓዴ ቅጠሎች ታጅቦ የሚበላበት ነው ወርሃ ገና።

ገበሬው የክረምቱን ዝናብ አጣጥሞ የጥቅምትን ብርድ በመጠኑ ተቋድሶ ወደ አዲስ አየር፣ አዲስ ምርት፣ አዲስ ህይወት የሚገባበት በመሆኑ ወራተ ታህሳስ ጥጋብ የፊሽታ ወር ነው። በተለይ ደግሞ የጌታችን የመዳህኒታችን የእየሱስ ድርስቶስ በዓለ ልደት በመሆኑ ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባህሩ እየወረዱ ወረባቸውንና ያሬዳዊ ዜማቸውን የሚያንቆረቁሩበት ወጣቱ ለወራት ያስቀመጠውን የገና መጫወቻውን አውጥቶ የሚቆራቆስበት እናም ወንዱ ሴቷን ሴቷ ወንዱ የሚተያዩበት አይን ለአይን የሚነጋገሩበት እንዲም ሲል ከንፈር ለክንፈር የሚገናኙበትና የዛሬን ወይም የነገን የፍቅር ህይወት የሚያጣጥሙበት ዘመነ ጥጋብ ወርሃ ገና። ወንዞች እንኳን በክረምቱ ምክንያት ሞልተው ያገኙት እያግበሰበሱ ከሚጓዙበት ድፍርስና ወከባ ጉዞ ረጋና ጠራ ብለው ያሳለፉትን የወከባ ዘመን በአግራሞት የሚታዘቡበት ነው ወርሃ ገና።

ወርሃ ገና እያንዳንዱ ወራት የራሱ አዲስ ነገር ቢኖረውም ማን እንደ ታህሳስ ተፈጥሮና የሰው ልጅ በሙሉ አዲስ የሚሆንበት ዘመን። ምርቱ አዲስ፣ ቀሚሱ አዲስ፣ ብራምባሩ፣ አልቦው አዲስ፣ ፍቅሩ አዲስ፣ ዘፈኑ አዲስ ጸጉር አሰራሩ አዲስ ቁንጅና ውበቱ ጨዋታው አዲስ የእዩኝ እዩኝ ወርህ ነው ማለት ይቻላል።

ባዕለ ገና አሜሪካን አገር ሲያዩት አዲስ የፈረንጆችን አመት አስተባብሮ የሚገባ ሲሆን ለተወሰኑ ወራት ህይወት ያላቸው (የሰው ልጅ፣ እንሣትና አትክልቶች) በሙቀት ሲጨናነቁ ቆይተው ከሙቀቱ ትንሽ በረድ ብለው ከቆዩ በኃላ ለሚቆጠቁጠው ቅዝቃዜና በረዶ የሚተላለፍበት ነው ወርሃ ገና። ወርሃ ገና ዛፎች የነበራቸውን ክብረ ሞገስ ተገፎ በህይወት መኖራቸው የሚያጠራጥርበት የዱር እንስሳት የሚጠለሉበት አጥተው እንደ መልካም እስክስታ ተጫዋች ቆመው የሚነቀጠቀጡበት። ወርሃ ገናና አዲሱ የፈረንጆች አመት።

ባውዛዎች ትንሽ ጊዜያት ቆም ብለን ፊትና ኃላ ግራና ቀኝ ካየን በኃላ የሀገራችን ገና አሁን ካለንበት ጋር በትዝብት መነፅራችን ስናነጻጽረው “እዲያ” ገናስ ማን እንደ . . . . ብለን መልካምና የዘወትር ምኞታችንን ለአንባብያን (እንደባህላችና ወጋችን) እንካችሁ ማለት ወደድን።

ታዲያ መጪው ዘመን፣ መጪው ጊዜ እኮ ምን እንመኝ አልን ። እውነተኛ ምኞት ልባዊ ምኞት ለአንባቢያችን እናም መጪው ጊዜ ቅዝቃዜውን ለመከላከል ቀበቶንና መቀነትን (ብቻ ዛሬ ዛሬ መቀነት ወደ ቀበቶ ተቀይሯል) የምናጠብቅበት ብቻ ሳይሆን ለሀገር ለሰው ልጅ የሚጠቅምና አራአያ የሚሆነ ሥራ የሚሰራበት ዘመነ ገና ይሁንልን አሜን። በመደማመጥ ላይ የተመሰረተ ጠንካራ ቤተሰብና ማህበረሰብ የሚመሰረትበት፤ የጥበብ ሥራዎች አእምሮንና ቀልብን የሚስቡበት፣ ህጻናትና ወጣቶች እጅ ለእጅ ክንድ ለክንድ ተደጋግፈው “ማንበብ፣ ማንበብ፣ ማንበብና መጻፍ፣ መጻፍ፣ መጻፍ” የሚለውን መሪ ቃል አጥብቀው ይዘው ተግባራዊ እያደረጉ ትምህርታቸውንና መልካም ባህላቸውን እያዳበሩ ወደ ሀላፊነት ለማሸጋገር በብቃት የሚጓዙበት ዘመን ይሁንላቸው እያልን በልዩ ልዩ ቢዝነስ ለተሰማራን ሥራችንን አጠናክረን ትኩረት ሰጥተን በመንቀሳቀስ ውጤታማነታችንን የምናረጋግጠበት ጊዜ እንዲሆን እንመኛለን።

የከርሞ ሰው ይበለን።ከአረንዛው

“ገናና ገነኞች” ጋዜጣችሁ ባውዛና የኢትዮጵያ የሎ ፔጅስ ድልድይ ናችው....ልክ እንደወትሮ የቢሮ ስልካችን አንሱኝ እያለ ሲያቃጭል አንስተን ሄሎ ስንል ስለ ድልድይነታችሁ ስለ አስተማሪ ጋዜጣችሁ አስተያየት ለመስጠት ይቻላል? አሉን። እኛም ቤት ለእቦሳ ብለን ከአቶ ንጉሴ ነጋሽ ጋር የተደረገውን የአስተያየት ቃል ምልልስ እነሆ።

በዚህ ዘመን ሰው ከሰው ለመገናኘት አድራሻው ከታወቀ ቀላል የመሆኑን ያህል ዘርዘር ቀጭቶና አፈር ፈጭቶ በልጅነት ከነበሩት ጓደኛ ዘመድ አዝማድ ጋር ውሎ ማደር፣ የህይወትን ገፈት አብሮ ማጣጣም የማይቻልበት ነው። የሰው ልጅ እግሩ፣ እጣ ፈንታው ቀልቡ እንደመራው ይጓዛል ይሄዳልና።

በሰኔ ወር አካባቢ ልጆቼን ለማየት ሰሜን አሜሪካን አገር ቨርጂኒያ ስቴት ነው የመጣሁት። ባጋጣሜ ባካባቢው የሚገኙ በአማርኛ የተጸፎ ጋዜጦችና መጻህፍትን ሳገኝ ማንበብ ጀመርኩ።

ወሊሶ ከተማ ነው የተወለድኩት። በተለይም የኢትዮጵያ የሙዚቃ ንጉስ ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ጋር ከ1ኛ እስክ 3ኛ ክፍል አብረን አንድ ክፍል ጨቦና ጉራጌ አውራጃ ግዛት (ወሊሶ) ራስ ጐበና ዳጨው ጥጉ ት/ቤት አብረን በጓደኝነት የነበርነው።

የትምህረት ቤት ዳሬከተሮቻችን የውጭ ሀገር ዜጐች ሲሆኑ በተለይ 3ኛ ክፍል በነበርን ጊዜ ሻርዳድ የሚባሉ ሱዳናዊ ሲሆኑ ጥላሁን በሚያዘጋጀው ትያትርና የወላጆች ቀን ዘፈን በጣም ያደንቁታል። ሆኖም ከጊዜ ወደ ጊዜ ጥላሁን በትምህርቱ ላይ ያለው አትኩሮት እየቀነሰ በመምጣቱ እንደ አባት ተሰምቷቸው አስጠርተው ካነጋገሩት በኃላ የጣቱን መዳፍ ዘርግተው ካዩት በኃል በተረጐሙት ተርጉመው ወደ አዲስ አበባ ይዘው መኮነን ሐብተወልድ ለተባለ ሰው (በወቅቱ ባለጉዳይ ተቀባይና የሀገር ፍቅር አስተባባሪ) አገናኝተውት ሀገር ፍቅር ይቀጠራል። ከጥላሁን በፊት ሀገር ፍቅር የተቀጠሩት በጣም ይደነቃሉ በድምጹ። ከዚያም ድምጹን የሰሙ የትምህርት ቤት ጓደኞቻችን ጥላሁንን ሰማኽው በሬዲዬን ተከቷል መስማት ከፈለግህ በሬዲዮን ሶኬት ላይ መርፊ ቁልፍ ሰካና አዳምጥ ሲሉኝ ከነበርኝ የመስማት ጉጉት መርፊ ቁልፍ ዘርግቼ አስገብቼ ስሞክር እጄን ኤሌክትሪኩ ነዘረኝ አንቀጠቀጠኝ።

በሕይወት መንጽር የት/ቤት ትዝታችንን ሳስተውሰው አርብ፣ አርብ፣ ሁሌ ፍል ውሃ (ራስ ሆቴል) በነፃ ለተማሪዎች ተፈቅዶ የምንታጠበው፣ ቅዳሜ ቅዳሜ ረቡ ቅሌ የሚባል አካባቢ እየሄድን ብዙ የሚበላ የዱር ፍሬ ፍሬዎችንና ሸንኮራ አገዳ እየበላን ነበር ያደግነው በልጅነት የትምህረት ቤት ጓደኞቻችን (ራስ ጐበና ዳጨው ጥጉ) አብረውን የነበሩት ዶ/ር ፍስሃ ተክለወልድ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ጌታሁን አቶ ወርቅነህ ሰፊ እዚህ አሜሪካን አገር አሉ። እነዚህ በልጅነት ያውም ሀገር ቤት የተለያየነውን በናንተ ባውዛ ጋዜጣና በኢትዮጵያ የሎ ፔጅስ በተለይም ዶ/ር ፍስሃ ተክለወልድን በአካል አግኝቸ ሰለልጅነት፣ ስለ ትምህረት ቤት ህይወታችን የረዥም ዘመናትን ወደኃላ ተጉዘን እንድናስታውስ አድርጋችሁኛልና መልካም የህይወት ድልድይና የትምህረት የሥራ ዘመን ስመኝ የአሜሪካን አገር ገጠመኘን እንኳችሁ እላለሁ።

በቨርጂኒያ በልጆቼ አካባቢ የሚኖር ኢትዮጵያዊ የዲሲ ሞንመንትና ሌሎችንም ሊያስጐበኘኝ አብረን ወጥተን ስንጐበኝ ልዩ ልዩ ፎቶ ግራፎችን ከተነሳን በኃላ ወደ ቤታችን ለመመለስ በባቡር ተሳፈርን በተለያየ ቦታ ተቀምጠን ስለነበር መውረጃው ሲደርስ እሱ ቀድሞ ሊወጣ ትንሽ ዘግየት ብዬ አይቼው ልወጣ ስል ባቡሩ በሩን ዘግቶ በመሄዱ በሚቀጥልው መውረጃ ላይ ወረድሁ። ብዙ የሰው ግርግር ይታያል። ግራ ገብቶኝ እንደቆምሁ አንድ ኢትዮጵያዊ መጥታ ምን ሆነህ ነው አለችን ችግሬን። ነገርኃትና ጊዜ ባይኖራትም ይዛኝ ሄዳ ከአበሻ ታክሲ ሹፊሮች ጋር አገናኝታኝ አደራ ብላ ሄደች። አካባቢዬን በትክክል አለማወቄና ስልክ ቁጥር በቃሌ አለመያዜ አስቸጋረና ነግሩን ውስብስብ ቢያደርገውም የታክሲ ሾፊሩ ቀኑ እሁድ በመሆኑ ልጆቼ ቤተክርስቲያን እንደ ሚያዘወትሩ ስነግረው ዲያቆን ዘነበ ጋር ደውሎ አነጋግሮ የልጆቼ ስልክ ተገኝቶ ከልጆቼ ጋር ተገናኘሁ። ይህ የአሜሪካን አገር ገጠመኜ ነው። ተገቢውን መረጃ(አደራሻ) በተለይ ወላጆችና ለመጀመሪያ ጊዜ አማሪካን አገር የሚመጡ ኢትዮጰያን በቅርብ ቢይዙ እንደእኔ ችግር አይገጠማቸውም እላለሁ።

ባጠቃላይ ለረዥም ዘመናት የተለያዩ ጓደኞችን ዘመዶችን ለማገናኘት ድልድይ በስሜን አሜሪካ የሆነውን ጋዜጣችሁን ባውዛና ኢትዮጵያን የሎ ፔጅስ በሁሉ በር እንዲገኝ የዘወትር ጥረታችሁ ቀጥሎበት እያልሁ መልካም የስኬት ዘመን እመኛለሁ።

ንጉሴ ነጋሽ ቨርጂኒያ

Page 4: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

www.bawza.com

Page 5: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 5

www.bawza.com

Page 6: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page �

www.bawza.com

Page 7: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 7

www.bawza.com ጥበብና ባህል

ባውዛ፦ ወደ ልጅነት ሕይወት ልውሰድሽና

የማሪቱ የዘፈን አጀማመርሽ እንዴት ነበር?

ማሪቱ፦ በሀገራችን (ወሎ) በተለይ በሰርግ ወቅት

ገና ከጥንስሱ ከአስራ አምስት ቀን በፊት የተለያዩ

ልጃገረዶች (ኮበሎች) ሆነን ከበሮ ይዘን የተለያዩ

ጨዋታዎችን እንጫወታለን። በዚህ ወቅት

በድምጽ የምዘፍነው እኔ ነበርኩ። እናም ገና

ከልጅነቴ ጀምሮ ነበር ማሪቱ በየሰርጉ የታለች?

ማር ትምጣ ይባል የነበረው። (የትዝታ ፈገግታ

ፈገግ ብላ) ያው እንጀራዬም ሆኖ ነው መሰለኝ።

ባውዛ፦ ስራዎችሽን ብዙ ህዝብ ፊት ለፊት

(መድረክ ላይ) ወጥቶ ማቅረብስ መቼና እንዴት

ጀመርሽ?

ማሪቱ፦ እንደነገርኩህ ከልጅነቴ ጀምሮ

በብዙዎች ሰዎች ዘንድ መወደድና መደመጥን

አግኝቼ ስለነበረ በየሰርጉና በተለያዩ ቡና ቤቶች

እየተቀጠርኩ እሰራና እጫወት ነበር። ከዚያም

በደሴ ወ/ሮ ስህን ትምህርት ቤት ተማሪዎች ጋር

ተሰባስበን የተለያዩ የሙዚቃ ስራዎችን በመስራት

ላይ እያለን አሰልጣኞኛችን እውቁ አርቲስት

ቀለመወርቅ ደበበ ጋር ተገናኝተን የወሎ ላሊበላ

ኪነትን መስረተን የተለያዩ ስራዎችን መስራት

ጀመርን። ከዚያም በጣም ታዎቂነትን የኪነት

ቡድኑ እያተረፈ መጣ። እኔም በዛው ልክ ታወቂ

እየሆንኩ መጣሁ። እኔ ብቻ የወሎ ላሊበላ ኪነትን

በመወከል ተመረጥኩና በአገር ውስጥ በውጭ ሀገር

ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስራዎቻችንን አቀረብን።

ባውዛ፦ በቴለቭዥንና በተለያዩ ሚዲያዎች

እንዲሁም ካሴቶችን ማሳተም መሳተፍ መቼና

እነዴት ጀመርሽ?

ማሪቱ፦ በርግጥ በደሴም እያለሁ በቴለቭዥን

እቀርብ ነበር። እኔ እንደማስበው የድሮ ስራዎቼ

ዛሬም በፍቅር ይደመጣሉ የባህል ሥራ ካልተበረዘ

ካልተከለሰ ቱባው እንዳለ ካቀረብከው ወድቆ

አይወድቅም። በካሴት ማሳተምን በተመለከተ

ከነ ጋሽ ይርጋ ዱባለ፣ ከባህሩ ቃኘው፣

ከሃብተሚካኤልና ከይሁኔ በላይ ጋር ሰርቻለሁ።

ባውዛ፦ ከወርቃማ ዜማሽ ጐን ለጐን ተጨማሪ

መተዳደሪያ ገቢ አለሽ?

ማሪቱ፦ በደሴ ከተማ የራሴ ቡና ቤት ነበረኝ።

ከተለያዩ ቦታዎች እንግዶች ወደ ደሴ ከተማ

ሲመጡ የኔን ቤት ሳይጐበኙ አይሄዱም። እኔ

ቡና ቤት ውስጥ ዘፈን እጫወታለሁ። እየታወቅሁ

ስመጣ ወደ አዲስ አበባ መጥቼ በካዛንቸስ አካባቢ

የዘፈን ምሽት ቤት ከፍቼ የወሎ ኪነቶችን

አቋቁሜ ጥሩ ሥራ እየሰራሁ ነበር። ያኔ ከደሴ

ወደ አዲስ አበባ መምጣት አሜሪካን አገር

እንደመምጣት ይቆጠር ነበር ማለት ይቻላል።

ባውዛ፦ ወደ ሌላ ጥያቄ ልውሰድሽና ደሴ የፍቅር

ከተማ (ፍቅር አርጅቶ የሚጦርበት) ከተማ ነች

ይባላል። በዚህ ጉዳይ ላይ ምን አስተያየት አለሽ?

ማሪቱ፦ እኔ እንደሚገባኝ የቆንጆ ሀገር ስለሆነች

ነው። ጥሩነቱ በዚያን ጊዜ እንኳን ወደ ደሴ ከተማ

አልረገጥህ። ጠፍተህ ትቀር ነበር። ቡታ ቡታ ሳቅ።

ባውዛ፦ ብዙዎች ሙዚቃን የሚያጣጥሙ ሰዎች

ማሪቱ የአንቺ ሆዬ፣ የአምባሰል፣ የትዝታ፣ የባቲ

ንግስት ነች። የነዚህን ሁሉ ቅኝቶች በብቃት

የመትጫወትና የምትደመጥ አንጋፋ አርቲስት

ናት ብለው ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።

የአንቺ አስተያየት በዚህ ጉዳይ ምንድን ነው?

ማሪቱ፦ በርግጥ እኔ እንደማየው ከሌሎች

አርቲስቶች እበልጣለሁ አልልም። እንደው

አለ አይደል “የሀገሬ ሰው አይን አይቶ ልብ

ይፈርዳል ይባላል”። መቼም አንተ የሰው ፍቅር

ይስጥህ! ተወደድ እንደወሎ ቆንጆዎች። ፈገግታ።

ባውዛ፦ እስቲ አንቺ በዜማ እነዚህን ቅኝቶች

ብታንጎራጉሪልን እኛ ለአንባቢዎቻችን

በፅሁፍመልክ እናደርሳቸዋለን።

ማሪቱ፦ እንግዲያውስ ከአንባሰል እንጀምር

አይደል . . . ፈገግ

አምባሰልእኽ . . . ኧረእንደምን አለህ

አመለኛው እግሬ መጓዝ የለመደ

አመለኛው እግሬ መሔድ የለመደ

አዎ አጥንቴ ዘወርወር እህ . . .

ወጫሌ ወረደ

እንዴትነሽ ውጫሌ እንደምነሽ ጢሳ

የተቋደስንብሽ ፍቅር እራት ምሳ

ባቲእህነነ . . . አረባቢ ባቲ

ባቲ . . . ገንደላዩ

ሀድራው የሚመጣው ደራርበው ቲተኙ

በላሁ በደም እጄ ታልታጠበው

ትዝይለኛል ባቲ ሀውሳ መውረጃው

ሀውሳ ዝናብ አይጥል ያበቅላል በመስኖ

ታየኝ አከላቱ ጃሚዬ እሸት መለሎ!

ትዝታእኽ . . . ነ . . ነ . . ነ . . (በትዝታ ባህር

ተዋዥቅ ሰጥሜ) (2)

ስጋዬን ጨርሼ ቀርቻለሁ ባጽሜ

አንተን አልኩኝ እንጂ የልቤን ሰቀቀን

ከቶ ምን በድይህ ላከው ትዝታህን

ለካስ ጦረኛ ነህ ታነጣጥራለህ

በርቀት ተኩሰህ ልብ ትመታለህ!

አንቺ ሆዬአንቺ ሆዬ ለኔ የሚሏት ዘፈን (2)

አምና ብር በላች ዘንድሮ ወይፈን (2)

ኧረእንደምን አለህ (2) እንዴታ!

ባውዛ፦ ማሪቱ ዛሬም ቢሆን ድምጿ ወደር የለውም።

ነገር ግን አዳዲስ ስራዎች ስትስራ አትታይም።

ለምን ይሆን? እየተወደዱ መጥፋት?

ማሪቱ፦ በርግጥ አዳዲስ ስራዎች መስራት

ይቻላል። ይገባልም። የአቅሙ ጉዳይ ነው እንጂ።

ነገር ግን እዚህ አሜሪካ አገር ከመጣሁ በኋላ

“ከ300 ያላነሰ የሀገር ባህል ልብስ አለኝ”........ከኤልያስ እሸቱ

የጥበብ ዜናየቁንጮዎች ቁንጮ

እውቋና የዘወትር አዲሷ አርቲስት አስቴር አወቀ አዲሱን የፈረንጆች አመት፤ የገና በዓላትን ምክንያት በማድረግ ከታወቁ ዘፋኖችን ጋር Jan. 1st, 2011 _2335 QUEEN CHAPEL RD. NE WASHINGTON DC 20018 እንገናኝ እያለች ሲሆን በቦታው ተገኝተው የብርቅየዋን አርቲስት ምርጥ ዘፈኖች ማጣጣም የሚቻል መሆኑን ከኢትዮስታር ኢንቴርቴንመንት ለማወቅ ችለናል።

ጆሮዎቻችንና መንፈሳችን ለአዳዲስ ካሴቶች

አዳዲስ የዘፈን ካሴቶችን ማውጣት ትንሽ ቆም ብሎ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ገናና ምርጥ ዘፋኖች አድምጡ በሚል ይመስላል አዳዲስና ታዋቂ ዘፋኞች ፣ አስቴር አወቀ፣ ፍቅረአዲስ ነቃጥበብ፣ ደሳላኝ መልኩና ፍቃዱ ሀይሉ) ዘፈኖቻቸውን እየለቀቁ ሲሆን ሌሎች አርቲስቶች ሥራዎቻቸውን ጀባ ለማለት በሄደት ላይ መሆናቸው ታውቋል። ባውዛ ጋዜጣችን መልካም የጥበብ ዘመን ትመኛለች።

300 የሀበሻ ቀሚሶች በአንድ ገላ ላይ

300 የሀበሻ ቀሚሶች ለአንዲት ውድና ብርቅየ ሰው ትጠቀማለች ቢባል እኮ እንዴት ሆኖ ነው? በፍጹም የማይታመን ነው መባሉ አይቀሬ ነው። ሆኖም ባውዛ ጋዜጣችን ለረዥም ጊዜያት በሚነቆረቆሩ ድምጿ የምትታወቀውን ማሪቱ ለገሠ ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርግ 300 የሀገር ባህል ቀሚሶች እንዷላትና ከአበሻ ቀሚስ ውጪ በመነኛውም ጊዜ እንደማትለብስ የገለጸች ሲሆን የሀገር ባህል ዘፈን በሀገር ባህል ቀሚሶች መሆኗ በአስደናቂ ታሪክ መዝገብ (Genius Book) ያስወጣት ይሆን? ማን ያውቃል!!

ሳቃችን ከልባችን

የምን መቆዘም ነው በሚል ይመስላል በምነው ሽዋ መዝናኛ ድርጅት አማካይነት ተወዳጁ ኮሚዲያን መስከረም በቀለ ከእውቅ ተዋኒያን አያልቅበት ተሾመ፣ ኩሪባቸው ወ/ማርያም፣ ትግስት ፍሬ እና ከምርጥ የባህል እስክስታ ተወዛዋዦች እንዲሁም እውቅ የሰርከስ ባለሙያዎችን አካትቶ ዲሴምበር 12, 2010 በሊንከን ትያትር 1215 U St. NW ቀርቦ ታዳሚው የአመት የሳቅና የዘፈን ኮታውን (በፈረንጆች አዲስ አመት ዋዜማዎች ላይ ያሟላ መሆኑን በቦታው የነበረው የሥራ ባልደረባችን ዘግቧል።

የመቅረጸ ድምጻችንን ከአጭር ማስታወሻና ለመነሻ ከሚሆኑ መጠይቆች ጋር ዝግጅት በማድረግ በሀገር ባህል ዘፈኖቿ አንቱ የተባለችውን የአንባሰል፣ የአንቺ ሆዬ የትዝታና የባቲ ቅኝቶች ንግስት የሆንችውን ድምፃዊ ማሪቱ ለገሰን ከየት ተነስተሽ የት አለሽ ለማለት ፈለግን። ማሪዬ ልክ እንደ ሁል ጊዜው ዘንካታ የሀገር ባህል ቀሚሷን አንዥርግዳ ፀጉሮቿን ሹርባ ተሰርታ የሀገር ባህል ዘፈኖች ተጨዋችነቷን ከድምጼ ብቻ ሳይሆን ከአለባበሴ ይጀምራል በሚል አይነት ኢትዮጵያ በአሜሪካ በሚባልለት (ሊትል ኢትዮጵያ ሬስቶራንት) ዋሽንግተን ዲሲ አገኘናትና እንኳን ደህና መጣሽ ____ ሞቅ ያለ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ በሚያማምሩና ምቾታቸውን በጠበቁ የሀገር ባህል ወንበሮች ላይ አረፍ ብለን ከልጅነት እስክ አሁን ያለውን የህይወት ጉዞ የባህላዊ ዘፈን ጉዞ በአጭሩ ለንባብ ጀባ እንላለን። መልካም ንባብ

ወደ ገጽ 19 ዞሯል

በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ውስጥ ጉልህ ቦታ ያላቸውን ባለሙያዎች ባውዛ አወያይታ ማቅረበ ለኪነ ጥበብ እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ በመኖሩ በዘርፉ አንጋፋና አንቱ የተባለውን የኪነ-ጥበብ ባለሙያ፣ ጸሐፊ ተውኔትና አዘጋጅ፣ የዜማና ግጥም ደራሲ መምህርና አሰልጣኝ ድምጻዊ ቀለመወርቅ ደበበ ለረዥም ዘመን አገልግሎትና የሥራ ውጤት እውቅና ለመስጠት የተደረገውን የአክብሮት ምሽት በሚመለከት ያደረግነውን ቃለ ምልልስ አጠናቅረን አቅርበናል።

ባውዛ፦ በዋሽንግተን ዲሲ ማርዬት ሆቴል ታላቅ የአክብሮት ምሽት ለረዥም ጊዜ አገልግሎትና የሥራ ውጤት እውቅና ለመስጠት ኦክቶበር 31/2010 ተዘጋጅቶ ነበር። ዝግጅቱን እንዴት

ቀለመወርቅ ደበበየአክብሮት ምሽት

Page 8: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 8

www.bawza.com ጥበብና ባህል

Page 9: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 9

ንግድ www.bawza.com

ቀልድአንድ ንጉስ ከጠባቂዎች አንዱን ያስጠራና እናቴን ካየኃት ብዙ ጊዜዬ ስለሆነ ሂድና አይትሃት ተመለስ። ነገር ግን ከሞተች እንዳትነግረኝ ካለችም እንዳትነግረኝ ብሎ ይልከዋል፡

በንጉሱ መልዕክት ግራ የተጋብው ጠባቂ ወደ ንጉሱ እናት ከተማ ይሄድና እናቱ ቤት ሲደርስ የንጉሱ እናት ሞታ ያገኛታል። በሁኔታው የተደናገጠው መልዕከተኛ ትንሽ ቁጭ ብሎ እርሙን ካወጣ በኃላ ምን ብዬ ለንጉስ መልስ ልንገር ብሎ ጥቂት ካሰበ በኃላ ግማሸ ፀጉሩን ይላጫል፤ ግማሹን ደግሞ ጐፈሬ አድርጐ ቅቤ ተቀብቶ ወደ ንጉሱ ቤት ይደርሳል። ንጉሱም ያስጠራውና ጠባቂውን ሲያየው ግማሽ ፀጉሩ ተላጭቶ ግማሹ ጐፈሬ ሆኖ ያየዋል። በሁኔታው የተገረመው ንጉስ እንኳን ደህና መጣህ ካለው በኃላ እናቴ አለች አልሞተችም ብሎ ሲጠይቀው ወደ ተላጨው ፀጉሩ ራሱን አዙሮ ንጉስ ሆይ ካለች ፀጉሬን እላጫልሁ ይለዋል፤ እሺ ሞታለች ማለት ነዋ ሲለው ከሞተች ጐፈሬን ነስንሴ ቅቤ እቀባለሁ ይለዋል። መጀመሪያ ሲያየው በፀጉሩ ሁኔታ ግራ የተጋባው ንጉስ በመልሱ የበለጠ ግራ ተጋብቶ ለምን ግራ የሚያጋብ መልስ ትመልስልኛለህ ቢለው እርስዎ ግራ የሚያጋባ መልዕክት ስለላኩኝ ነው አለ ይባላል።

እርስዎስ ግራ የሚያጋባ መልዕክት፣ ክርክር፣ ስራ ገጥምዎች ይሆን? እዛም ቤት ….. አለ። ይሰንዝሩ።

ከዮናታን አጥናፉ

እግር ኳስእግር ኳስ በኢትዮጵያ እንደተጀመረ ዳኞች (አርቢትሮች) ጨዋታውን የሚዳኙት ፈረስ ላይ ተቀምጠው ሜዳው ላይ እየጋለቡ ነበር። በዚያን ጊዜ ተጫዋቾቹ የግጭት ፀብ ሲያነሱ ተመልካቹ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን ዳኞች ጭምር ፀባቸውን እንደያፋፍሙ ይገፋፍዋቸውና ያበረታቷቸው ነበር። በወቅቱ ከጨዋታው ይልቅ የሁለቱ ወገኖች ንትርክ የበለጠ ትሪት ሆኖ ይታይ ነበር። (ፍትቦል በኢትዮጵያ 193�-19�1 ዓ.ም ገጽ 12)

ባንክለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ (የገንዘብ ቋት) የተቋቋመው በ1987 ዓ.ም ነው። የባንኩ መጠሪያ ስም ባንክ ኦፍ አቢሲኒያ ይባላል። ቦታውም የዛሬው አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ (� ኪሎ ካምፓስ) ቅጥር ግቢ ሲሆን ባንኩ በወቅቱ ከነበሩት የሣር ክዳን ቤቶች ውስጥ በአንዱ በእግሊዞች የበላይ ገዥነትና ንብረትነት ተቋቁሞ እስከ

1923 ዓ.ም ድረስ በዚሁ ስም አገልግሎቱን ሲሰጥ ቆይቷል።

ኀብረ ኢትዮጵያ (ቴወድሮስ በየነ)

ኑዛዜኑርልኝ ብትይኝእነሆ ኖርሁልሽሙትልኝ ብትይኝእነሆ ሞትኩልሽሕይወትና ሕልፈትለእኔ አንድ ናቸው ከእግዜር ተቀብዬ ላንቺው ሰጠኃቸውከኃይለጊዬርጊስ ማሞሁለት ወንድማማችእኔ መናጢ ነኝ አንተ ሚሊየነርየውሻህ ትራፊም ያምረኛል ጾም ሳድርእባክህ ወንድሜ …….ወንድሜ እባክህውሻህ ከተረፈው …… ላክ ለወንድምህእኔ ሚዛንህ ነኝ ክብርህን የማሳይየአንተ ግርማ ሞገስ በእኔ ድህነት ላይ። በሰለሞን ሞገስ

ፍኖትፍኖትም መንገድ ነው፤ ፍኖትም ሰላም ነውበውስጡ ላለፈ ባግባብ ላጣጣመው።ጠመዘማዛ መንገድ ዳገት ቁልቁለቱመነሳት መውደቁ መፍትሄ መሻቱ ትንሽ ሰነባብቶ ራስን ማየቱ። ፍቅሩን ጠቡን ጭንቁን ለተገነዘበውየመኖርን መንገድ ጉዞ ለተጓዘው አዙሪትነቱ የማይቀር ሀቅ ነው።ተስፋን ተፈታትኖ የቅርቡ ሩቅ ሆኖመፍትሄ ለምሻት ጊዜው ተመናምኖጭራሽ መፈጠርን ደጋግሞ ኮንኖ ኮንኖእናም ህይወተኞች ጉዞ ላይ ያላችሁብርዱ ቅዝቃዜው ሙቀት ሳይገታችሁትንሽ አስተውሎት ተስፋን ለያዛችሁየአለምን ትሩፋት ትቀምሱታላችሁ። በአስቴር አስማማው

ሁሉን ተሸክማየኮሶ መድሀኒት አያውቅም ፈረንጂስጋ አትብሉ ብሎ መከልከል ነው እንጂበመቃብር ዙሪያ ግንብን ምን አመጣውጪ ያለው ልግባ አይል የገባው አይወጣ።ስጡኝ ባይ ይጠላል ይመራል እንደሬትካላጠቃለለው ካልወሰደው መሬትሁሉን ተሸክሞ የምትኖር አለምከሰነፍ ሰው በቀር የሚከብዳት የለም አቶ ንጉሴ ነጋሽ

ኑርልኝ አባቴ”ኑርልኝ አባቴ የቤታችን ንጉስ ጥሮ ግሮ ኗሪበመልካም ምግባርህ የኔን ሕይወት ሰሪእንዴት ላሳድግሽ(ህ) ባምሳያ ብለህ በሕሌና ቤትህ እኔን ይዘህ አቅፈህስትወጣ ስትገባ ስለኔ ተጨንቀህየሚያስፈልገኝን አሟልተህ ባቅምህ።የነገ ጉልበቴ አምሳያ መከታልጄ እደግልኝ ተማርልኝ በርታ።እንዳትሆን ከንቱ ሱሱ ሲጋራና ጫቱመጠጥና ስድቡ ደግሞም ሌብነቱባንቺ(ተ) በዘመንሽ(ህ) ድራሻቸው ይጥፋበትምህርቷ(ቱ) ብቻ ልጄ ይሁን ተስፋብለህ የመከርኽኝ ተጽፎ በልቤስትኖር በዚህ ምደር ብታልፍ በድንገትቃልህን አልረሳም አባብዬ በእውነት።ምክርህ ምርኩዜ ነው ሆኖኛል ጽናቴሌላ ሥራ የለኝ ሥራዬ ጥናቴአመሰግናለሁ ኑርልኝ አባቴ። ከጽዮን ጀመረ

አባባሎች- አይን የማያየው ልብ የማይስተው እውነት አለ።- አይን ካላዩበት ግንባር ነው።- አይተፋሽ ማር ነሽ፤ አይውጡሽ ምርቅ ነሽ።- ጌቶች ወደውኛ፤ ጨርቃቸው ነክቶኛል።

ከብርሃኑ ገ/ፃድቅ

የጽሕፈት መኪናየመጀመሪያው የአማርኛ መተየቢያ (ታይፕራይተር) በሃገራችን ገብቶ ሥራ ላይ የዋለው በ191�ዓ.ም ሲሆን ይህንን የጽህፈት መኪና በአማርኛ ፊደላት በመቅረጽ አገለግሎት ላይ እንዲውል ያደረጉት አቶ አለሙ ኃብተሚካኤል የተባሉ ታላቅ ባለሙያ ናቸው።

ኀብረ ኢትዮጵያ (በቴወድሮስ በየነ

Page 10: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 10

www.bawza.com

Page 11: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

www.bawza.com

Volume 1, Issue 8 ገጽ 11

ባውዛ፡- በቅድሚያ ለባውዛ ጋዜጣችን ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ ሆነው በመምጣትዎ ምስጋናችንን እያቀረብን ለመግቢያ እንዲሆን እስቲ ራስዎን ያስተዋውቁን።

ሐና፦ ሃና ንጉሴ እባላለሁ። የተወለድኩት አዲስ አበባ ቡልጋሪያ ማዞሪያ አካባቢ ሲሆን እስከ 10ኛ ክፍል አዲስ አበባ ተምሬ ከዚያ በላይ ያለውን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትና የዩንቨርሲቲ ትምህርት እዚህ አሜሪካን አገር (IWA Univer-sity የመጀመሪያ ድግሪ በቢዝነስ ማኔጅመንት ተመርቄ) መጀመሪያ በአጠቃላይ ሥራ አመራር (General Management)ና የንብረት ሥራ አመራር (Property Management) ኃላፊነት ሥራ ሰርቻለሁ። አሁን የምሰራውን የሪል ስቴት (Real Estate) ሥራ ሀሳብ እርሾ ያገኘሁት ከነዚህ ሥራዎችና የኔን ቤት ስገዛ ከነበረው ሄደት (process) ነው። ባውዛ፡- ወደ አሜሪካን አገር የመጣሽበት ጊዜ የወጣትነት እድሜ በመሆኑ አሜሪካንን እንዴት አገኘሻት?

ሐና፦ አሜሪካን አገርም ይሁን ሌላ አገር በልጅነት (በወጣትነት) ስትመጣ በቀላሉ መልመድ ይቻላል። ከሁለት ታላላቅ እህቶቼ ጋር አብረን ነበር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የገባነው። ከዚያ በተጨማሪ ዘመዶች (አጐት፣ አክስት) ስላሉ ብቸኝነቱ ብዙ አልጐዳኝም። ከዚህ በተጨማሪ ወደ ሌላ ሃገር ተሰደን የምንመጣው የተሻለ እድል ፍለጋ ነው። ይህን የተሻለ እድል ፍለጋን ፈርቸው አላውቅም። ተወጥቸዋለሁ ወደፊትም ቀሪውን ጊዜ በድል እወጣዋለሁ ብዬ አስባለሁ። (አይመስለህም የሚል አይነት ሳቅ . . .)

ባውዛ፡- የሪል እስቴት (Real Estate) የሥራ ዘረፍ ለምን መረጥሽ? ምን አነሳሳሽ እንዴት ጀመርሽ?

ሐና፦ ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርሁት ከዚህ በፊት የሰራኃቸው ሥራዎች ከሰዎች ጋር የሚያገናኙ ነበሩ። ከዚያም ምን አይነት ሥራ መስራት እንዳለብኝ ሃሳብ አገኘሁ። የውስጥ ፍላጐት ማለትም የራስን ሥራ የመስራት ፍላጐት መኖር ሲሆን ከነዚህ በተጨማሪ የኔን ቤት ስገዛ ከባለቤቴ ጋር የሥራ ሄደቱን (Process) ሳየው አጠቃለይ የኢንቨስትመንት ሀሳቡ መጣ። ሥራውን ለመስራት የ3 ወራት

ትምህርት በዘርፉ ወሰድኩ ትምህርቱ ፈተና አለው። ከዚያ ከሪል እስቴት (Real Estate) WCI ጋር ተያይዤ መስራት ጀመርኩ። ባውዛ፡- እያንዳንዱ የቢዝነስ ሥራ ለመስራት የሚያስፈልጉት ግብአት አሉት። ምን ምን ግብአት ያስፍልገዋል ሪል እስቴት?

ሐና፦ ዋና ዋናዎች ለመጥቀስ፦ የመጀመሪያ ፍላጐት መኖር ነው። ፍላጎት ካለ መጣር ወደ ፈለጉት ግብ ለመድረስ መሞከር ይኖራል። ሌላው የሚሰጥ ትምህርት (course) አለ ትምህርቱ አጭር ቢሆንም ማጠናቀቅና ፈተናው ማለፍ ይጠበቃል። ትምህርቱ ባጭር ጊዜ የሚያልቅ ቢሆንም ቀላል አይደለም። መጨረሻ ላይ የሚያስፈልገው ልዩ ልዩ ክፍያዎች አሉ እነሱን መክፍል ይጠይቃል። የሪል እስቴት የአባልነት፣ የፈቃድ ወዘተ ክፍያዎች። እነዚህ ነገሮችን ከማሟላት በተጨማሪ በአዲስ በቀጥታ ከመጀመር ከትልቅ ድርጅት ጋር አብሮ ላጭር ጊዜ መስራት ይጠቅማል። ከተግባር ብዙ ነገሮችን መማር ስለሚቻል።

ባውዛ፡- ሰዎች በቀጥታ ቤት ቢገዙ የሚያግኙት ጥቅምና ጉዳት ምንድን ነው። ማለት የሪል እስቴት ወኪል ሳይኖር (ሳይጠቀሙ)

ሐና፦ የሪል እስቴት ዋናው ሥራ የደንበኛውን ፍላጐት በቤት አይነት፣ አካባቢ፣ የገንዘብ መጠን ወዘተ ማሟላት ነው። አንድ ሰው ያለ ሪል እስቴት ወኪል ቤት ቢገዛ የሻጩ ወኪሎች የሻጩን ጥቅም ነው የሚጠብቁት። ስለዚህ የገዢ ጥቅም አይከበርም። ከዚህ በተጨማሪ ለወኪል የሚከፈለው ክፍያ ከሻጭ ስለሆነ ገዢ የሚያመጣው ወጪ የለም። በመሆኑም የሪል እስቴት ወኪል ስለቤቱ ዝርዝር ኢንፎርሜሽን በመያዝ ሙያዊ በሆነ መልኩ ያነግሩሃል። ቤት ትልቅ ኢንቨስትመንት በመሆኑ ሙያዊ አስተያየት የሚሰጥ ከሌለ ልትጎዳ ትችላለህ፡፡ ጉዳቱ ደግሞ ቀላል አይደለም።

ባውዛ፡- የቤት ዋጋ ከመቀነሱ ጋር ተያይዞ የሪል እስቴት እንቅስቃሴ ምን ይመስላል?

ሐና፦ ቀደም ብለው ቤት የገዙ ብዙ የተጐዳ ሰው አለ። ይሁን እንጂ ባጠቃላይ ሲታይ ካሁን በፊት ገዝተው ለማያውቁ አሁን ጥሩ ጊዜ ነው ብዬ አስባለሁ። ከ2003-2004 ከባንክ ለመበደር በጣም ቀላል ነበር። ያን ጊዜ በቀላሉ ገንዘብ በእጅ ስላለ የቤት ዋጋ ከሚገባው በላይ እንዲጋሽብ አድርጐታል። አሁን ግን የባንክ ብድር ማግኘት ቀላል አይደልም። ሆኖም የቤት ዋጋ ከኪራይ በታች ነው። ቤት መግዛት ጥሩ አማራጭ ነው ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፡- አንድ ሰው ቤት ለመግዛት ማሟላት ያለበት ነገሮች ምንድን ናቸው?

ሐና፦ ቤት ለመግዛት የሁለት አመታት የሥራ ሁኔታ (Income verification) ማለትም የታክስ አከፋፈል፣ አማካይ ብድር ወዘተ ማስረጃ ያስፈልገዋል።

ባውዛ፡- የሪል እስቴ ወኪል ሆኖ ለመስራት የፈቃድ ሁኔታ እንዴት ማግኘት ይቻላል?

ሐና፦ የዲሲ ሜትሮ አካባቢ (DC Metro Area) ለመስራት መጀመሪያ ኮርሱን አጠናቆ የሶስቱ ስቴቶችን ፈቃድ ማግኘት ያስፈልጋል። ለሁሉም ስቴቶች የሪል እስቴት ህግ የተለያየ ስለሆን የሚሰጠውን ፈተና ወስዶ ማለፍ ይጠይቃል። ፈቃዱ በየሁለት አመቱ የሚታደስ ነው። ከዚህ ሌላ 15 credit ተከታታይ ትምህርት መማር አለበት።

ባውዛ፡- የሐና የሪል እስቴት አገልግሎት አሰጣጥ ከሌሎች የተለየ የሚያደርገው ምንድን ነው ብለሽ ትያለሽ?

ሐና፦ እያንዳንዱ ደንበኛ ቤት መግዛት ቢፈልግም ብዙ የተለያየ የሚያደርጉ የቤት ፍላጎቶች አሉት። እነዚህ ፍላጐቶች ጊዜ ወስዶ በትግስት ማስተናገድና አማራጮችን ማቅረብ ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪ አንድ ደንበኞዬን የቤት ግዢ አማራጮችን ሳቀርብ ልምዱ ስለአለኝ እንደ ራሴ ቤት ነው የማጋዛው

ዜና ንግድ90% የጤፍ እንጀራ

ድሬዳዋ ግሮሰሪ ሃላፊነቱ የተወሰን የግል ድርጅት ከመቼውም በላይ ተጠናቅሮ ደንበኞቹን ለማርካት በዚህ ሀገር የሚመረት 90% የጤፍና ለዲያቤትክስ ህመምተኞች የሚሆን እንጀራ፣ ሁሉን ያካታታ ስቶር፣ ከኢትዮጵያ የሚሰሩ ልዩ ልዩ ብርቅዬ ቁሳቁሶችና ካፍቴሪያ አሟልቶ ሁሉም ሙሉ ሁሉም ዝግጁ እያለ መሆኑን የድርጅቱ ኃላፊ መሰረት ከተማ ለባውዛ ጋዜጣችን ያሳወቁ ሲሆን አድራሻው 4710 North Harple St. Alexandria Virginia 22312 ስልክ (703)942-��73 ነው ብለዋል። የጤፍ እንጀራ ጉዳይ

ነውና ቀማሞሱት።

ነፃ የምክር አገልግሎት

አውቶማቲክ ዳታ ፕሮሰሲንግ (ADP) በአቶ ሚኪያስ አክሊሉ ሥራ አስኪያጅነት በፔሮል ዝግጅት፣ ታክስ ስራ፣ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ፣ በ 401Kና በሰራተኞች ጥቅማ ጥቅም ላይ በ401 North Washington Street, Reock-ville, Maryland 20850 ተገቢውን ሙያዊ አገልገሎት እየሰጠ በመሆኑና በነዚህ ጉዳዬች አካባቢ ነፃ የምክር አገልግሎት ማግኝት የሚቻል መሆኑን ለባውዛ ጋዜጣ ክፍላችን ገልጸዋል። እኛም ወገን ለወገን ነውና አንባብያን መረጃው ይድረሳችሁ ብለናል። ስልክ ቁጥር (703)300-��59

አስተማሪነት በሀገር ልጅ

አቡጊዳ የመኪና ማሽከርክር ማሰልጠኛ እንደ ጥንቱ እንደ ጥዋቱ መኪና ማሽከርከር የሚያስተምሩና የመንጃ ፈቃድ ፈተና በሚኖሩነት አካባቢ የሚያስፈትኑ መሆኑንና ልዩ ልዩ ሰንዶችን የሚተረጉሙ መሆኑን ገልጸወ በ(240)393-3428 ደውሎ ማነጋገር እንደሚቻል ለባውዛ ገልጸዋል። እኛም ቤት ያፈራውን እንካችሁ ብለናል።

ባውዛ የተለያዩ የቢዝነስ እንግዶችን ልምዶች፤ እውቀት ማካፈሉ ለኢትዮጵያውያን ማህበረተስብ የጐላ አስተዋጽኦ በመኖሩ በቢዝነሱ ዓለም ጥሩ ውጤትና ተሞክሮ ያላቸውን ቃለመጠይቅ በማድረግ እያጠናቀርን እናቀርባለን።

የዊንተር የቢዝነስ እንግዳ (Winter business gust) ከአዲሱ የፈረንጆች ዓመትና ከቀዝቃዛው አየር ጋር በቤትና በቤት ግዢ አካባቢ ማስነበቡን መረጥን። በመሆኑም ከ10 ዓመት በላይ በዘርፉ አንቱ የተባሉትን የሪል እስቴት እንግዳ

አቅርበናል። በጥሞና ያንብቡት።

ንግድ

Page 12: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 12

ንግድwww.bawza.com

Page 13: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 13

CLASSIFIEDS

JOBS REAL ESTATE AUTOMOTIVE MERCHANDISE SERVICE PUBLIC NOTICE

House for rent Jobsዋሽንግትን ዲሲ የሚከራይ ቤትWashington, DC

Washington, DC NW, Georgia Ave. Metro አጠገብ አንድ ክፍል Basement እናከራያለን። በ(202) 422-8�20 ይደውሉ።

Washington, DC ከGeorgia Ave. Metro አጠገት 1 ክፍል

ለመከራየት (202) 422-8�20 ይደውሉ።

Washington, DC Georgia እና Madison St. ላይ ከባስ እንደወረዱ ሶስተኛው ቤት

ለተራንስፖርት በጣም አመቺ የሆነ አንድ ክፍል ቤዝመንት ለመከራየት ወይም (202)829-

123� ይደውሉልን።

Washington, DC NE 3 St. & Rhode Isld. Ave. ላይ

ለRhode Isld. Metro ቅረብ የሆነ 2 መኝታ ቤት ያለው

አፓርትመንት ውስጥ 1 ክፍል $500 ለመከራየት (202)215-5�58 ወይም (202)�50-9148

Washington, DC Rhode Isld. Ave. & N. Capitol

አጠገብ ለሜትሮና አውቶቡስ አመቸ የሆነ 1 ክፍል

ለመከራየት (703)585-2�00 ይደውሉ።

Washington, DC NE 7 St. & Florida Ave. ላይ ለGal-laudet University & New York Ave. Metro ቅርብ የሆነ 1 ክፍል ለመከራየት (202)459-7199 ወይም

(202)5�1-2911 ይደውሉ።

Washington, DC SW L’Énfant Plaza, Waterfront & Federal Center Metro አጠገብ የራሱ መታጠቢያ ያለው 1 ንፁህ መኝታ ቤት

ለመከራየት (202)294-3357 ይደውሉ።

ሚሪላንድ የሚከራይ ቤት

Maryland Silver Spring, MD ከGlen-

mont Metro በቅርብ ርቀት የሚገኝ ለማያጨስና ለማይጠጣ እንዲሁም ቤት በንፀህና ለሚይዝ በ(202) 422-8�20 ይደውሉ።

3450 Toledo Terrace.

Hyattsville, MD 20782 ሁለት ቤድሩምና ባዝ ያለውና ሰፋፊ ክፍሎች ያሉት ለPG Plaza Metro በጣም ቅርብ የሆነና እንዲሁም ለትራንስፖርት (ባስ) በጣም (ወክወይ) ምቹ የሆነ አፓርትመንት በ$1,250 ለመከራየት (301)509-4885 የደውሉ።

Silver Spring, MD 121�2 Sweet Clover Dr. ላይ የራሱ መተጠቢያ፣ ማብሰያና 1 መኝታ ቤት 8 ማይል ለዳውንታውን ሲልቨር እስፕሪንግ የሚርቅ ትልቅ Basement ለመከራየት (240)413-0215 ይደውሉ።

Hyattsville, MD ከEast-West Hwy & 23 Ave. ላይ ለሜተሮና አውቶቡስ አመቼ የራሱ መውጫን ልብስ ማጠቢያ ያለው Basement ለመከራየት ከ� ሰአት በኋላ (301)422-3459 ወይም (240)305-8377 በማንኛው ጊዜ መደወል ይቻላል።

Silver Spring/White Oak, MD Cresthaven Dr. ላይ የራሱ መውጫና መግቢያ ያለው ቤዝመንት ለመከራየት (301)412-2939 ይደውሉ።

Silver Spring, MD Tyne-wick Dr. ላይ ለትራንስፖርት

Page 14: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 14

ጥበብ ፈጠራ ጥበብ እስትፋስ ጥበብ የሁለነተናዊ ባህሪ

መገለጫ በመሆኑ በዚህ ዙሪያ መነጋገር መወያየትና

ያሉ ለውጦችንና እንቅሰቃሴዎችን የዘወትር

እንቅስቃሴያችን ነው።

እንደሚታወቀው ለተወሰኑ ጊዜያት አርቲስቶች አዳዲስ

የጥበብ ሥራዎችን (በተለይ ዘፋኖች) በማውጣት

ጥዑመ ዜማ ያላቸውን ዘፈኖች፣ ልብ የሚመስጡ

ዜማዎችንና ቅላጼዎችን እንዲሁም የሰው ልጅ

የህይወት እንቅስቃሴዎች መሰረት ያደረጉ ግጥሞች

ማስደመጥ ጋብ አድርገው እንደቆዩ ይታወቃል።

“አትክልቶች እንኳን ሙዚቃን ይሰማሉ፣ ይደሰታሉ፣

ይዝናናሉ። ሙዚቃ ሲሰሙ ይባላልና ምን ይሆን

ጉዳዩ ብለን በዚህ ዙሪያ የታዩ ለውጦች ላይ ድምፃዊ

ደስአለኝ መልኩ፣ ፍቃዱ ሀይሉ እና ያሬድ ይፍሩ

አናግረን ያጠናቀርነውን እንካችሁ አልን።

ባውዛ፦ ስለ ዘፈንህ የምረቃ በዓልና የተለያዩ ዘፈኖች

እየተለቀቁ ስለሆነ በነዚህ ጉዳዮች ላይ አስተያየትህን

ብታጋራን?

ደስአለኝ፦ የኔ የካሴት የምረቃ በዓል ጠቅለል ብሎ

ሲታይ በጣም የተሳካ ነበር። ጥሪ የተደረገላቸዉ

እንግዶቼና አድናቂዎቼ በቦታው በመገኘት

አድናቆታቸውን ገልጸውሉኛል። ለኔም ትልቅ የሥራና

የህይወት ስንቅ እንድይዝ አድርጐኛል። ባውዛ፦

ኮፒ ራይት (copy right) ላይ ብዙ ችግር እንደነበረ

ይታወቃል። የዚህ ችግር መፈታት ይሆን ብዙ ካሴት

እንዲዎጣ የሆነው?

ደስአለኝ፦ ሁሉም የራሱን የዝግጅት ጊዜ ወስዶ

ስለሚያቀርብ ባጋጣሚ የተፈጠር የፕሮግራም

መደራረብ ሊሆን ይችላል ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፦ ለረዥም ጊዜያት የCD ማውጣትና ሽያጭ

ጋብ ብሎ ነበር። ታዲያ ገበያው ምን ይመስላል?

ደስአለኝ፦ ስራውን ስለማውቀው እኔ ነኝ CD

የማከፋፍለው ምክንያቱም ስራውን አንተ ሰርተህ

ለሙዚቃ ቤት ሰጠህ እጅህን አጣጥፈህ ከመቀመጥ

ራስ ማከፋፈል ይሻላል የሚል እምነቱ ስላለኝ ነው።

እናም ገበያው ጥሩ ነው።

ባውዛ፦ አሜሪካን አገር አንተ እንደምታከፋፍል

ነግረኽኛል። ኢትዮጵያ CDህን ለማከፋፈል

(ለመልቀቅ) ምን አስበሃል?

ደስአለኝ፦ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተወሰነ ቀናት በኃላ

ገበያ ላይ ይውላል። በጣም እየተጠበቀ ነው ያለው።

ካሁን በፊት በነበረው ታዋቂነት አሁን ደስአለኝ

ምን አዲስ ነገር አለው እየተባለ እየተጠበቀ መሆኑን

ለማወቅ ችያለሁ።

ባውዛ፦ አዳዲስ ዘፈኖችን ለማውጣት የኮፒ ራይት

ችግሮች መኖር ነው የሚሉ አሉ በዚህ ጉዳይ

የምትሰጠው አስተያየት ካለህ?

ደስአለኝ፦ የኮፒ ራይት ችግር መኖሩ ይታወቃል።

ችግሩ መኖሩ ደግሞ አዳዲስ ስራዎች ለመውጣት

ጫና ይፈጥራል። በሌላ በኩል ደግሞ ህጉ መውጣቱ

ጥሩ ሆኖ ተገባራዊ ካልተደረግ አዳዲስ ሥራዎች

አንዳይወጡ ተጽእኖ ያደርጋሉ።

ባውዛ፦ ከአሁን በፊት ከነበሩህ ሥራዎች ለአድማጮችህ

ምን የተለየ ሥራ አለህ?

ደስአለኝ፦ አሁን እንደምታየው ድርሰቶችና ዜማዎች

እየተቀራረቡ እንዲያም ሲል እየተመሳሰሉ ያሉበት

ወቅት ነው። እኔ ይህን ካሴት ሳወጣ እነዚህን ነገሮች

ግምት ውስጥ በማስገባት በግጥሙም በዜማውም አዲስ

ነገር ለመስራት የሚጠበቅብኝ አድርጌያለሁ ብያለሁ።

ትልቁ ነገር የዚህ ጥያቄ የሚሰጠው ለአድማጩ

ነው።

ባውዛ፦ ሌላው በተሳሳይ ወቅት አዲስ የዘፈን ካሴት

ያወጣው አርቲስት ፈቃዱ ሀይሉ ሲሆን የአዲስ

ካሴቱ ዝግጅትና ምርቃ ምን ይመስላ ነበር? በሚል

ለቀረበለት ጥያቄ፤

ፈቃዱ፦ የዘፈን ካሴት ሳወጣ የመጀመሪያ ጊዜዬ

ሲሆን ብዙ ጊዜያት ወስጄ የሰራሁት ስራ ነው። የካሴቱ

የምረቃ በዓል አቢሲንያ ሪስቱራንት ነበር። እናም ጥሪ

የተደረገላቸው እንግዶችና አድናቂዎቼ በመገኘታቸው

ላመሰግናቸው እወዳለሁ። በጣም ጥሩ የምረቃ በዓል

ነበር።

ባውዛ፦ የአንተን ካሴት ለየት የሚያደርገው ምንድን

ነው ብለህ ታስባለህ?

ፈቃዱ፦ የኔ የዘፈን ካሴት ከህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን

ወደ ህብረተሰቡ ነው መልሼ የሰጠሁት። ማለትም

በህይወቱ ዙሪያ፣ በኑሮው ዙሪያ፣ የሚያጠነጥኑ ቁም

ነገር ያዘሉ ናቸው። የማህበረሰቡን ስሜት ነው መልሼ

ያበረከትኩት። በመሆኑም እየቆየ የበለጠ ይደመጣል

ይወደዳል ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፦ኢትዮጵያ ይህን የመጀመሪያህ የሆነውን የዘፈን

ካሴት መቼ ይለቀቃል?

ፈቃዱ፦ የመጀመሪያ ሥራዬን ኢትዮጵያ ለመልቀቅ

ተነጋግሬ ስለጨረስሁ በቅርቡ ይሁናል ብዬ

አስባለሁ።

ባውዛ፦ የኮፒ ራይት ችግር አዳዲስ የዘፈን ካሴቶች

ማውጣት ላይ ያለውን ችግር እንዴት ታየዋለህ?

ፈቃዱ፦ ይህ ግልጽ ነው። ረዥም ጊዜ ወስዶ ወጦ

ወርዶ ብዙ ልፋቶችን አድርጐ የተሰራን ሥራ

ያለምንም ድካም ሌላ ሰው ተጠቃሚ ሲሆን በጣም

ስሜትን ይጐዳል። ሁሉም የሥራውን ማግኘት

ስላለበት። ችግሩ ግልጽ ስለሆነ መፍትሄ ይኖራል ብዬ

አስባለሁ።

ባውዛ ሌላው የጥበብ እንግዳ ያደረገጭው በቅርቡ

ካሴት ያወጣውን ያሬድ ይፍሩ ሲሆን የውይይት

ቆይታችንን እንካችሁ ብለናል።

ባውዛ፦ በቅድሚያ ለጋዜጣችን ቃለ ምልልስ ፈቃደኛ

በመሆንህ ምስጋናችንን እያቀረብን አዲሱ ካሴት መቼ

ወጣ? የCD ማስመረቅ ፕሮግራሙ ምን ይመስል

ነበር?

ያሬድ፦ አመሰግናልሁ ካሴቱ የወጣው ለአዲሱ አመት

(እንቁጣጣሽ) ነበር። ፕሮግራሙም የተደረገው በሥራ

ቀን ማክሰኞ ቢሆንም ብዙ እንግዶችና አድናቂዎቼ

እንዲሁ ጥሩ የተደረጉላቸው ተገኝተዋል። ባጠቃላይ

ጥሩ ነበር።

ባውዛ፦ ይህ ስንተኛ ካሴትህ ነው ካሴቱን እንዴት

እየተከፋፈል ነው?

ያሬድ፦ ካሴቱ የመጀመሪይየ ሲሆን እኔ ዘፈን

የምዘፍነው ለራሴ ደስታ ነው። ይህም ማለት ለሽያጭ

አይደለም። እናም ለጊዜው ሽያጩን አቁሜዋለሁ።

ነገር ግን መግዛት የሚፈልግ ከእኔ መግዛት ይችላል።

ባውዛ፦ እዚህ ካሴቱ ማከፋፈሉን ለጊዜው ያቆምከው

መሆኑን ነግረኽናል። በኢትዮጵያም ካሴቱ

አልተከፋፈለም? ዘፈኑን ካወጣኽው በኃላ ለምን

ለጊዜው እንዲቆም አደረግኽው?

ያሬድ፦ ለጊዜው እንዳልኩህ እንዲቆም አድርጌዋለሁ።

ዘፈኑን ሲወጣ በብዙ ሰዎች ግፊት ነው። ጥሩ

ትጫወታለህ ጥሩ ድምጽ አለህ ለምን ለህዝብ የሆነ ነገር

አታቀርብም በሚል ግፊት ነው ካሴቱን ያወጣሁት።

እኔ የተጫወትሁት ዘፈን እንጂ ፓለቲካ አልነበርም።

ሆኖም የማንኛውም ወገን ፖለቲካ የመደገፍ መብቴ

እንዳለ ሆኖ። በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን አካባቢ

የሚታየው ሁኔታ ደስ አይልም።

ባውዛ፦ የሙዚቃ ሥራዎችን የያዝህበት ምክንያት

በኮፒ ራይት (የሰው ሥራ ያለአግባብ) ስለሚወሰድ

ወይስ ሌላ ጉዳይ ነው።

ያሬድ፦ የእኔ ከኮፒ ራይት ጋር የተያያዘ አይደለም።

በ youtube ማንነታቸውን የማላውቃቸው ሰዎች

CDውን እንዳትገዙት የሚል የስም ማጥፋት ዘመቻ

ስላደረጉ እኔ የምኖረው (የምተዳደረው)፣ ቤተሰቤን

የማስተዳድረው በዘፈን አይደለም። እኔ ዘፈን

የምዘፈነው ለስሜቴ ደስ እንዴለኝና ለስሜቴ ነው።

እናም ያን ነገር ስላየሁ ደስ ስላለኝ ነው። ካሴቱን

ለጊዜው ያዝ ያደረግሁት።

ባውዛ፦ ማንም ሰው በአንድ ጉዳይ ላይ ደግፎም

ይሁን ተቃውሞ አስተያየት ሊሰጥ .ወዘተ ይችላል።

ታዲያ የወሰድኽው አማርጭ እንዴት ታየዋለህ።

በግልህ ያለህን ተሰጥኦ ከመጠቀም ለህዝብ ጥበብን

ከማበርከት ጋር ስታገናዘበው?

ያሬድ፦ እኔ ለጊዜው እንዲቆም ያደረግሁት

ሁኔታዎችን ለማየት ነው። የዘፈንሁት ለተወሰኑ

ግለሰቦች ሳይሆን ለኢትዮጵያ ህዝብ ነው። ያም

ብቻ ሳይሆን ለአለም ህዘብ ነው የዘፈንሁት። ስለዚህ

ፍርዱ አስተያየቱ ለአድማጭ እተወዋለሁ። ካሴቱ

መታሰቢያነቱ ለአንጋፋው አርቲስት ዶክተር ጥላሁ

ገሰሰ ነው። የነበረውን የቀበር ስን-ስርዓት ምን

እንዲሚመስል የያዘ ዘፈን ነው። ለወደፊቱ ለህዝብ

ታሪክ ይሆናል ብዬ አስባለሁ። የተሰራሁትም ታሪክን

ነው።

ባውዛ፦ ላደረግህልን የቃለ መጠይቅ ምልልስ ከልብ

እናመሰግናለን።

ያሬድ፦ እግዚአብሔር ያክብራችሁ። እኔም

አመሰገናልሁ።

www.bawza.comጥበብና ባህል

“ጥበበኝነት አዲስነት”.........” አረንዛው

Page 15: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 15

www.bawza.com

What is a virus?A computer virus is a small program written to alter the way a computer operates, with-out the permission or knowledge of the user. A virus must meet two criteria:• It must execute itself. It will often place its own code in the path of execution of another program. • It must replicate itself. For exam-ple, it may replace other executable files with a copy of the virus infected file. Viruses can infect desktop computers and network servers alike. Some viruses are programmed to damage the computer by damaging programs, de-leting files, or reformatting the hard disk. Others are not designed to do any dam-age, but simply to replicate themselves and make their presence known by presenting text, video, and audio messages. Even these benign viruses can create problems for the computer user. They typically take up computer memory used by legitimate pro-grams. As a result, they often cause erratic behavior and can result in system crashes. In addition, many viruses are bug-ridden, and these bugs may lead to system crashes and data loss.Currently there are several recognized types of viruses:• File infector viruses: File infector viruses infect program files. These viruses normally infect executable code, such as .com and .exe files. They can infect other files when an infected program is run from floppy, hard drive, or from the network. Many of these viruses are memory resident. After memory becomes infected, any noninfected executable that runs becomes infected. Ex-amples of known file infector viruses include Jerusalem and Cascade.

• Boot sector viruses: Boot sector viruses infect the system area of a disk--that is, the boot record hard disks. All hard disks (including disks containing only data) contain a small program in the boot record that is run when the computer starts up. Boot sector viruses attach themselves to this part of the disk and activate when the user attempts to start up from the infected disk. These viruses are always memory resident in nature. Most were written for DOS, but, all PCs, regardless of the operating system, are potential targets of this type of virus. All that is required to become infected is to attempt to start up your computer with an infected floppy disk Thereafter, while the vi-rus remains in memory, all floppy disks that are not write protected will become infected when the floppy disk is accessed. Examples of boot sector viruses are Form, Disk Killer, Michelangelo, and Stoned. • Master boot record viruses: Mas-ter boot record viruses are memory resident viruses that infect disks in the same man-ner as boot sector viruses. The difference between these two virus types is where the viral code is located. Master boot record infectors normally save a legitimate copy of the master boot record in a different loca-tion. Windows NT computers that become infected by either boot sector viruses or master boot sector viruses will not boot. This is due to the difference in how the operating system accesses its boot infor-mation, as compared to Windows 95/98. If your Windows NT systems is formatted with FAT partitions, you can usually remove the virus by booting to DOS and using antivi-rus software. If the boot partition is NTFS, the system must be recovered by using the three Windows NT Setup disks. Examples of master boot record infectors are NYB,

AntiExe, and Unashamed. • Multi-partite viruses: Multi-partite (also known as polypartite) viruses infect both boot records and program files. These are particularly difficult to repair. If the boot area is cleaned, but the files are not, the boot area will be reinfected. The same holds true for cleaning infected files. If the virus is not removed from the boot area, any files that you have cleaned will be reinfected. Examples of multi-partite viruses include One_Half, Emperor, Anthrax and Tequilla. • Macro viruses: These types of vi-ruses infect data files. They are the most common and have cost corporations the most money and time trying to repair. With the advent of Visual Basic in Microsoft’s Of-fice 97, a macro virus can be written that not only infects data files, but also can infect other files as well. Macro viruses infect Mi-crosoft Office Word, Excel, PowerPoint and Access files. Newer strains are now turning up in other programs as well. All of these viruses use another program’s internal pro-gramming language, which was created to allow users to automate certain tasks within that program. Because of the ease with which these viruses can be created, there are now thousands of them in circulation. Examples of macro viruses include W97M.Melissa, WM.NiceDay and W97M.Groov. What is a Trojan horse?Trojan Horses are impostors--files that claim to be something desirable but, in fact, are malicious. A very important distinction from true viruses is that they do not replicate themselves, as viruses do. Trojans contain malicious code, that, when triggered, cause loss, or even theft, of data. In order for a Trojan Horse to spread, you must, in effect, invite these programs onto your computers--for example, by opening an e-mail attach-

ment. The PWSteal. Trojan is a Trojan.What is a worm? Worms are programs that replicate them-selves from system to system without the use of a host file. This is in contrast to viruses, which requires the spreading of an infected host file. Although worms generally exist inside of other files, often Word or Excel documents, there is a difference be-tween how worms and viruses use the host file. Usually the worm will release a docu-ment that already has the “worm” macro inside the document. The entire document will travel from computer to computer, so the entire document should be considered the worm. PrettyPark. Worm is a particularly prevalent example.What is a virus hoax?Virus hoaxes are messages, almost always sent by e-mail, that amount to little more than chain letters. Most virus hoax warnings do not deviate far from this pattern. If you are unsure if a virus warning is legitimate or a hoax, additional information is avail-able at:http://www.symantec.com/avcenter/hoax.html

What is not a virus? Next Issue

Contributed by: Asmamaw A. Mengistie (email- [email protected])

Art & CultureProtecting Your Computer From Viruses

it. Whether I make it or not, I would be singing everyday.

Bawza: How do you manage your time with studying and singing?

Winta: I would sing whenever I get free time in the bathroom, in the bed-room, everywhere.

Bawza: How did you come to know your talent, at what age?

Winta: I am not exactly sure at what age but my family has been telling me that I have got a good voice.

Bawza: Do you have any advice for others that want to sing like you?

Winta: I just say you know if you love singing and if you enjoy music, enjoy now. Go for it and music is not only for other people, but also you. It is fun to do it for you too. Just go

for it.

Bawza: Finally let me give you the opportunity to have the last word.

Winta: I would like to say thank you for my mother, Almaz. Tilahun She has really, really been very sup-portive and I would like to thank you Meskerem for giving me this chance to perform on his show. And I just want to say thank you everybody who has been supportive, my brother, my grandma and everybody, the artists including your office “Bawza News-paper” for giving me this chance also.

Bawza: Thank you for coming

Winta Thank you for having me

to ride the horses so I remember always. And I stayed in Addis Ababa to visit my family because it is where all my family is and it was fun and exciting. Bawza: So, what is your plan for the future after you finish your education?

Edelawit: I would love to be a singer and also I could bring a side of myself because I am Ethiopian and I could represent that at the same time singing English song and bring a little bit of Ethiopian culture to it. That will be fun for people.

Bawza: Would like to make singing a profes-sion or a simple hobby do now and then?

Edelawit: I would because like that is the only thing I do at home and everywhere I go. So like if I have the chance and the opportu-nity, I would love to be a singer because you know that is what I dream for and that is what I love to do.

Bawza: Do you think it (music) affects time for studying and other stuffs?

Edelawit: No actually it doesn’t because that is what I do after I study. I focus in my school and after that you know I sing just like people play soccer for fun and everything and I do music, I sing all the time. Bawza: How did you come to know your tal-ent? When did you realize you could sing?

Edelawit: I actually did it because my mom is a singer. Her name is Abonesh adenew and I always think oh my God she has a beautiful voice and I am never going to be like her but then I started when I came to this country. I started singing you know. That is what I keep hearing and I just sing. But I didn’t know like to be a singer but I just sing and then people keep telling me you had a good voice and I realize maybe I should try singing too and started singing more. Bawza: What advice do you have for others who want to be like you singing?

Edelawit: Oh that to not let people bring you down because when you hear somebody

singing that is already famous you going to be like, may be I am going to be like that per-son or I am not going to be as good as that person. But, if you be yourself, you have to be as best person that you can be instead of looking at other people and bringing yourself down. And don’t bring yourself down.

Bawza: Is there anyone special you want to say thank you for their support?

Edelawit: Ok I would also like to thank my mother because she is my role model and she is my every thing and my mom is the only one that shows me how to do the staff and what is wrong and what is right and I want to thank her like and I love her very, very much. She keeps pushing me to do the things that I love and she doesn’t want me to do anything that I don’t. She is very open and I love her and I want to thank her for being there for me.

Bawza: Ok and thank you for your nterview with us today.

Edelawit: You’re welcome

EDEL........ from page 17 WINTA... from page 17

Page 16: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 1�

www.bawza.com CLASSIFIEDS

የሚከራዩ ካባዎች

ለሠርግና ለተየያየ ዝግጅት የሚሆኑ የዘመኑን ፋሽን የተከተሉ ቆንጆ ካባዎችን

እናከራያለን በ301 80� 8341

ይደውሉ።

የሚከራይ ቢሮ በዋሽንግተን ዲሲ ዘጠነኛው ጎዳና

ላይ በኢትዮጵያ የሎው ፔጅስ ህንፃ ውስጥ ለቢሮ

የሚሆኑ ክፍሎች ስላሉን በ202 387

9302/3 ደውለው ያነጋግሩን።

የሚሸጥ Convenient Store Washington, DC NW,

Georgia Ave. ላይ የሚገኝ Busy የሆነ ቦታ ላይ የሚገኝ Conve-nient Store ይሸጣል። የበለጠ ለመረዳትና

ለማየት (202) 997-2402 ይደውሉ።

ፈጥኖ ደራሽ የቁልፍ ሥራዎች

ቤትዎ ሆነ መኪና ሲቆለፍብዎት በተመጣጠነ ዋጋ እና በአስቸኳይ እንከፍትልዎታለን፣ ቁልፎች

እንቀይራለን። የበለጠ ለመረዳት (240) 40�-�411 ይደውሉ።

24/7 DC & MD

ይቻላል።

Silver Spring/White Oak, MD Cresthaven Dr. ላይ የራሱ መውጫና መግቢያ ያለው ቤዝመንት ለመከራየት (301)412-2939 ይደውሉ።

Silver Spring, MD Tynewick Dr. ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆን 4 መኝታ ቤት ያለው ታውን ሃውስ ለመከራየት (202)437-72�0 ከ5 በኋላ ይደውሉ።

ሚሪላንድ የሚከራይ ቢሮSilver Spring, 818 easley st. 3300SF . እስቶር ወይም ቢሮ የግሉ መኪና ማቆምያ ያለው $3800. ለመከራየት በ(301) 593-258� ወይም (703) 819-8�93 ይደውሉ።

ቨርጅንያ የሚከራዩ ቤቶችVirginia

Springfield, VA Franconia Rd. ላይ ከFran-conia Metro በእግር 10 ደቂቃ የሆነ የራሱ መተጠቢያ፣ ማብሰያና ሳሎን ያለው ለማያጨስ ሰው ለመከራየት (703)740-7315 ይደውሉ።Alexandria. VA ለHuntington Metro ቅርብ የሆነ ሲንግል ሀውስ ፈርኒሽድ የሆኑ ከላይ 2 ክፍሎች እያንዳንዱ $500 እና Basement ውስጥ የራሱ መታጠቢያ ያለው 1 ክፍል $550 እንዲሁም ዋየርለስ ኢንተርኔት፣ የጋራ የልብስ ማጠብያና ማድረቂያ ማሽን፣ የጋራ ሰፊና ምቹ ሳሎን ያለው ኪብልና ቲቪ ለማያጨሱ ሰዎች ለመከራየት (703) 329-0575 ይደውሉ።

Lorton, VA ሲንግል ሃውስ ውስጥ የራሱ መውጫ፣ መታጠቢያ፣ ማብሰያ፣ ሳሎንና 2 መኝታ ቤት ያለው Basement ለመከራየት (703) �4�-515� ወይም (571) 201-707� ይደውሉ።

Alexandria, VA Edsall & Van Dorn ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ የራሱ መታጠቢያና መኪና ማቆሚያ ያለው 1 ክፍል ለመከራየት (571) 501-4174 ይደውሉ።

Manassas, VA ቆንጆ ሲንግል ሃውስ ውስጥ የራሱ መውጫና መታጠቢያ ያለው 1 ሰፊ ክፍል ለማታጨስ ሴት ለመከራየት (703) 405-209� ይደውሉ።

Woodbringe, VA Old Bridge Rd. ላይ የራሱ መውጫ፣ መኝታ ቤት፣ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement ለመከራየት (703) 298-0302 / 703-298-1047 ወይም (703)38�-1432 ይደውሉ።

Lorton, VA ለ195 & Rte. 1 በጣም ቅርብ የሆነ ታውን ሃውስ ኢንተርኔትና ኬብል ያለው 1 ንፁህ ክፍል በማያጨስ ሰው ለመከራየት (240)899-0748 ይደውሉ።

ክፍት የስራ ቦታሊትል ኢትዮጵያ ሬስቶራንት አስተናጋጆች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል አድራሻ 1924 9th St. NW Washington DC 202 319 1924 Bar Tender Wanted Call 202-319-1924

ኤድና ዩኒሴክስ ሳሎን የሴቶች ጸጉር ሰሪና የወንዶችና የሴቶች ጸጉር ቆራጭ ይፈልጋል (ወንበር እናከራያለን)አድራሻ፡ 211� 18th St. NW Washington DC 202 588 0337

የኢትዮጵያ የሎው ፔጅስ የማስታወቂያናየሴልስ ስራዎችንየሚሰሩ ሰራተኞችን በደሞዝና በኮሚሽን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልአድራሻ- 1924 9th NW Washington DC 202 387 9302/03

Sterling, VA ከHerndon, Dallas Airport & Tayson Corner ቅርብ የሆነ 2 ክፍል ለመከራየት (571)332-0880 ወይም (703)32�-7800 ይደውሉልን።

HOUSE RENT: 2 bedroom 1bath condo for rent Fast growing area, walking distance to Metro & Shops.Bus stop out in front, Parking on premises.15min from Downtown DC, 5 min from UMD. Bright & spacious rooms, crown molding, Balcony, wood floors, View sunrise & set from windows. Rent for $1250

Cell:301-509-4885 Office 301-439-1183

ስልክ 571-276-7321ከታጠረ ግቢ ጋር 381 ካሬ ሜትር ከፈለጉ ተክለአብ ዘሬ ብለው ይደወሎ

የሚሸጥ ቤት5- መኝታ ክፍሎች 3- መታጠቢያ ክፍሎች

2- ሽንት ቤት

Page 17: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 17

ጥያቄዎችተረትና ምሳሌ

ለሁሉም....

ለሆዳም በሬ..........

ሆድ ያባውን....... ልጆችዬ ጥያቄዎቻችንን በትክክል ለሚመልሱ ተሳታፊዎች የተለያዩ ሽልማቶችን አዘጋጅተናልና ተሳተፉ።

እንቆቅልሽ

- ትንሽ ምላጭ አገር ትላጭ

- ስትገዛው ጥቁር ስትጠቀምበት ቀይ ስትጥለው ነጭ

ሽልማት የሚያስገኝ ጠቅላላ እውቀት

1) የንጉስ አጼ ቴዎድሮስ ፈረስ ማን ይባላል? 2) በ38ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ኢትዮጵያን ለድል ያበቁ ተጫዋቾችን ስም ዘርዝሩ 3) ስለ አትሌት አበበ ቢቂላየምታውቁትን ነገሮች ዘርዝሩ

ያለፈው እትም

1ኛ የተረትና ምሳሌዎች መልስ

ሀ) የቆጡን አወርድ ብላ---- የብብቷን ጣለች

ለ) የምትለብሰው የላት --የምትከናነበው አማራት

3ኛ እንቆቅልሽ መልሶች

ሀ) ማጭድ ለ) ባቄላ

- ከኋላ የመጣ …አይን አወጣ........

- የቄስ ሚስት አወቅሽ አወቅሽ ሲሏት … ዳዊት አጠበች

ወላጆች ለልጆቻችሁ ጊዜ የመስጠትና የማስተማር

ግዴታ አልባቸሁ!

ሀለሐመሠረሰሸቀበተቸኃነኘአከኸወዐዘዠየደጀገጠጨጰጸፀፈፐቨ

TALENTED ETHIOPIAN TEEN’S(EDELAWIT & WINTA) by:Feker Belay

KIDS www.bawza.comby Feker Belay([email protected]) ለልጆች

Bawza: Hello and thank you for coming today for this interview with Bawza newspaper. To begin with, would you like to introduce your-self?

Winta: My name is Winta and I am 19 years old and I love to sing.

Bawza: I saw you on Ethiopian Community and Meskerem Bekele concert presenting your talent. How did you first feel when you first got on stage?

Winta: Well, I was very nervous back stage and I mean you know it is what it is; I have to go out and per-form anyway so.

Bawza: What was it like performing in a big audience?

Winta: It is really scary, but at some point of time you have to go on it.

Bawza: How did you come to devel-op your singing talent?

Winta: I have been singing since I was junior high back home and my family has been supporting me since then, especially my mom and God gave me this talent so I have to use it.

Bawza: What is your mother’s pro-fession?

Winta: She is a dancer, Ethiopian traditional dancer and she is awe-

some, she is amazing. She is a great person and I could never ask for a better mom.

Bawza: Do you remember how old you were when she started dancing?

Winta: I think she has been doing it even before I was conceived but I re-member when I was a little, she used to dance around the house and make us dance with her.

Bawza: who is you favorite singer?

Winta: I am a big, big fun of Celine Dion.

Bawza: As an Ethiopian girl, do you also sing Amharic music?

Winta: Yes I do.

Bawza: Like which ones?

Winta: I mean I only know one song like the full song of Zereitu Kebede. I sing her song but also love Aster Awoke and everything.

Bawza: Why did you prefer Zereitu’s music? Is it more comfortable with your style of singing?

Winta: Yes, I like it. I really do.

Bawza: Do you think of singing as a profession or as a simple hobby?

Winta: It would be nice if it is my profession but I would also like to do

ለልጆች

Bawza: welcome to the Bawza news paper …..Would you like to introduce yourself?

Edelawit: Yes, my name is Edelawit and people call me Edel for sure. I am 16th years old. I go to Blake High School and I am in 11th grade.

Bawza: I saw you in the Ethiopian Community & Meskerem Bekele concert presenting your talent. What did you feel when you first got on the stage?

Edelawit: Oh, I was really, really ner-vous when I got on stage but then once I start a music I was singing and I start feeling it, then I just forget about the people and feel the music and whatever it is talking about.

Bawza: How did you come to the sing-ing talent?

Edelawit: Me, with me I think it is like God gifted because my mom sings. I think it is in my heart and it is not something I planned for but I just love singing.

Bawza: As an Ethiopian girl, do you

play Amharic music too, like your mother?

Edelawit: Oh no, I leave that one for my mom because she is really good you know. I am not as good as her in Amaregna. But I try. I tried some of that I could do.

Bawza: Why do you prefer to sing beyonce music?

Edelawit: Well, I love beyonce first of all. She is really, really talented not because of her song but I know she is a hard worker and also her voice is really strong and I think my voice goes more towards her. But, I really loved her because of what she does and how she is really hard worker in everything and I want to be just like that.

Bawza: What do you think about your country Ethiopia, and have you been to Ethiopia?

Edelawit: I was actually born in Ethio-pia. I came here like when I was eight. But I went back to visit three years ago. I remember I went to giter (rural area) that is like you know one of the places I love because it is so natural and I got

Page 18: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 ገጽ 18

www.bawza.com ጥበብና ባህል

Page 19: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 19

www.bawza.com

ብዙ ዓመታት ታመምኩ። እድሜ ለኢትዮጵያ

ማህበረሰብና የሥራ ጐደኞቼ ደከመኝ ሰለቸኝ

ሳይሉ ያስታመሙኝ። ከአምስት አመታት በላይ

ታምሜ ከቤት አልወጣም ነበር ያም ሆኖ በርግጥ

ብዙ ስራዎች ያልታተመና ያልወጡ ስራዎች

አሉኝ።

ባውዛ፦ ከመታመምሽ በፊት በአሜሪካ ሀገር ምን

ያህል ገዜ በስራ ላይ ቆየሽ?

ማሪቱ፦ ከአምስት ዓመት በላይ ጥሩ እሰራና

እንቀሳቀስ ነበር።

ባውዛ፦ ማሪቱ ባለቤቷን ማሲንቆ መጫወት

እንዲማር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጋለች የሚባል

ነገር አለ። ምን ያህል እውነት ነው?

ማሪቱ፦ የትውስታ ሳቅ፣ የረዥም አመታት ሳቅ፣

የህይወት ሳቅ። የመጀመሪያ ባሌ አቶ ከበደ

ሳህሉ ይባላል። አስር ልጆችን ወልጄለታለሁ።

አንተም አንደሰማኸው ባለቤቴ ምንም ማሲንቆ

መጫወት አያውቅም ነበር። እናም እኔ ገፋፋሁትና

ቀስቀስ እያለ በደንብ ለምዶ ማሲንቋችንን

ገዝተን አቀለጥነው። ሌላ የትዝታ ሳቅ። አሁን

ሳስበው በወቅቱ ወጣትም ስለነበርን በጣም ጥሩ

እንቅስቃሴና ንቃት ነበረን።

ባውዛ፦ በህዝብ ለህዝብ የኪነት ቡድን የውጭ

ሀገር ጉዞ ማሪቱ አስገራሚና አስቂኝ ገጠመኝ አላት

ይባላል። ምን ይሆን ትንሽ ቆንጠር አድርገሽ

ብታቀምሽን?

ማሪቱ፦ በአንድ ውጭ ሀገር ያለ በጣም ትልቅ

ሆቴል ውስጥ ነን። ምንም እንኳን ቢደክመንም

እኔና ብዙዬ (ብዙነሽ በቀለ) ቁጭ ብለን በረንዳ

ላይ እንጫወታለን። በጉዳዩ የተገረሙ ጓድኞቻችን

እናንተ ሰዎች ለምንድን ነው የማትተኙት ብለው

ሲጠይቁን “እረ ዛሬስ አልጋ የሌለው መኝታ

ነው የገጠመን” አልናቸው። አቶ ካሳ ከበደ

(በወቅቱ የኪነት ቡድኑ አስተባባሪ) ወደ ክፍላችን

ገቡና ከግድግዳው ላይ ያልውን ምልክት ጫን

ሲያደርጉት አልጋው እንዳውቶሚትክ ዝርግት ግት

ብሎ ተቀመጠልን። በጣም ተገረምንና ደስ እያለን

ተኛን። በንጋታው ደግሞ አንዱ ባልደርባችን አይ

የናንተ ነገር ይህን አይነት ምኝታ ቤት ኢትዮጵያ

ተምረነው የለም እንዴ እንዴት ጠፋችሁ ብሎ

ትምህርት ወስጃለሁ ብሎ የአልጋውን ማጠፊያ

ሲጫነው (የማይበጀን ይታነቅና) ወሰደና ግጥም

አደረገው። በጣም ተደናግጠን እረባካችሁ ሕይወቱ

ሊያልፍብን ነው እያልን ስንጫጫ በሆቴሉ

አስተናጋጅ ምክንያት ሕወቱን ልናተርፍ ቻልን።

እኛ አለማወቅና በክብር መጠየቅን ስንጠቀም።

የእሱ ሳያውቅ አውቃለሁ ማለቱ ሕይወቱ አልፎ

ነበር። አሁን ሳስታውሰው በጣም ይገርማኛል፣

ይደንቀኛልም።

ባውዛ፦ በወሎና በካሳንችስ ያሉሽ ቡና ቤትና

የባህል ቤትሽ ባሁን ሰዓት እነዴትና ማን

እያንቀሳቃሳቸው ነው?

ማሪቱ፦ በዋናነት ልጆቼና የልጅ ልጆቼ እየሰሩበት

ነው።

ባውዛ፦ ወደ ኃላ ልመልስሽና አሜሪካን አገር

አመጣጥሽ እንዴትና ለምን ነበር?

ማሪቱ፦ ወደ አሜሪካ አመጣጤ በአሜሪካ የነጋዴዎች

ኢግዝቢሽን ተብሎ አስር ሆነን ከሀገራችን ወጥተን

ነው ይኸው የውሃ ሽታ ሆነን የቀረነው። አስራችንም

አንድ ላይ ተሰባስበን አንዳንድ ነገር ለማዘጋጀት

ሞክረን ብዙም አጥጋቢ አልነበረም። አንድ

ሶስቱ ወደሀገራቸው እምዬ ኢትዮጵያ ተመለሱ

የቀረነውም በየዘምዱ ተሰበጣጥረን እኔም ዋልያና

አዲስ አበባ ሆቴል እጫወት ነበር። በኃላም ብዙ

ሳልቆይ በአስጊ ደረጃ ታምሜ (ሰው ካላነሳኝ

መነሳት አልችለም) እድሜ ለኢትዮጵያ ኮምኒቲ

ተገቢውን ድጋፍ ተደርጐልኝ ከህመሜ ልድን

ቻልኩ። ፈጣሪ አምላክ ብድራችውን ይክፈል ነው

የምለው። አቅም ኖሮኝ ውለታቸውን መክፍለ

አልችልም። ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችለው ኃይሉ

ልዑል እግዚአብሔር ብድራቸውን ይክፈላቸው።

ደግሜ ደጋግሜ ተመስገን ነው የምለው። እድሜ

ለኢትዮጵያውያን ቆሜ መሔድ ችያለሁ።

በአሁኑም ሰዓትም በሊትል ኢትዮጵያ ከይሁኔ

በላይ ምግብ ቤት እየሰራሁ ነው

ባውዛ፦ እዚህ አሜሪካን አገር በሲዲ አዲስ አልበም

አውጥተሻል እንዴትና ከነማን ጋር ሆነሽ ሰራሽ?

ማሪቱ፦ የተለያዩ ሙዚቀኞች ጋር (ምናል ዳኜ፣

ፀሐይ ካሳ፣ ፀሓይ አማረ፣ ወሽንፍር አርጋው) እና

ሌሎችም ተባብረውኛል።

ባውዛ፦ አሁን ከተሻለሽ ስንት ዓመት ሆነሽ ማለት

ነው?

ማሪቱ፦ የፈጣሪ ክብሩ ይስፋና ወደ ሶስት ዓመት

እየሆነኝ ነው።

ባውዛ፦ አሜሪካ በጣም የሚያስተምር አገር ነው

ይባላል። እስቲ ምን ተማርሽ?

ማሪቱ፦ ምን ባክህን ማን እንደሀገር ይህ ሀገር

ህይወት እራሷ ብዙ ነገር ታስተምራለች በጣም

ብዙ ትምህረት ቀስሜአለሁ! ሳቅ . . . . አሁን

ለወገኔ የተማርኩትን ሀገሬ ገብቼ ማስተማር ነው።

አሜሪካ በጣም ፈትናኛልች ቀጥታኛለችም ጥሩ

መምህርት የምሆን ይመስለኛል (ሳቅ)

ባውዛ፦ በዚህ ሀገር የተለያዩ መድረክ ላይ ስትወጪ

የህዝቡ ምላሽ ምን ይመስላል?

ማሪቱ፦ ህዝቡ እጅግ በጣም በጣም ይወደኛል ይህን

ፀጋ የሰጠኝ ፈጣሪዬን አመሰግኜው አይወጣልኝም።

በተለይ በኢትዮጵያ አሁን ድረስ ትምጣልን እና

እኛ እናቋቁማታለን እንረዳታለን የማይል የለም።

ባውዛ፦ ለምን ታዲያ እንደዚህ እየወደዱሽ

አትሔጅላቸውም?

ማሪቱ፦ መቼም “ሔደው ሔደው ከሞት አይቀሩም”

ይባል የለም እንደው ትንሽ ገንዘብ ልቋጥር ብዬ

ነው እንጂ! አገሬማ እገባለሁ!

ባውዛ፦ ብዙ ገንዘብ ሳትቋጥሪ አልቀረሽም?

ማሪቱ፦ ምን ባእክህ አገሩ የቋጠርነውንም ሙልጭ

እያደረገ ሲያስፈታኝ ትንሽ በስጨት ያደርጋል።

ማን እንደ አገር በረከቱ ከበሬታውስ ቢሆን ስንቱ

ይታወሳል። መቼም ተመስገን ማለት ይኖርብኛል

ተመስገን ብዙ ነገር በሆዴ አለ።

ባውዛ፦ እንዴት ነው ማሪቱ በዚህ ሀገር የመኖሪያ

ፍቃድ አገኘሽ እንዴ?

ማሪቱ፦ እስቲ ተወኝ . . . . .. አጥብቆ ጠያቂ

የናቱን ሞት ይረዳል አይደል የሚባለው የአገሬ

ሰው “ተወኝ . . . . ተወኝ . . . . የሞተ ነገር

አትጠየቀኝ! ታልክማ እገሌ መሞቱን ሰምተሀል!

ይላል “እያረዳኽኝ ነው። ይህ ነው ታዲያ ምን

ልበልህ አለው። እሱንማ ቀብረኸው አልመጣህም

እንዴ አለው” ይባላል። እናም ይህን ጥያቄ

ደፋፍነን ብናልፈው ሳይሻል አይቀርም።

ባውዛ፦ ታዲያ መቼ ነው ወደ ኢትዮጵያ

የምትመለሽው?

ማሪቱ፦ ያው እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ነው።

ባውዛ፦ ነገ ተነስተሽ ጓዝሽን ንብረቴን የቋጠርኩትን

ሳትይ ወደሀገርሽ ግቢ የሚል መልክት ከፈጣሪ

ቢመጣ ምን ትያለሽ?

ማሪቱ፦ እንዴ! ሳቅ . . . . ከሱ ትዛዝ ውጭ ያው

የራሴም ፍላጐት ስላለ መሬት ስሜ እጅ ነስቼ

ወደሀገሬ መቀጠል ነው። አርጐት ነው ፍላጐቴም

ነው። ምነው ፈጣሪ እውነት ባረገው።

ባውዛ፦ በዚህ ዘመን ያለው ወጣት በባህሉ

ያለውን አመለካከት እንዴት ታይዋለሽ? ወጣቱ

ለባህሉ ትኩረት እንዲሰጥ ምን የምታስተላልፊው

መልክት አለሽ?

ማሪቱ፦ በርግጥ አንዳንድ ድንቅ የሚባሉ የሞያ

ልጆቻችንን ብናስተውልም በአንፃሩ የባህል

ስራዎቻችን እየተከለሱና እየተበረዙ ለዛቸው

ሲያጡ በጣም ይቆጨኛል። ለትውልዱና ለወጣቱ

ባህላችሁን እንዲ ጠብቁ እንዳይለቁ ነው ምኞቴ!

ይህን ባህላችሁን ከነሱም አልፎ ለልጅ ልጆቻቸው

ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል ነው የምለው።

ባውዛ፦ አንዳንድ ሰዋች ማርዬ የኢትዮጵያ ቅርስና

አምባሳደርናት አለባበሷም ቢሆን ከሀገር ባህል

ልብስ ሌላ አትለብስም ይባላል የአንቺ አስተያየት

ምንድን ነው?

ማሪቱ፦ በርግጥ በኢትዮጵያም ቢሆን በዚህ ሀገር

ካለሀገር ባህል ልብስ አለብስም። አንድ ጋዜጠኛ

የማስታውሰው ለመሆኑ ለዚህ ሁሉ የሀገር ባህል

ልብሶች አጣቢዎችሽ ስንት ናቸው ብሎ የጠየቀኝን

አረሳውም። እናም ያላማጋነን በቤቴ ቢቆጠር

ከ300 ያላነስ የሀገር ባህል ልብስ አለኝ። እኔና

የሀገር ባህል ልብሶቼ ፍቅር እስከ መቃብር ነው።

አንድ ቀን ብቸኛ የሀገር ልብስ ለባሽ ሴት ዘፋኝ

በሚል እጠራ ይሆናል።

ባውዛ፦ ማሪቱ በዚህ በአሜሪካ ውስጥ

ሲከፋትና ስትደሰት በቤቷውስጥ ምንድን ነው

የምታደርገው።

ማሪቱ፦ እ….. ቡና በጣም ነው የምወደው ደህና

ልብሴን ለብሼ ሲንዎቼን አጣጥቤ ጨስ ጨስ

እያደረግጉ ፎቶግራፍ በማገላበጥና በማንጐራጐር

ነው የማሳልፈው።

ባውዛ፦ ሰዎች ማሪቱ እያረጅች ነው ይላሉ እኛ

አሁን ስናይሽ ምንም የእርጅና ምልክት እንኳን

አናታይም! ገናብዙ መስራት ትቺያለሽ?

ማሪቱ፦ የእርጅና መዳኒት ቢገኝ ምንኛ

በታደልኩ። እድሜአችን ቀላል አይደለም ስንት

መንግስት በልተናል

ረጅም ሳቅ . . . “ እንትና እኮ ነው በምን ጊዜ

ተወለድክ ቢባል የአያገሌን ቀዩ በሬ ገደል የገባለት

ታስታውሰዋለህ ያን ቀን . . . . በዛ ጊዜ ነው ልጄ

የተወለደችው አለ ይባላል። (ረጅም ሳቅ)

ባውዛ፦ መልካም የሥራ ዘመን እንመኛለን።

ማሪቱ፦ እኔም ከልብ አመሰግናለሁ።

“ከ300 ያላነሰ የሀገር ባህል........”ከኤልያስ እሸቱ

ጥበብና ባህል

Page 20: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

www.bawza.com

Page 21: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 21

www.bawza.com

“እዚህ ቆመን እያየነው ከተማው..” ከገጽ 9 የዞረ ቤት ነው የማጋዛው በቤት ግዢ ሂደት ውስጥ ያለፍሁ በመሆኔ። የሚሰጡ

ኮርሶችን መማርና ማለፍ ክፍያዎችን ማጠናቀቅ ብቻ ብቁ የሪል

እስቴት ወኪል አያደርግም ብዬ አስባለሁ። ሌላው ግን ቤት መግዛት

እየፈለጉ ተገቢው ኢንፎርሜሽን ለማያውቁ አማራጮችን ማቅረበ ሲሆን

DC-metro area ከ23 ዓመት በላይ ስለኖርሁ አካባቢውን ገበያውን

እንዲሁም የኢትዮጵያን ማህበረሰብ አውቀዋለሁ። ስለዚህ የረዥም ጊዜ

የተግባር ልምድና እውቀት ያለኝ ሲሆን እናትነት ሲጨመርበት ደግሞ

የበለጠ ያደርገዋል ብዬ አስባለሁ። እናቶች ለቤት ምርጫ የተሻሉ

ናቸው ብዬ እገምታለሁ።

ባውዛ፡- በሪል እስቴት ስራ ውስጥ አስቸጋሪ ሁኔታዎች (Challenges)

ምን ምን ናቸው?

ሐና፦ የቤት ግዥና ሽያጭ ትልቅ ኢንቨስትመት ነው። በመሆኑም

በቀላሉ ውሳኔ የሚስጥበት አይደለም። ትንሽ ቆም ብሎ ግራና ቀኝ

ፊትና ኃላ አስቦና አመዛዝኖ የሚወሰን ውሳኔ ነው። ይህ በመሆኑ

ለመወሰን ጊዜ ይወስዳል። ሁሉ የቤት ግዥና ሽያጭ አሰራር ለብዙ

ሰዎች አዲስ ነው። ስለዚህ ትልቁ መያዝ ያለበት ስንቅ ትግስትን

መያዝ ነው። ሌላው አንዳንዴ ደንበኞው ለመግዛት በሚወስደው ሰፊ

ጊዜ ቤቱን ሌላ ሰው ይገዛውና ጥሩ አማራጭን ማጣት ያጋጥማል፡፤

ያም ሆኖ ግን ቸኩሎ ቤት መግዛት አይመረጥም።

ባውዛ፡- አስርና በላይ አመታት የሪል እስቴት ሥራ ላይ ምን ጥሩና

መጥፎ ገጠመኞች አሉሽ?

ሐና፦ ጥሩ ገጠመኞችን አስታውሳለሁ። ደንበኞች ደስተኛ ሆነው

ምስጋና የሚያቀርቡ ከመቀራረባችን የተነሳ በቤተሰብ ደረጃ የምጠያየቅ

አለን። መጥፎ ገጠመኝን በሚመለከት ደንበኞች መጥፎ ውሳኔ ሊወስኑ

ይችላሉ። ሰፈር፣ በመምረጥ፣ የከፈሉት ዋጋ ላይ ቅር ሊላቸው ይችላል።

ነገር ግን ከኔ ጋር አያይዘውት አያውቁም። ቀደም ብዬ እንደገለጽሁት

ዝርዝር ጉድዩ ቀርቦላቸሁ ጊዜ ወስደው ደንበኖች ግዥ ስለሚፈጽሙ።

ባውዛ፡- በአንቺ የሥራ ዘርፍ ለኢትዮጵያ ማህበረሰብ ምን የምታካፍይው

ልምድና እውቀት አለ?

ሐና፦ ብዙዎች ቤት የመግዛት ጉጉት አላቸው። ነገር ግን የሥራ

ታሪክ (Work History) ያልተጠናከረ ይሆናል። የክሬዲት አጠቃቀም

(Credit History) ይጐላቸዋል። በባህላችን መበደር (እዳ) ይፈራል።

ስለዚህ ክሬዲትን እንዴት ማሳደግ ይቻላል? የክሬዲት አጠቃቀም

አጠቃላይ ግንዛቤ መኖር ለማህበረሰባችን ጥሩ ነው ብዬ አምናለሁ።

ሌላው ቤት ሲገዙ ከወደፊት ህይወታቸው ጋር አካባቢውን አገናዝበው

ቢያዩ አላማቸውን በቀላሉ ማሳካት ይችላሉ። ለምሳሌ ልጆች ያሏቸው

ጥሩ ትምህረት ቤት አካባቢ መሆኑ የመጀመሪይው ምርጫ ሲሆን

ይችላል። ደንበኞች የሚፈለጉት ሰፈርና ቤት ካላገኙ ተመሳሳይ ሰፈር

መፈለግ ይህ ካልሆነ ግን እማይሆን ሰፈር ከሚገቡ ለተወሰን ጊዜ

መጠበቁ ይመረጣል። ሌላው ቤት የሚገዛበትና ጥሩ ጥቅም የሚገኝበት

ጊዜ በመሆኑ ሪል እስቴት ኢንቨስት ቢያደርጉ ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ።

ማህበረሰባችን ወደ ሪል እስቴት ሲገባ በቂ ግንዛቤና ኢንፎርሜሽን

ኖሮት መሆን አለበት የሚል እምነት አለኝ።

ባውዛ፡-የወደፊት አላማሽን ብታካፍይን?

ሐና፦ ለወደፊቱ አሁን የያዝሁት የሥራ ደረጃ ለሪል እስቴት

ኢንቨስትመት ስለሚያበቃ በዚሁ ዙሪያ ተጠናክሮ ለመስራት አስባለሁ።

ሌላው ሶስት ልጆች ስላሉኝ እነሱን ግምት ውስጥ (ተገቢውን የእናትነት

ኃላፊነት ለመወጣት) በማስገባት ነው የምንቀሳቀሰው። የአንድ ሰው

አላማ ሥራውንና ቤተሰቡን አጣምሮ (ግምት ውስጥ አስገብቶ)

መንቀሳቀስ ይገባል ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፡- መልካም የሥራ (የቤት ግዥና ሽያጭ) ዘመን እንዲሆንልዎት

እንመኛለን። በድጋሚ ልምድዎን ስላካፍሉን እናመሰግናለን።

ሐና፦ እኔም አመሰግናለሁ።

ዜና እረፍት

አገኘኽው? የጥበብ ንጉስነትህ ምን ስሜት ፈጠረብህ?

ቀለመወርቅ፦ በአሉ የኔ የሙያ ወገኖቼ በሆኑት የኪነ-ጥበብ ሰዎች ነው የተዘጋጀው። እናም እንደዚህ አይነት ዝግጅት መደረጉን ስላልሰማሁ ድንገት ነው የሆነብኝ። ነገር ግን በዓሉ ላይ ወደ ኃላ መለስ ብዬ የሰራኃቸውን ሥራዎች ሳይ ይህን ያህል በህዝብ ዘንድ በባለሙያዎች ዘንድ ግንዛቤ ነበራቸው የሚለውን በአይን ሕሊናዬ የምቃኝበት በዓል ነበር። ዝግጅቱ ከየት ተነስተህ የት እንዳለህ የሥራ ህይወትን እንዳወጣና እንዳወርድ አድርጐኛል። በሌላ በኩል ጥሪ የተደረገለትም ህዝብ ጥሪውን ተቀብሎ እኔን ለማክበር እኔን ለማመስገን ይህን ይህን ሰርተሃል ብሎ የራሱን ምስክርነት ለመስጠት በመገኘቱ የሙያ አጋሮቼ ከዝግጅቱ ጀምሮ ጊዜያቸውን ሰውተው ፕሮግራሙን አቀናብረውና አሳምረው በማቅረባቸው ምንም እንኳን በቦታው የገለጽሁ ቢሆንም ልባዊ ምስጋናዬን ላቀርብላቸው እወዳለሁ። ይህ አይነት ፕሮግራም የሚቀጥል ቢሆን ደስ ይለኛል። አንድ ሰው ከሞተ በኃላ ከማወደስ በህይወቱ እያለ ለሰራቸው መልካም ስራዎሽ ቦታ መስጠት ተገቢ ነው እላለሁ። ይህን ሀሳብ ጠንስሰው ከግብ አድርሰዋል። የሥራ አክብሮት በር ከፍተዋል ብዬ አስባልሁ፡ መታሰብ ያለበት ግን እንዴት ቀጣይነት ይኑረው

የሚለው ላይ ነው።

ባውዛ፦ ዝግጅቱ ለኔ እንግዳ ነው ብለሃል። እንግድነቱ አንድ ነገር ሆኖ በዚህ ሙያ (የሥራ ዘርፍ) መስራትህን ስታስበው ምን ስሜት ፈጠረብህ?

ቀለመወርቅ፦ እኔ ወደዚህ ሙያ የገባሁት የስሜት ጉዳይ፣ የተፈጥሮና የፍላጐት ጉዳይ ነው። ዝንባሌና ስሜት የሚለቅ በሽታ አይደለም። የምትታከምው አይደለም። ከደም ጋር የተዋኽደ፣ የተቆራኘ ነው። ባጠቃላይ ባለሙያዎች ያደረጉትንና እኔ ወደዚህ ሙያ መግባቴን ሳስታውስ በአእምሮዬ ብዙ ነገር በጠንሰስ የተውኳቸውን እንዳስታውስ አድርጐኛል። ራሴን እንዳይ እንድመረምር ያልሰራኃቸውን ተጠናክሬ እንድሰራ ገፋፍቶኛል።

ባውዛ፦ ባብዛኛው የተሰሩ ሥራዎችንና ታዎቂ ግለሰቦችን በመረጃ መያዝና ልምዳቸውን እንዲያካፍሉ ማድረግ ለሰሩት ሥራ ተገቢውን ቦታና ክብር መስጠት የተለመደ አይደለም። በዚህ ላይ የምሰጠው አስተያየት ካለህ?

ቀለመወርቅ፦ ይህ አይነት ቅዱስ ተግባር በኛ ተጀምሯል ቀጣይ እንዲሆን መመቻቸት አለበት። ባለሙያውም ብቃቱን አድሎ ሐሜት ሳይኖር እየተወዳደረ እንዲቀጥል ቢደረግ ጥሩ ነው እላለሁ። ቀጣይነቱን በሚመለከት የኔን ፕሮግራም ያከናወኑትን ባለሙያዎች ብቻ ሳይሆን በሁሉም የኪነ-ጥበብ ዘርፍ ቢሆን ጥሩ ነው። እኛ ኪነ ጥበብን ስንሰራ ብዙ መስዋእትነት ከፍለን ነው። እንደዛሬው ሁሉ ነገር የተመቻቸ አልነበርም መብራቱ መድረኩ መሳሪያው ወዘተ። ያሁኑ ብለሙያ እድለኛ ነው ብዬ አስባለሁ። ሁሉ ነገር በተመቻቸ ሁኔታ ነው ሙያውን የሚሰራው። ወደ ዝግጅቱ ስመጣ አትክልት ተክለህ ፀድቆ፣ አብቦ አፍርቶ ፍሬውን ስታየው ስተቀምሰው ደስ ይላል። የኔም የዚያን ያህል ስሜት ነው የፈጠረብኝ።

ባውዛ፦ ባጠቃላይ ስለዝግጅቱም ይሁን ስለ ኪነ-ጥበብ የምታስተላልፈው አስተያየት ካለህ?

ቀለመወርቅ፦ ኪነ-ጥበብ ማለት ፍቅር ማለት ነው። አንድነት ነው፤ ህብረት ነው፡፡ እነዚህ ነግሮች ከሌሉ ኪነ-ጥበብ ፈክቶ ሊወጣ አይችልም። መፈቃቀርን ፍቅርን ሳይዙ ኪነ-ጥበብን ያዝን ቢሉ ውሽት ነው። ኪን-ጥበብ ፍቅርንና መተማመንን ይፈልጋል። ህብረተሰቡን ማክበር፣ ትሁት መሆን የሙያ ፍቅር፣ የሙያ አጋሩን ማክበር መደማመጥ ይፈልጋል። ከህብረተሰቡ አስተያየት፣ ትችት መቀበልን ይጠይቃል። እኔ ብቁ ነኝ የሚለው በጥሞና መታየት አለበት። ባጠቃላይ ለኪነ-ጥበብ ማበብና ማፍራት የመጀመሪያው ፍቅርና መተማነም ያስፈልጋል። ህብረተሰቡን ማክበር ያስፈልጋል። የምሰራው ሥራ ምን ያህል ብቁ ነው የሚለውን ማየት ደጋግሞ ማየትን ይፈልጋል።

ባውዛ፦ ስላደርግኽው ቃለ ምልልስ እናመሰግናለን።

ቀለመወርቅ፦ እኔም አመሰግናለሁ።

የአክብሮት ምሽት..” ከገጽ 7 የዞረ

አርቲስት አክሊሉ ስዩም (1954-2010)

“ጠይም አሳ መሳይ የውብ ዳር ውቢቷ ጐንደር ደንቢያ መስኩ ጣና ዳር ነው ቤቷ” እና ሌሎች በርካታ ዘፈኖችን በማንቆርቆርና ለተለያዩ አርቲስቶች ዜማዎችን በመስጠት የሚታወቀው አንጋፋው አርቲስት አክሊሉ ስዩም ባደረበት ሕመም በስራኤል ሀገር ባርሼባ በሚባል ከተማ ውስጥ በ5� ዓመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። በአርቲስት አክሊሉ ስዩም ሞት የባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቡ፣ ለዘመዶቹ፣ ለወዳጆቹና ላድናቂዎቹ መጽናናቱን ይስጣቸው እንላለን። የሰው ልጅ ያልፋል ህያው ተግባሩ ግን ዘላለም ሲታሰብ ይኖራል። ልዑል እግዚአብሔር ነፍሱን ይማር።

አቶ መንግሰቱ ወርቁ

(1940-2010)በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ በተጫዋችነት፣ በአሰልጣኝነት እና በአፍሪካ የእግር ኳስ ኢንስትራከተርነት ለሃገሩ ብሎም ለአህጎሩ ታላቅ አሰተዋፅኦ ያበርከተው በብዙዎች ዘንድ ፊታውራሪ፣ የኳስ ሐኪም እና አድባር በሚሉ ቅፅል ሰሞቹ ይታወቅ የነበረው ድንቅ የእግር ኳስ ስው አቶ መንግስቱ ወርቁ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዲሲምበር 1�, 2010 በ70 ዓምቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አቶ መንግስቱ ወርቁ ባለትዳርና የስባት ልጆች አባት ነበር።

Page 22: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 22

Sportswww.bawza.com

ATHLETE OF

THE MONTH Name: Gete Wami Weight: 45.00 Height: 1.54 Date of Birth: Debre BirhanPlace of Birth: 11/12/1974

Gete Wami, an Ethiopian female Cross Country and track runner was born December 11, 1974 in Debre Berhan close to Addis Ababa. Her father, a cattle farm-er, raised her with two brothers and three sisters. Like most Ethiopian distance runners, she moved to Addis Ababa when she was selected to run for the national team in the World Junior Championships in Seoul.

She won gold at the 1999 World Championships in Se-ville, timing 30:24.5�, which was a new African Record and Championships Record. She also won the 10,000m gold medal at the 1999 All-Africa Games that year. She is a two-time winner of the IAAF World Cross Country Championships, having taken the long race title in 199� and then the short race title in 2001. She also won the World Cross-Country Championships in Belfast for the second time. After finishing third in the previous two occasions she finally repeated her 199� win in Cape Town.

Gete won the 200� Berlin Marathon finishing in front of Salina Kosgei and Monika Drybulska on September 24. She was expected to beat the world record over 15 km during the Zevenheuvelenloop in and around Nijme-gen on 19 November 200�, but failed. She finished in second position during the race, nine seconds behind Mestewat Tufa who finished in 47:22. In 2007, Gete Wami won the Berlin Marathon again. She competed in the New York Marathon thirty-five days later and she finished 23 seconds behind Paula Radcliffe. Her sec-ond-place finish gave her the World Marathon Majors Series Title, earning herself the $500,000 jackpot.

After celebrating her successes she decided to have one more celebration as she married Getaneh Tes-sema. In a wedding that took almost five days and was attended by more than a thousand people, she and Global Sports Communication’s cross-country manager Getaneh Tessema got married. Gete took a maternity-leave in 2003. Since the end of 2004 Gete successfully made a comeback. In 2007, she won as first in history the World Marathon Majors.

It seems there is only one woman who can beat Gete Wami. For the second time in 2000, Derartu Tulu beat Gete. Derartu Tulu won the World Cross-Country title and the Olympic 10,000m final. Both times Gete Wami won the silver medal.

Ethiopian soccer legend Mengistu Worku who helped Ethiopia win the 3rd African Cup has passed away. Mengistu, 70, had been fighting can-cerous tumor since 2001. He was re-ceiving treatment in South Africa and Thailand. The following is a brief biography of Mengistu Worku. Mengistu Worku (1940-2010) is rec-ognized as one of the best football player in Ethiopia’s football his-tory. He is most popularly known for scoring 2 goals in the final of

the 3rd African cup against Egypt, when Ethiopia won their only major trophy to date by defeating Egypt 4-2. Mengistu, was named the “Ethiopian Kopa”, after the great French footballer of the 50s Raymond Kopa, be-cause of his dribbling ability and swiftness of his move-ments. The name Mengistu Worku is synonymous with Ethiopian football. He was the most complete player Ethiopia has ever produced. He had flair, speed, intel-ligence, elegance, extreme confidence and a knack for goals.He was loved and cherished by his adoring fans, who gave him several nicknames,

including “Menge”, “Gonderew”, “Doctor” and “Fitawrari”, to name a few. While he was the pride and joy for St. George fans, he was on the other hand, a total nightmare for the opposition, and I can attest to that from personal experience. He debuted with Saint-George SA in 1957 and remained with the club for the entire-ty of his career. Mengistu was given numerous offers to play profession-ally for teams in Italy and France, as well as Egypt’s El Zamalek, but like earlier legend and coach Ydnekatch-

ew, he refused all offers and stayed in Ethiopia wearing Saint George’s characteristic “V” across his chest. Mengistu wore the number 8 for the entirety of his club and national team career. His international career began in 1958 and ended in 1970, follow-ing disappointment in the 7th African Nations cup in Sudan, where Ethio-pia finished bottom of their group. He still managed to score 3 goals, the only Ethiopian goals in that tourna-ment. Mengistu played 2 more years with Saint George, retiring in 1972. He is the seventh-highest scorer in the history of the African Cup Of Na-tions with 10 goals.Mengistu coached the national team after retirement, but the team failed to match the success it found during his playing days. He did, however, coach the country to their first-ever CECAFA cup title in 1987, when the tournament was hosted by Ethiopia. At the 2002 CECAFA Cup, Mengistu was honored before the tournament kickoff by the Council for East and Central Africa Football Association, along with five other east African footballers and three referees, includ-ing Tesfaye Gebreyesus, the Ethio-pian who refereed at three ACN tour-naments.Source: http://www.ethiosports.comhttp://en.wikipedia.org/wiki/Mengistu_Worku

The Great Legend Passed Away........

Haile Gebrselassie to

run in ViennaTuesday, 21 December 2010

Haile Gebrselassie will run a unique half marathon chase race in Vienna on 17 April 2011. With great pride organisers of the Vienna City Marathon have announced the signing of the world’s greatest long distance runner. It will be Gebrselassie’s first race in Europe after the Ethiopian decided to continue his career, following his original withdrawal from the sport in New York in November.

“We are honoured that Haile has agreed to come to our race. Besides his legendary victories and records it is his extraor-dinary and charming personality, which makes him the most prominent face of our sport. Haile is the perfect ambassador of running,” said Wolfgang Konrad, the Race Director of the Vienna City Marathon.The Vienna City Marathon is Austria’s biggest one-day sports event. In 2010 a total of 32,940 runners from 108 nations had entered the race through the picturesque capital. While the marathon is the main event there are other races staged paral-lel. Among them is the half marathon in which Haile Gebrse-lassie will compete.Running the marathon in Vienna was no option since Haile

Gebrselassie had already agreed to compete in Tokyo on 27 February and additionally the budget would not have been big enough for such a signing. That is why organisers looked for alternative options. They finally created a special race just for Haile Gebrselassie, which will have the motto: ,Catch me, if you can’.

“I look forward to running in Vienna and expect this to be a thrilling race for the athletes and the spectators,” said Haile Gebrselassie, who will celebrate his 38th birthday in Vienna on the day after the event. The world marathon record holder (2:03:59 in Berlin 2008) said that he would prepare seriously and “as usual I will give my best” to put in a great perfor-mance. “It was probably our last chance to bring Haile to the Vienna City Marathon and give our spectators the opportunity to see the world’s greatest long distance runner in action,” explained Wolfgang Konrad. “Our whole organising team is really happy that we succeeded and that Haile will come to Vienna. I am sure he will get a great reception by the people of our city.” During his unique career Haile Gebrselassie won two Olympic gold medals in the 10,000 m (1996 and 2000) and was World champion at this distance four times in a row (1993, ’95, ’97 and ’99). Additionally he was the World Half Marathon champion in 2001 and established 20 official plus 7 unofficial world records. The Ethiopian has won 9 of his 13 marathon races so far.Source: www.iaaf.org

Page 23: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ
Page 24: Volume 1, Issue 12 (ገጽ) page 2 ቤተሰብ ባውዛ ጋዜጣችን ማህበራዊ ጉዳይን ለመዳሰስ “በቤተሰብ አምድ”ና በዚህ ዙሪያ የሚከሰቱ

ኑ!!

ተዝናኑ


Recommended