+ All Categories
Home > Documents > Hailu Marye Hessen- Germany · Kendil/ December, 2012 First year No. 1 8 Hailu Marye Hessen-...

Hailu Marye Hessen- Germany · Kendil/ December, 2012 First year No. 1 8 Hailu Marye Hessen-...

Date post: 15-Oct-2019
Category:
Upload: others
View: 40 times
Download: 0 times
Share this document with a friend
38
-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1 8 Hailu Marye Hessen- Germany የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር፣ ከነገድ፣ ከባህል፣ ከእምነትና ከቋንቋ ሰንዱቅ ተመዞ፣ ከጽርሐ አርያም በተለገሰ የጸጋ ልዕልና አብነት አሰተርእዮ የተቃኘ ስለመሆኑ አሌ የማይባል ሀቅ ነው። ሀገርና ሕዝብን በአንድ ጠረፍ አባዝቶና አካቶ፣ በአንድ ዥረት አጣጥቶ፣ ሀረግ ስቦ፣ ሃረግ መዞ << ሥር ሰዶ፣ ሥር አጋምዶ>> ወግና ልማድን ሾርቦ፣ በማህበረ-ሰባዊ የቁርኝት ሕግ እየተመራ ዘመናትን እየዳሰሰ እዚህ ስለ መድረሱ ዋቢ መጥቀስ ያላዋቂ ሳሚ….”አይነት እሳቤ ይመስለኛል። እንደውም የማንነታችን መገለጫ የሆነውን የስነ- ህልውና ማጀት እያተባ በህብረ-ሱታፌ እያጋመደ፣ ሲጎብጥም እያቀና በሁለንተናዊ ባህሪይው የተካነ የጋራ ስንክሳር አትሮን ለመሆን በቃ እንጅ። ይህ ቁርኝት ማህበራዊና ኢኮኖሚአዊ ቅርፅ ይዞ አንደ ሰርዶ ባራቱ ማእዘን እየተንሰራፋ << የዘርና የጎሳን ካብ ንዶ፣ ሠላምና መቻቻልን አጋምዶ >> የልዩነት አግማስን አየከፈለ፣ በእኛነት ያኖረን ፅኑ ማህበራዊ መሠረት መሆኑ ከቶ አይካድም። እንዲያም ሲባል << የማንነታችን መባቻ፣ የህልውናችን ማቋቻ፣ ጥንተ-ሥሪት፣ ዝክረ-ምሪት፣ የሀበሻ ዘር ነዶ፣ የኢትዮጵያዊነት ህብረ-ተጋምዶ >> ጭምር ነው ማለት ይቻላል። ዛሬ፣ ዛሬ ድንበር እያበጀንለት ያለውን የዘር ድር ቁጢት ቋጠሮ፣ በዓይነ ህሊና ላፍታ የሗሊት ተጉዘን፣ ቅድመምሆነ ድህረ ዓለም አመጣጣችንን በውል ብንፈትሽ፣ የማይነትብ << ተወራራሽ ሽል፣ ተደራሽ መድብል >> በመሆን፣ የአብሮነታችን ድጓ፣ የማንነታችን ጸጋ፣ << ነባር ቅርስ፣ እሴተ-ውርስ >> ያለን ሕዝቦች እንደሆንን ደግሞ ደጋግሞ ያረጋግጥልናል። ስለሆነም ዛሬ አፋችንን ሞልተን፣ ኢትዮጵያዊነት ስንል፣ << የዘርን ሐረግ ስር በጥሶ፣ ሄይዋንን ካዳም ለውሶ፣ ስጋና ደም አልብሶ፣ ከዚህም ከዚያም ዘር አጣቅሶ፣ አፈር ልሶ ነፍስ አወራርሶ>> የተገነባ ነባራዊና ጭብጥ፣ የሥርዓተ-ህዝብ መድብልና የአብሮነት ውህደት፣ እንዲሁም ትስስርና እድገት ውርስ ያስከተለውን ውጤት ለመዘከር ያህል እንጅ፣ ለአፍ ወለምታ ያህል ያጥንተ ነገር እስቼ፣ የሰውን አይምሮ መጎሰም አምሮኝ አይደለም። ይህንንም ስል የአበው ሥሪት ግማደ ታሪካችን፣ በሰማያዊ እስትንፋስ፣ መለኮታዊ ጥበብ፣ አምሳያ አብቅሎ፣ ጸሊም ዘጸአዳ አዳቅሎ፣ ዘር ጎንቁሎ፣ ሥፍራ ደልድሎ፣ ሥርዓት አብቅሎ፣ የማህበረ- ሰብን ሕግ ደልድሎ፣ በአውደ-ቅኝቱ የታሪክ መድብል እየደመረ ያለማሰለስ የዘመናትን ዥረት ተሻግሮ ትውልድ በመተካካት ስሌቱ እየቀመረ እስከ ዛሬ ድረስ ያዘለቀን ጽኑ ማህበራዊ መሠረት መሆኑ ነው። ዛሬም ቢሆን ያለስጋት የሚያራምድ፣ የሚያሳርስ፣ የሚያስነግድ፣ ጥላቻን በፍቅር የሚያበርድ፣ ዝንተ ዓለም የመፍቀሬ ሀበሻ-ሰብ እሴታችን ጭምር በመሆኑ ነው ማለት ይቻላል በሌላ አገላለጽ ይኸው ሀቅ በአንድ ወቅት በእቴጌ ጣይቱ አንደበት እንዲህ በተዋበ ቃል ተገልጾ ነበር። ኢትዮጵያ ማለት፣ አንደኛ፡ ክብርህ ናት! ሁለተኛ፡ እናትህ ናት !ሦሥተኛ፡ ሚስትህ ናት፣ አራተኛ፡ ልጅህ ናት! አምሥተኛ፡ መቃብርህ ናት! የሚል ነበር። ይሁን እንጅ፣ ትውልድ እንደ ጅረት ውሃ ከአንድ ምእራፍ ወደሌላው ያለማቋረጥ እየፈሰሰ፣ የዘመናትን ህዳግ ጥሶ፣ በሥርዓተ-ሱታፌ እፁብ፣ ድንቅ፣ የተባለላቸውን ማህበራዊ እሴቶችን እና ከዛም በተጓዳኝ በሚመነጭ የስነ-ልቦና ወዘናና ትውፊት፣ የፈጠሩልንን የአብሮነት መስተጋብር ገድል እያተባ፣ በመፈቃቀድ ሥርዓታዊ መስተፃምር እየወየበ ኩነቶች በሚፈጥሩት ስውር ሓይላት እየተባ፣ ለዘመናት ቀደምት ትውልዳችንን ወደፊት ሲያወነጭፍ ኖሮ አነሆኝ ዛሬ እደረስንበት ደረጃ አድርሶታል። በዚህ ታሪካዊ ኑባሬ፣ ጣልቃ ገብ የሆኑ << ልብን የሚተናነቁ፣ ወገብን የሚሰብቁ >> መሰናክሎች እንዲያም ሲል ጸያፍ ተግዳሮቶች አልተከሰቱበትም ማለት ግን አይዳዳኝም። የመከራ ለሊት እረዥም ነው እንዲሉ፣ ሰውን ሰው እየገፋው፣ የክብር መንበሩን እየነሳው፣ << ባንዱ ጫንቃ ሌላው ሲወደስ፣ ባንዱ ላንቃ የሌላው ክብሩ ሲገሰስ >> ተኑሯል፣ እየተኖረም ነው። ያም ቢሆን ከማህበረ- ሰቡ ድጋፍ የተቸረው ከቶ አልነበረም፣ አይደለምም። እንደውም በአንፃሩ የእምነትና የባህሉ መስተጋብር ተጋምዶሽ፣ የስነ-ህይወትና እና የስነ-ምድር ሕግጋት አንድላይ ተዳውረው በሚቀምሩት
Transcript

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

8

Hailu Marye Hessen- Germany

የኢትዮጵያዊነት መስተጋብር፣ ከነገድ፣ ከባህል፣ ከእምነትና ከቋንቋ ሰንዱቅ ተመዞ፣ ከጽርሐ አርያም በተለገሰ የጸጋ ልዕልና አብነት አሰተርእዮ የተቃኘ ስለመሆኑ አሌ የማይባል ሀቅ ነው። ሀገርና ሕዝብን በአንድ ጠረፍ አባዝቶና አካቶ፣ በአንድ ዥረት

አጣጥቶ፣ ሀረግ ስቦ፣ ሃረግ መዞ << ሥር ሰዶ፣ ሥር አጋምዶ>> ወግና ልማድን ሾርቦ፣ በማህበረ-ሰባዊ የቁርኝት ሕግ እየተመራ ዘመናትን እየዳሰሰ እዚህ

ስለ መድረሱ ዋቢ መጥቀስ ” ያላዋቂ ሳሚ….”አይነት እሳቤ ይመስለኛል።

እንደውም የማንነታችን መገለጫ የሆነውን የስነ-ህልውና ማጀት እያተባ በህብረ-ሱታፌ እያጋመደ፣ ሲጎብጥም እያቀና በሁለንተናዊ ባህሪይው የተካነ የጋራ ስንክሳር አትሮን ለመሆን በቃ እንጅ። ይህ ቁርኝት ማህበራዊና ኢኮኖሚአዊ ቅርፅ ይዞ አንደ ሰርዶ ባራቱ ማእዘን እየተንሰራፋ << የዘርና የጎሳን ካብ ንዶ፣ ሠላምና መቻቻልን አጋምዶ >> የልዩነት አግማስን አየከፈለ፣ በእኛነት ያኖረን ፅኑ ማህበራዊ መሠረት መሆኑ ከቶ አይካድም። እንዲያም ሲባል << የማንነታችን መባቻ፣ የህልውናችን ማቋቻ፣ ጥንተ-ሥሪት፣ ዝክረ-ምሪት፣ የሀበሻ ዘር ነዶ፣ የኢትዮጵያዊነት ህብረ-ተጋምዶ >> ጭምር ነው ማለት ይቻላል። ዛሬ፣ ዛሬ ድንበር እያበጀንለት ያለውን የዘር ድር ቁጢት ቋጠሮ፣ በዓይነ ህሊና ላፍታ የሗሊት ተጉዘን፣ ቅድመም’ ሆነ ድህረ ዓለም አመጣጣችንን በውል ብንፈትሽ፣ የማይነትብ << ተወራራሽ ሽል፣ ተደራሽ መድብል >> በመሆን፣ የአብሮነታችን ድጓ፣ የማንነታችን ጸጋ፣ << ነባር ቅርስ፣ እሴተ-ውርስ >> ያለን ሕዝቦች እንደሆንን ደግሞ ደጋግሞ ያረጋግጥልናል። ስለሆነም ዛሬ አፋችንን ሞልተን፣ ኢትዮጵያዊነት ስንል፣ << የዘርን ሐረግ ስር በጥሶ፣ ሄይዋንን ካዳም ለውሶ፣ ስጋና ደም አልብሶ፣ ከዚህም ከዚያም ዘር አጣቅሶ፣ አፈር ልሶ ነፍስ አወራርሶ>> የተገነባ ነባራዊና ጭብጥ፣ የሥርዓተ-ህዝብ መድብልና የአብሮነት ውህደት፣ እንዲሁም ትስስርና እድገት ውርስ ያስከተለውን ውጤት ለመዘከር ያህል እንጅ፣ ለአፍ ወለምታ ያህል ያጥንተ ነገር እስቼ፣ የሰውን አይምሮ መጎሰም አምሮኝ አይደለም።

ይህንንም ስል የአበው ሥሪት ግማደ ታሪካችን፣ በሰማያዊ እስትንፋስ፣ መለኮታዊ ጥበብ፣ አምሳያ አብቅሎ፣ ጸሊም ዘጸአዳ አዳቅሎ፣ ዘር ጎንቁሎ፣ ሥፍራ ደልድሎ፣ ሥርዓት አብቅሎ፣ የማህበረ-ሰብን ሕግ ደልድሎ፣ በአውደ-ቅኝቱ የታሪክ መድብል እየደመረ ያለማሰለስ የዘመናትን ዥረት ተሻግሮ ትውልድ በመተካካት ስሌቱ እየቀመረ እስከ ዛሬ ድረስ ያዘለቀን ጽኑ ማህበራዊ መሠረት መሆኑ ነው። ዛሬም ቢሆን ያለስጋት የሚያራምድ፣ የሚያሳርስ፣ የሚያስነግድ፣ ጥላቻን በፍቅር የሚያበርድ፣ ዝንተ ዓለም የመፍቀሬ ሀበሻ-ሰብ እሴታችን ጭምር በመሆኑ ነው ማለት ይቻላል ። በሌላ አገላለጽ ይኸው ሀቅ በአንድ ወቅት በእቴጌ ጣይቱ አንደበት እንዲህ በተዋበ ቃል ተገልጾ ነበር። “ ኢትዮጵያ ማለት፣ አንደኛ፡ ክብርህ ናት! ሁለተኛ፡ እናትህ ናት !ሦሥተኛ፡ ሚስትህ ናት፣ አራተኛ፡ ልጅህ ናት! አምሥተኛ፡ መቃብርህ ናት! “ የሚል ነበር። ይሁን እንጅ፣ ትውልድ እንደ ጅረት ውሃ ከአንድ ምእራፍ ወደሌላው ያለማቋረጥ እየፈሰሰ፣ የዘመናትን ህዳግ ጥሶ፣ በሥርዓተ-ሱታፌ እፁብ፣ ድንቅ፣ የተባለላቸውን ማህበራዊ እሴቶችን እና ከዛም በተጓዳኝ በሚመነጭ የስነ-ልቦና ወዘናና ትውፊት፣ የፈጠሩልንን የአብሮነት መስተጋብር ገድል እያተባ፣ በመፈቃቀድ ሥርዓታዊ መስተፃምር እየወየበ ኩነቶች በሚፈጥሩት ስውር ሓይላት እየተባ፣ ለዘመናት ቀደምት ትውልዳችንን ወደፊት ሲያወነጭፍ ኖሮ አነሆኝ ዛሬ እደረስንበት ደረጃ አድርሶታል። በዚህ ታሪካዊ ኑባሬ፣ ጣልቃ ገብ የሆኑ << ልብን የሚተናነቁ፣ ወገብን የሚሰብቁ >> መሰናክሎች እንዲያም ሲል ጸያፍ ተግዳሮቶች አልተከሰቱበትም ማለት ግን አይዳዳኝም። “ የመከራ ለሊት እረዥም ነው “ እንዲሉ፣ ሰውን ሰው እየገፋው፣ የክብር መንበሩን እየነሳው፣ << ባንዱ ጫንቃ ሌላው ሲወደስ፣ ባንዱ ላንቃ የሌላው ክብሩ ሲገሰስ >> ተኑሯል፣ እየተኖረም ነው። ያም ቢሆን ከማህበረ-ሰቡ ድጋፍ የተቸረው ከቶ አልነበረም፣ አይደለምም። እንደውም በአንፃሩ የእምነትና የባህሉ መስተጋብር ተጋምዶሽ፣ የስነ-ህይወትና እና የስነ-ምድር ሕግጋት አንድላይ ተዳውረው በሚቀምሩት

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

9

የጋርዮሽ መስተጋብር፣ አሀዳዊውን ቁርኝት ሽምቃቅ ይበልጥ እያጠበቀው ሲሄድ እንጅ ሲያላላው የተስተዋለበት ጊዜ ከቶ የለም። ኢትዮጵያ የብዙሃን እናት ለመባል ያበቃትም በዚሁ ገፅታዋ ርእሰ ደብር ሁና የመገኘቷ ጉዳይ ነው። እንደውም ይባስብሎ በአንፃሩ ሁላችንም የተከፈንበትን ኢትዮጵያዊነት ስነ-ዜጋ እየደጉሰ አያሌ ምዕተ ዓመታትን አሻግሮ ዛሬ ድረስ በፅናት አዝልቆት ይታያል። በማንኛውም ጊዜና ወቅት፣ በየትኛወም ሁኔታ፣ ከዚህ የአብሮነት መድብል ጭብጥ አፈንግጦ የወጣ የማህብረ-ሰብ አንጓ << ጎራ ሲዘል፣ ስር ሲነቅል >> አልተስተዋለም። << ፈር ቀዶ፣ ገደብ ንዶ >> የተጓዘ አለ ከተባለ ደግሞ እነሆ << ውርደቷን እንደ ኩራቷ >> ከምትቆጥረው ግብዟ ኤርትራና አቀንቃኟ ወያኔ በስተቀር ሌላ አለ ማለት ከቶ አይቻልም። የኤርትራ ትንግርታዊ ድራማም ቢሆን የተቋጨው “ የዶሮ ቆለጥ በሆድ ይቀመጥ “ አይነት ትዝብት በህሊናችን ጥሎ ብቻ ነው። እርግጥ ነው አንዳንድ መናፍቃን ለድርሰታቸው ትባት ይረዳቸው ዘንድ፣ በህብረ-ተሰቡ ልብ ውስጥ ለዘመናት፣ የተገነባውንና ዛሬም ቢሆን በጽናት ሁላችንን እንደየ’ ባህሪያችን አካቶና አቆራኝቶ እያኖረን ያለውን ሰማያዊ የበኩራት ጸጋ ያለ ህዝባዊና ሀገራዊ ይሁንታ እንዳሻቸው እየገመሱ የመፋለሚያችን ጎራ ሲያደርጉት ይስተዋላል። ለወንበር መደራደሪያ፣ ይበጃቸው ዘንድም በየመድረኩ ስንኝ እየቋጠሩ በቀደምት አብሮነነታችንና “ታሪካዊ አንድነታችን” ላይ ያነጣጠረ ብርቱ ተግዳሮት ደቅነውብን ይታያል። በዚህ ረገድ ወያኔን ጨምሮ ሌሎች ታሪካዊ ጠላቶቻችን ሀገር ለመናድ በሚያደርጉት ርብርቦሽ፣ በቀደምት ከወየበውና ከደረጀው የታሪክ እቅፍ ኩራታችን ፈልቅቀው ሊያወጡን በብርቱ እየታገሉን ያሉ ስለመሆናቸው አሌ የማይባል ሀቅ ቢሆንም፣ እለት፣ ተለት በገሀድ የሚገዳደረን፣ በአብሮነታችን ላይ የመቅሰፍት ጥላውን ያጠላ፣ የታሪክ ሸለፈት ውርስ ውጤት ጭምር ነው። ይህም ሲባል፣ << በገፈራ ግርግም ውሻ የሚተኛው ገለባ ስለሚበላ ሳይሆን ሌሎች እንስሳት እንዳይበሉ በመመቅኘት ነው >> ኢትዮጵያም እንዲሁ ጥቅሟን ለማስከበር በየታሪኩ ምናብ መዳረሻ ባደረገቻቸው ሁለገብ እንቅስቃሴዎች ሁሉ በውጭና በውስጥ አጥፊ ሃይላት ስትተራመስ ኖራለች። ይኸውም፣ በወልም ይሁን በተናጥል እልባት ስላልተበጀለት፣ እነሆ ዛሬ እንደሰርዶ ሥር ሰዶ፣ አጎንቁሎ፣ በቅሎና አፍርቶ፣ የመታየቱን

ያህል፣ በሕዝብና በሀገር ላይ እያጠላ ያለው መጠነ ሰፊ ጥፋት ቀላል ግምት ከቶ የሚሰጠው አልሆነም። እንደውም ይባስ ብሎ፣ ጉልበት አውጥቶ፣ አይኑን አፍጥጦ፣ ጥርሱን አግጦ ሲቧጥጠንም ይስተዋላል። የአንድነት፣ የመቻቻል፣ የመከባበርና የእኩልነት መንፈስነ በመሸርሸር፣ በአንፃሩ፣ ለተስፈኞች የመንፈስ ንግድ መደራደሪያ ለመሆን በቅቷል። ከዛም ባለፈ፣ የማንፈልገውን እንድናደርግ፣ የያልተመኘውን እንድናልም የግድ እያለን ያለ መሆኑ እውን ነው። በዚህ ረገድ << ከማህሌት ዜማ፣ ቅኔ ዘርፎ፣ ከሶላት ፋቲሐ ኢማን ሸርፎ >> እድል የተነፈገውን የሀገር ልጅ እጣፈንታ የተሻለ አቅጣጫ ለመስያዝ ቀደም ብሎ የተደረገውን ብርቱ ጥረት የመኖሩን ያህል፣ ለፍትህና ለመብት ሲደረግ የነበረው የተጋድሎ መቅድም በየዘመናቱ እንደ “ አንበር ” በጨካኝ መሪዎች ሲዋጥ መኖሩ ይታወቃል። ይኸው ማብቂያ የሌለው ተግዳሮት ዛሬም እልባት ያላገኘ ጉዳይ ከመሆኑም ባሻገር፣ ሀገራችንን ላይ ለዘመናት እንዳሻው በማናለብኝነት ሲፈነጭና ሲንጠን የኖረ፣ አሁንም ያለ የፖለቲካ አዙሪት ነው። ምንም እንኳ << እግዚኦ…. ለፈጣሪ ኩሉ ! ባንዱ ጎራ አዛንና ዱአ! በሌላኛው ጎራ >> እንደዬ” በዓታቸው ለፈጣሪ ምልጃ በማድረስ ቢተጉም፣ ድካማቸው << ሰሚ ያጣ ጩኸት፣ ጥርስ ያወጣ ግጠት >> አይነት ሆኖ የመቅረቱ ጉዳይ የሁላችንም የመንፈስ ቁስል ሁኖ የመቆየቱን ያህል፣ እነሆኝ << አበቅቴውን ቆጥሮ፣ ግፉን አስምሮ >> ጅማሬውን በዓይነ-ሰባችን ለማየት በቅተናል። “ አርግልኝ ያልኩህን አረክልኝ ለካ፣ በነካካው እጅህ እኒህንም እንካ “ ለማለትም አስችሎናል። ዝክረ-ታሪካችን በራሱ ምህዋር በሾረባቸው ቀደምት ዓመታትና ሁሉ፣ የትውልድን ጅረት ፍሰት አዲስ አቅጣጫ ለማስያዝ የተደረገው ብርቱ ተጋድሎ በሰመረ መልኩ ሊቋጭ አለመቻሉ በራሱ፣ << ተዘርቶ ያላፈራ ሰብል፣ ተቆልቶ ያልገበረ ቀሊል፣ >> ሆኖ ቆይቷል። ይህ ጉዳይ ዛሬም ድረስ ያልተፈታ ብርቱ ምናባዊ ድር ነው። የብዙሀኑን እጣፈንታ ለመወሰን በተደረጉት እነዛ የማለዳ የፍትህና የአርነት ተጋድሎዎችም ይሁኑ፣ አሁን ባለው የመረረ፣ የመብትና ነፃነት ጥያቄ ላይ ጥላውን እንዳጠላም ይኖራል። ይህ ወርደ ጠባብ የፖለቲካ ሰርጥ በራሱ አቃቤ ርዕስ እየተከፈነ፣ የማይደፈርና የማይገሰስ የተቃርኖ መድብል ሆኖ ከመኖሩ ባሻገር፣ በነፃነት ናፋቂው ጎራ፣ ለዓመታት ቅጥሩን ደርምሶ ወደፊት መራመድ ያልተቻለበት ጉዳይ በውል ተጢኗል ለማለት አያስደፍረኝም። ምክንያቱም ትግሉ እያደር ውሉ እንደጠፋበት ልቃቂት እየተወሳሰበ ከመሄዱ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

10

በቀር፣ ከፈጀው የጊዜ እርዝማኔና ከተከፈለው ፅኑ መስዋእትነት አንፃር ሲታሰብ፣ ዛሬም ቢሆን ተጨባጭና አወንታዊ ማርከሻ ማግኘት ከቶ እንዳልተቻለ በጉልህ ይታያል። እየተሠራ ያለውን የኑባሬ ሊቃውንት አብዮታዊ አስተርዕዮ ቅኝትም ቢሆን በውል ሲጤን በአመዛኙ “ ሞኝን እባብ ሁለት ጊዜ ይነድፈዋል፣ መጀመሪያ ሳያየው፣ ሁለተኛ የነደፈኝ እባብ ይኸ ነው ብሎ ለሌላ ሲያሳይ” የሚለው ሀገረ-ሰብ ብሂል አይነት ሆኖ ይታያል። ምንም እንኳ << ጥንተ-ነገር፣ ጥንተ ሀገር >> ማለት ለዚህ ዘመን ትውልድ በአመዛኙ << የጥርስ ማፏጫ፣ የጉረሮ ማስለጫ >> ሆኖ ቢታይም፣ ከኢትዮጵያዊነት ማዶ እየጠወለገ ያለው የአብሮነት ዛፍ ቅርንጫፎቹ በምንገደኞች እየተገነጠሉ ሲማገዱ ማየት የእለት ተእለት ተግባራችን ከሆነ ውሎ አድሯል። በዚህ አጋጣሚ << በጥላው ሸሽጎ ያኖረን፣ በስሩ አጋምዶ ያሰረን፣ የህልውናችን ወጋግራ፣ የስብእናችን አዝመራ >> የሆነው ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያ ስለመሆናቸው የሚጠራጠር ትውልድም ለማየትም በቅተናል። የአብሮነት መልህቅ የሆነው << ኢትዮጵያዊነት >> ብሔራዊ ኪዳን ሆኖ << ውሀ አያጣጡ፣ ስኒ አያጫለጡ >> እስከዛሬ ያቆዩን እነዛ ብርቅዬና ድንቅዬ፣ በማለዳ፣ በቅድመ አበዎቻችን የተገነቡት ሀገርኛ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶቻችን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደበዘዙ፣ እንደ አሮጌ ቅጥር እያዘመሙ፣እንዲያም ሲል በፀረ አትዮጵያውያን መንታ የታሪክ ማንቆሪያ ቀንድ እየተበጀላቸው መልሰው እኛኑ እንዲወጉ ለማድረግ ስለሚደረገው ጥምር ደባ ዋቢ መጥቀስ አያሻኝም። ለምን ቢባል፣ የዚህ ክስተት አስከፊ ገፅታ እለት፣ ተእለት እየገዘፈ መጥቶ እነሆኝ በብሄር ብሄረሰብና ሐይማኖት ሽፋን የከፋ የፖለቲካ ጋሬጣ በሀገርና በሕዝብ ላይ ለመደቀን አስችሎታልና ነው።

ስለሆነም፣ << ትላንተትን ለዛሬ ባለእዳ፣ ነገንም በራሱ የምኞት ተራዳ >> ማድረግ የለብንም። በተውሶ ማንነት፣ የታሪክ እራፊ ከማውለብለባችንም በፊት፣ ዛሬን በዛሬነቱ << የከረመ ቁጢት መቋጫ፣ የጥላቻን ማጀት መሟጠጫ፣ የምኞት ምናብ መሰልቀጫ >> ልናደርገው በተገባ ነበር። የሰው ልጅ ትልቁና አብይ የስብእናው ሚሥጢር፣ የህሊና ሚዛን መጠበቅ መቻሉ ነው። ያን በማድረጉ ረገድ ፈር ለቆ በሌጣው የሚጋልበውን መረን የወጣ የተስፈኞች ምኞት ገርቶ፣ ስለ ዛረው ብቻ ሳይሆን፣ የሁላችንንም መጻኢ እጣፈንታ ስለሚወስነው፣ ስለ ጭብጥ እውነታ << የዘመናትን ህዳግ ዳሶ፣ የትውልዱን የፍትህና የእኩልነት ማህቶት ደርሶ >>

ለሁሉም፣ ለሁሌም የሚበጅ አይነተኛ እልባት መስጠት ሀገራዊ ግዴታ ብቻ ሳይሆን፣ ታሪካዊ ሀላፊነትም ጭምር በሆነ ነበር። ነገር ግን በአንፃሩ የወቅቱን የፖለቲካ ትኩሳት ስናማትር ደግሞ፣ ዙሪያገባውን በቃላት ንዳድ እየታመሰ << ከባዱን ከቀሊል፣ ዳሩን ከመሀል፣ ግርዱን ከሰብል፣ >> መለየት አላስቻለም። ሐሰት << በነውጥ የተሞላች ብቻ ሳትሆን፣ ያለመሆን ፉጨት ጭምር ነች >>። በዚህም ሳቢያ፣ በየ”ሥፍራው ደምቃ፣ ሞቃ በአጀብ ስትጓዝ ትስተዋላለች። ህልውናዋም በጥላዋ ላይ የተሳለ ነው። እውነት ግን ህያው ዝክር ሆና ከጥቂት ሀቀኛች ጋር ተቆራምዳ፣ እንደ ደረቀ ጭራሮ ከታሪክ ጠረፍ ስር መንና፣ እጇን ለወዳጆቿ እንደዘረጋች ደርቃ አየኖረች ነው። አንድ ሕብረተሰብ ታሪካዊ እውነትን የመቀበልና የመከተል አቅሙ በዳበረ መጠን፣ የማንነቱና የምንነቱ መሥፈርት በዛው ልክ ይደረጃል። የአብሮነት፣ የእኩልነት፣ የመከባበርና የመቻቻል ጥበብና ቀዳማይ እሴቱ ጭምር ከጉያው እየፈለቀ የሚቀዳ የጋራ መቅድም ነው የሚሆነው። በሌላ አንፃር << የልዩነት ዋግምት፣ የሰላም ፈውስ፣ የእኛነት ማህደር>> ነው ማለት ነው። ጎጠኝነት እንዲህ እንደዛሬው ቀንድ አውጥቶ በይፋ ሳይወጋን፣ ውስጥ ውስጡን እንደፍልፈል እየቆፈረ፣ ህሊናችንን የተፈታተነ፣ << ነፍሳችን ያስገበረ፣ ልባችንን ያሸበረ፣ ወኔያችንን ያዳወረ >> የብሶት ችንካር እንደ ሆነ ማንም አይዘነጋውም። ዛሬም ቢሆን << ራሱን የማይችል አንገት >> አለ ብሎ መገመት የሞኝ ፈሊጥ ነው። የዚህ አይነት እሳቤ በራሱ የማይተማመን፣ << የትውልዱን ማንነት የሚያኮስ፣ ጎጠኝነትን የሚያቀስ >>የፍልስፍና ካባ እንደመደረብ ነው። ያም ቢሆን፣ በራሱ ካስማ እየተሽከረከረ፣ ውሎ አድሮ እራሱን በራሱ ጠልፎ የሚጥል፣ የድኩማን እሳቤ አዙሪት ከመሆን አይዘልም። ወትሮም ቢሆን “ ጸሐይና ምራት ፊት ያበላሻል “ እንደሚሉ፣ ጥሎት የሚሄደው ጠባሳ ቀላል ግምት ሊሰጠው አይገባም።

ይህ አይነቱ“ የላሜ ቦራ ” የኑፋቄ እስትንፋስ፣ ያሳየን ነገር ቢኖር፣ ታሪክንና ትውልድን በለውጥ ማእበል እንደ በረሀ ወተት በመንታ ዛፍ አንጠልጠሎ ከመናጥ ያለፈ << ነባራዊውን ቅራኔ አማትሮ፣ ለመጭው የተስፋ ሽል ቋጥሮ>> በመራመድ ረገድ ሰንካላና ስኬት አልባ ጉዞ ከመራመድ ያለፈ የፈታው አንዳች የህብረተሰብ የመብት ቋጠሮ አለመኖሩን ነው።

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

11

<< ህዝብን እንደ ሥልጣን ምህዋር፣ ሀገርንም እንደ ታሪክ መዘውር፣ የጋራ እሴቶቻችንንም እንደ ህልውናችን አውታር >> ማየትና መቀበል ለምን እንደሚተናነቀን አይገባኝም። ይህ እኛ ያመጣነው ወይም የፈጠርነው ስንክሳር ሳይሆን፣ አባቶች በአብሮነታቸው << ህብር፣ በምግባራቸው ከብር >> አንዲሁም << በመቻቻላቸው ልማድ፣ በፍቅራቸው ማእድ፣ በእምነታቸው አእማድ፣ በመፈቃቀዳቸው ውሁድ >> ያወረሱን ፀጋና በረከትና እንጅ፣ በየ” ጀማው ሸንጎ እንደሚ”

ፖተለከው፣ ለራስ ተመጥኖ በተሠፋ ሱሪ እንዲሁም የዓይን ቅድ ልኬት የሌላው ምናብ በመዳሰስ የተቸርነው አይደለም። ተከታዩን ክፍል በቀጣዩ እትም ይዘን እንቀርባለን።

Mimi Habtemariam/ kulumbach/ ኢትዮጵያ ከሶስት ሺህ ዘመን በላይ ነፃነቷን ከውጪ ወረራ አስከብራ የኖረቸ አገር ብትሆንም በተለይ ከ19ነኛው መዕተ ኣመት መገባደጃ ጀምር አገሪቷን ሲመራ የነበረው የደርግ ሥርዓትም ሆነ አሁን በመምራት ላይ ያለው ዘረኛውና አምባገነኑ (ሕወአት) መንግስት፣ ባደረጉት የስልጣን ማራዘሚያ ዘዴ አገሪቷን ከድህነት ወለል በታች በቸግርና ድህነት፣ እንዲሁም ፍትህ ማጣት እንድትማቅቅ ከማድረጉም በላይ እነሆኝ በዓለም ከድህነት ወለል በታች ከሚገኙት ሀገራት ከመጨረሻዎቱ በአራተኛ ደረጃ እንድትሰለፍ አድርጓታል:: በዚህም ሳቢያ አምራች ዜጎቿ በተለያዩ የአረብና አውሮፓ ሀገራት የስደት ሰለባ በመሆን፣ የሰለጠኑበትን ሙያ እየጣሉ በዝቅተኛ ሥራ ለባእድ ሀገራት ምጣኔ ሐብት ማድለቢያ በመሆን ላይ ይገኛሉ:: በሀገር ውስትም ሀሳባቸውን በነፃነትና በድፍረት ባደባባይ የገለፁ ወገኖቻችን ለድብደባና ለእድሜ ልክ እስራት መዳረጋቸውንም አስተውለናል:: አያሌ ወገኖቻችን በኑሮ ውድነትና ድህነት፣ በረሀብ በመገረፍ የሚላስ የሚቀመስ የጠፋበት ቤት በቁጥር ቀላል አይደለም:: ለዘመናት ኢትዮጵያ ራሷን ከውጪ ወረራ መከላከል ብትችልም ከአምባገነኖች ስርዓት ግን ራሷን ነፃ ልታወጣ እንዳልቻለች ያመለክታል::

ትግሉ የሚያስፈልገው ሙሉ በሙሉ የስርዓትና የመንግስት መለወጥ እንጂ የጥገና ለውጥ ስላልሆነ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሀገርም ሆነ በስደት ላይ የምንገኝ ወገኖች ለተለያዩ ችግሮች ሳንንበረከክ ለለውጥ በአንድነት ተባብረን መስራት ይጠበቅብናል:: የኢትዮጵያውያንን ጩኸት የማይሰማው መንግስት ተብዬው አካል ትናንት በዋልድባ ገዳማት ላይ እየሰራ ያለውን እና ያቀደውን' በአማረኛ ተናጋሪዎች ላይ የሚደርሰውን መፈናቀል' የሙስሊም ወገኖችን የመብት ጥያቄ እውን አለማድረጉን' ከትግራይ ክልል የተወለደ ብቻ ታማኝ ሆኖ በሰራዊት ውስጥና በደህንነት ጉዳዮች ላይ 90% የሚሆነውን ቦታ መያዙን' የኢትዮጵያን መሬት አሳልፎ ለሱዳን መስጠቱን ብቻ ብንመለከት አገሪቷን እየመራት ያለው ለህዝብና ለወገን የቆመ መንግስት ሳይሆን አገሪቷን አገር እንዳትሆን እየሰራ ያለ አካል መሆኑን መገንዘብ ያስችለናል::

Beharenesh Desalege /Nürnberg/ ሰላም ውድ ኢትዮጵያውያን በያላችሁበት የሰላም አምላክ ሰላሙን ያብዛላችሁ:: ከሰላምታዬ በመቀጠልም ከሰሞኑ የታዘብኩትን በሀገራችን ላይ እየታየ ያለውን የተምታታ ስሜት ላካፍላችሁ:: ሀገራችን ኢትዮጵያ ሰሞኑን ብዙ ትእይንቶችን እያስተናገደች ነው:: ይህ ማለት ላለፉት 21 አመታት የወያኔ ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር የነበሩት አባ ምን ተስኖት አቶ መለስ ዜናዊ የተሰጣቸው የዚህ አለም የኮንትራት ዘመን ማብቂያ ቀኑ መድረሱን ሳያውቁት እንደ ውሀ ሙላት ደንገት ደርሶ ዳግም ላይመለሱ ካሸለቡ በኋላ በሀገርም ውስጥ ይሁን

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

12

በውጭ ሀገር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የተለያየ ስሜት ታይቷል:: ይህ ክስተት ደስታና ሀዘን ከዚህም አልፎ የሰው ልጅ ምን ያህል ከንቱ ፍጡር መሆኑን ቁልጭ አድርጎ አሳይቶናል:: ሀገራችን ኢትዮጵያ ባለፉት 30 እና 40 አመታት ብዙ ውጣ ውረዶችን አሳልፋለች በነዚህ የመከራ ዘመናትም ህዝቦቿ ውጤት በሌለው የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ተዘፍቀው የብዙ ሺህ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል:: በተለይ በዘመነ ወያኔ ከኤርትራውያን ወንድሞቻችን ጋር የተካሄደው ጦርነት በምን ምክንያት እንደሆነ ዛሬም ድረስ የብዙ ኢትዮጵያውን መልስ ያልተገኘለት ጥያቄ ነው:: ወያኔዎች እንደሚሉትም ከሆነ ብዙ ህይወት የጠፋበት እና ብዙ መስዋእትነት የተከፈለበት ጦርነት በራሳቸው በወያኔዎችና በጥቂት ባንዳዎች ከንቱ ሆኖ ቀርቷል:: ነገር ግን የባንዳዎች ሴራ ጊዜውን ጠብቆ ተገቢው መልስ የማግኘቱ ጉዳይ የማይቀር መሆኑን በግልፅ መናገር ይቻላል። ምክንያቱም የኢትዮጵያውያን የቀን ተቀን ጥያቄያቸው በመሆኑ። የሆነ ሆኖ የወያኔው ሙሴ አቶ መለስ ዜናዊ ከሞቱ በኋላም እንኳን የኢትዮጵያውያን የነፃነት ጥያቄ መልስ የሚያገኝ አይመስልም። ምክንያቱም የወያኔ ስርአት ሐዋርያ የሆኑት አቶ በረከት ስምዖን' አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ሀይለማርያም ደስአለኝና ልሎች የወያኔ ባለስልጣናት ከአራት ኪሎ ቤተመንግስት ላለመውጣትና ስልጣን ላለማጣት ብሎም ዛሬም እንደ ትናንቱ በጭቁኑ ህዝብ ላይ ሲቀልዱ ለመኖር ሲሯሯጡ ይታያሉ:: እውነታው ግን እንዳለፉት 21 አመታት የአንድ ብሄር የበላይነትን ይዞ እንቀጥላለን ማለት በራስ ላይ እንደመቀለድ አይነት ጨዋታ ነው የሚሆነው። ይልቁንስ አዲሱ የወያኔ መንግስት የሕዝቡን ስሜት በመረዳትና የነፃነት ጥያቄ ግምት ውስጥ በማስገባት ብሔር-ብሔረሰቦችን ያማከለ መንግስት በመመስረት፣ ብሎም የህግ የበላይነትንና የሕዝቦችን እኩልነት ያለምንም አድሎ በማረጋገጥ ከመቼውም በላይ ለለውጥ መነሳት አለበት። ይህ ካልሆነ ግን የወያኔ ሥርአት እድሜ አጭር ነው የሚሆነው። ምክንያቱም የህዝብ ጥያቄ እስካልተመለሰ ድረስ በትዕግስት እየጠበቀ ያለው ኢትዮጵያዊ የውስጥ ስሜት እንደ ተጠመደ ቦምብ ከያቅጣጫው የሚፈነዳበት ቀን እሩቅ አይሆንም:: ውድ አንባብያን በመጨረሻ አንድ ነገር ብዬ ለዛሬ ልሰናበታችሁ በሀገራችን በህዝብ የተመረጠ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ይመሰረት ዘንድ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ተግባርና የዜግነት ግዴታ ነው። ጊዜውም ነገ ሳይሆን ዛሬ በመሆኑ ሁሉም አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ለትግል ራሱን አዘጋጅቶ የወያኔን ስርዓት ለማስወገድ በሁሉም አቅጣጫ መታገል አለበት::

Michael Assefa /Bayreuth/

ይህ ያለንበት ዘመን አስከፊ እንደመሆኑ መጠን፣ እኛ ኢትዮጵያውያን በገዛ ሀገራችን በውርደት፣ በፍትህ ማጣት፣ በድህነት፣ በመፈናቀል፣ በእስራትና እንግልት፣ እንዲያም ሲል በሞትና ስደት እነሆ እየተሰቃየን እንገናለን። ይህንን ስቃይ ደግሞ ማንም የውጭ ወዳጅ ሊረዳልን ከቶ አልተቻላቸውም፣ አለያም አልፈለጉም። የዓለም መንግስታት የሚባሉትም ቢሆኑ እያዩ እንዳላዩ እየሰሙ እንዳልሰሙ የሆኑበት ወቅት ነው:: ይህ ክፉ ዘመን እንዴት ነው የሚገፋው? የሀገራችን ችግርስ በምን አይነት ሁኔታ ነው የሚቀረፈው? የሚለው ቁልፍ ጥያቄ በእጅጉ እያሳሰበን ያለ ጉዳይ ነው።

በአሁን ሰዓት ኢህአዴግ እድሜውን ለማስረዘም የማያደርገውና የማይቆፍረው ጉድገዋድ የለም:: በኢትዮጵያ ውስጥ በየክልሉ እና ከሀገር ውጭ በማንኛውም መንገድ መንግስትን የሚቃወም ህብረተሰብ፣ ቡድን፣ ግለሰብ ከሚኖርበት አካባቢ አለያም ካለበት ክልል እየተለቀመ፣ ባልታወቁ ሰዎች እየታፈነ ወዴት እንደሚወሰድ አይታወቅም:: ይህ ያለንበት ወቅት ክፉ ዘመን መቼ ነው አልፎ የኢትዮጵያ ህዝብ በነፃነት በኢትዮጰጵያ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው? ባለፈው መንግስት ለሀገር ልማትና ሉዓላዊነት እተባለ ነበር የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያልቀው።

የእነ አቶ መለስ አገዛዝ ደግሞ እንደተለመደው ሳይሆን ባልተለመደ አኳሗን፣ ለዬት ባለ ሁኔታ ድምፅ አልባ በሆነ የመብት ረገጣና ጭቆና የሀገርን ልጅ በእጅጉ እያስለቀሰ ነው:: የሀገሪቱንም አንጡራ ሐብት እንደፈለገ ለመመዝበር ያስችለው ዘንድ፣ ለአንድ ብሔር አባላትና ደጋፊዎች በመወገን፣ ለሥርዓቱ አቀንቃኝ ነጋፊዎችና ባለሀብቶች በማድላት፣ በጥቅሉ ለሆዳቸው ባደሩ ምንደኞች ጥቅም በማስከበር ህዝብንና ሀገርን ያለጥሪት እያስቀሩት ነው::

ከዚህም ባሻገር፣ ኢህአዲግ በአሁን ወቅት ወጣቶች እናቶች ሴቶች ወ.ዘ.ተ እያለ በብሔርና በሀይማኖት ከፋፍሎ በማደራጀት፣ ህዝብ እርስ በራሱ እያስተላለቀ፣ እድሜውን ለማስረዘም እየታገለ ያለበት ወቅት ነው:: መች እና በማን ሀይል ነው የእነ አቶ መለስ አገዛዝ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ የሚወርደው? ይህ ሁሉ አልበቃም ብሎ በአሁን ሰዓት የገዳማትን እና አቢያተ-ክርስቲያናትን ነባር ይዞታ በልማት ሰበብ ለባለሀብቶች በመሸጥ ታሪካዊና ሐይማኖታዊ ቅርሶቻችንን በማፍረስ ላይ ይገኛል:: ይህ አፍራሽ ተልእኮ ካልሆነ በስተቀር፣ ኢትዮጵያን ለማልማት ከሆነ ብዙ ጠፍ መሬት ሀገራችን ስላላት እሱን ማልማት በተቻለ ነበር።

አሁንማ አቶ መለስ በገዛ ፈቃዳቸው ለቀው ከኢትዮጵያ ምድር ዳግመኛ ላለመመለስ እስከ ነፍስ አባታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተሰናብተዋል። የቀሩት የእነ አቶ መለስ አገዛዝ አራማጆችና የእነሱ ተከታዮች ናቸው። ከእንግዲህ እንደወትሮው ሁሉም

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

13

ነገር ላይሰልጥ ይችላል። የለውጡ ማእበል አይቀሬ ነው። ሀገርንና ህዝብን የበደሉ በጊዜው ማሰብ ይበጃቸዋል::

Tewoderos Webishet /Hochstadt/ በአሁን ወቅት ለግለሰብና ለህብረተሰብ ደህንነት፣ ለሰብአዊ መብቶች፣ ለሀይማኖት መብት፣ ለነፃነ፣ ለፍትህና ለህግ የበላይነት በተከታታይ የሚታገለው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው:: በዚህ ለዲሞክራሲ መከበር በሚደረግ የህዝብ ትግል፣ ድምጻቸው የሚስተጋባውና አቋማቸው በውል የሚሰማው በውጭ እና ሀገር ውስጥ የሚገኙ የፖለቲካ ተቃዋሚ ሃይሎች ናቸው:: ህውሀት አላሠራ አለን፣ የሚለው እውነት ቢሆንም ችግሩን ማወቁ ብቻ ዘላቂ መፍትሄ አለያም መልስ ሊሆን ግን አይችልም:: ለአብነት ሶርያ ውስጥ እየሆነ ያለውን ብናይ፣ የሶሪያ ህዝብ በብዙ ሺህ እየሞተ መንግስቱን ወደ መገልበጥ አፋፍ ላይ

ያደረሰው በፍርሀት ሳይሆን፣ ለነፃነት ባለው ፅኑና ቆራጥ አቋም፣ እንዲሁም የተባበረ ክንድ በማንሳት ነው:: የሚበረታታው የሀገራችን ህብረተሰብ የመብት ትግል፣ ከፖለቲካ መሪዎች በሀሳብ ቀድሞ መገኘቱ ብቻ አይደለም። የእስልምና ሀይማኖት መሪዎች እና አባላት ለመብታቸው ሲታገሉ የክርስቲያን አባቶች በየገዳሙ ሲነሱ አብሮ የሚታገለው ወጣቱ' ወንዱ' ሴቷ' አባትና' እናቶች' ከተሜውና ገጠሬው መሆኑ ጭምር ነው:: የሀይማኖት ተቋማት አገራዊ እንቅስቃሴ መጀመራቸው ለነፃነት አብረው መታገላቸው በየአቅጣጫው መተባበራቸው ለሀገርና ለነፃነት ያላቸው ፍላጎትና ትግል የማይገታ መሆኑን ያስገነዝባል:: እምቁ ሀይል መንቀሳቀስ ጀምሯል:: ምልክቶቹ ሁሉ የግንቦት 97 ምርጫን ያስታውሳሉ:: ህዝቡ አስተዋይ በመሆኑ የሚያስበው ከመለስ ባሻገር ያለችውን ኢትዮጵያን ነው። ይህንንም ለማለት የሚያስደፍሩ ተስፋ ሰጭ ምልክቶች አሉ:: ይህም አንዱና ዋነኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ጠንካራ ጎን ነው:: ነገር ግን በአንፃሩ የኢትዮጵያ የውስጥና የውጭ ጠላቶች ይህንን ግን ፈፅሞ አይቀበሉም::

የእውነተኛ ስሜት መገለጫዎች

ጠንካራ የራስ አመለካከት መንፈስ ማለት - ከውስጥ ተፈጥሮ የተቀዳ እውነተኛ ስሜት ማለት ነው፣ ጤናማ የራስ ጽንሰ ሀሳብ መንፈስ - የጠለቀ የውስጥ ተፈጥሯዊ እወነታ መገለጫ ነው፣ በራስ የመተማመን መንፈስ - በውስጥ ባለ ብቃት ላይ ማመን መቻል ነው፣ ታላቅ የመሆን መንፈስ - ፋይዳ ያለው ነገር ለዓለም የማበርከት ስሜት ነው፣ የጥልቅ ስሜተኝነት መንፈስ - የጠለቀ የልብ ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ነው፣ የከፍተኛ ችሎታ መንፈስ - ዘወትር ራስንና ሥራን ለማሻሻል መጠማት ነው፣ የርህራሄ መንፈስ - ለሌሎች ከፍተኛ ግምት መስጠትና መቆርቆር ነው፣

የፈጠራ መንፈስ - ባልተሞከረና ባልተረጋገጠ ነገር ማመን ነው፣ የራስን አቅም የመገንባት መንፈስ - ሌሎችን ውጤታማ ሲሆኑ የማየት ምኞት ነው፣ ራስን የማሻሻል መንፈስ - ለራስ እድገት ያለ ቁርጠኝነት ነው፣ ራስ የመግዛት መንፈስ - በራስ የውስጥ መርህ ጫና የመመራት ቁርጠኝነት ነው፣ የትህትና መንፈስ - የራስና የሌላውን ጥንካሬና ድክመት መረዳት መቻል ነው፣ ያልተገደበ ችሎታ መንፈስ - ብቃት ያለው የተፈጥሮ ጸጋ ማለት ነው፣ አማራጭ የማግነት መንፈስ - ያላሰለሰ እሳቤ ውጤት ነው፣ እራስን የመቀበል መንፈስ - በራሰ ስብእና የመደነቅ ነው። ማለትም፦ በጥንካሬ፣ በድክመት፣ ስብእና፣ ተክለሰውነት፣ጉድለትና ጸጋዎችን ጭምር ማለት ነው።

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

14

የሁለት ሀገር ወግ (አክሊሉ ሃይሉ እንዳዘጋጀው) የድሮን አይበለውና << ዛላንበሳ >> ዛሬ የጠረፍ ከተማ ከሆነች እነሆ ሰንበት’ በት ብሏል። የድቡሽት ክምር የሚመስሉት ክብና የተነባበሩ የድንጋይ ቤቶቿ፣ ባንድ ወቅት ያገሬ ልጆች መኖሪያ የነበሩ ኤርትራውያን ቤቶች በቅርብ ርቀት ጎልተው ይታያሉ። በተለይ አብያተክርስቲያናትና ገዳማት በቅርበትና በርቀት ነጠል፣ ገንጠል፣ ኮራ፣ ደራ፣ ብለውና ተኮፍሰው በትዝብት አርምሞ ዙሪያ ገባውን የሚቃኙ ይመስላሉ። መሐመድ ሰለማን “ ፒያሳ ” በተሰኘው መጽሀፉ እንደሚለን ከሆነ “ በዛላንበሳ፣ የሆነ ሰው እርዳታ ፈልገው፣ ድንገት በጓሮ በር በኩል ”ስማእንዶ” ብለው ቢጣሩ፣ አንድ ኤርትራዊ አቤት ቢልዎ መገረም የለብዎትም፡፡ ምክንአቱም፣ በኤርትራና በኢትዮጵአውያን መካከል ያለው ርቀት የሚለካው በጥቂት ሜትሮች ብቻ ነው። ለዚህም ማረጋገጫው፣ በሁለት ወታደሮች መሀል ግራና ቀኝ ተወጥሮ ያለው ቀጭን ሽቦ << የዛላንበሳ >> አስፋልት ከማለቁ በፊት ቀድማ ኢትዮጵያ ማለቋን ያረጋግጥልዎታልና ነው። በአንድ << የዛላንበሳ >> ኗሪ ግቢ እየተንጎራደዱ ወደ ኤርትራ አቅጣጫ ቢያማትሩ፣ የደቡባዊቱ ኤርትራ የገጠር ከተማ የሆነችውን << አምበስተገለባ >> በቅርብ እርቀት ማየት ይችላሉ። <፣ አምበስተገለባን >> ብቻ ሳይሆን በውስጧ አምቃ የያዘቻቸውንም ጥሪቶችና የእለት፣ ተለት ምግባረ-ትእይንቶቿን ጭምር ለማስተዋል ከሻእቢያን ልዩ ፍቃድ ማግኘት አያስፈልግዎትም። በካሜራ ሌንስም ይሁን በአይነኩላር መነጽርዎ ቢያማትሩ፣ በቀላሉ እንስሳት በሜዳ ሲፈነጥዙ፣ በትምሕርት ቤቱ መስክ ላይ የነገይቱ ኤርትራ ተስፋዎች ሲራወጡ፣ መምህራን የእውቀትን ማድ ለማካፈል በየክፍሉ ወጣ ገባ ሲሉ፣ የደብሩ አውደ- ምህረት በምእመንና ቀሳውስት ሲታደም፣ መነኮሳትና ድኩማን በየደጀሰላሙ ዙሪያገባውን ተኮልኩለው፣ ቤእርሳው አካባቢ እረኞች ፍየል ሲጠብቁ፣ ከምንጭ ሳዱሎች ውሀ ሲቀዱ፣ ጉብሎች በሬ ሲጠምዱ፣ ነጋዴዎች ሲነግዱ፣ ሁሉም በየፊናቸው ያሻቸውን ለመከወን ደፋ ቀና ሲሉ መታዘብ ይችላሉ። በዚህም ማሕበራዊ እንቅስቃሴ

ሳቢያ፣ ከተማዋ ተፈጥሯዊ ይዘቷን ጠብቃ አንዼ’ ቀለል አንዴ’ ደመቅ ስትልም ትስተዋላለች። ይህ ማህበራዊ ትእይንት እርሶ ካደጉበትና እየኖሩ ካሉበት የህይወት ክህሎትና ከዛም ከሚመነጨው ገጸ- ባህርይ በእጅጉ የተቆራኘና ተመሳሳይ በመሆኑ፣ በአይ-ሕሊናዎ ቀርጸው ያስቀሩት ማህበረ-ሰብና ግብረ-ሱታፌው፣ በውል የሌላ ባእድ አገር ስለመሆኑ ማረጋጫ ማቅረብ ለራስዎም ጭምር ሳይቸገሩ የሚቀሩ አይመስለኝም። “ ነገርን ነገር ያነሳዋል “ እንዲሉ፣ ዘውዴ ረታ “ኤርትራ ጉዳይ” በተሰኘው ድንቅየ መጽሀፋቸው እንደሚነግሩን ከሆነ፣ የዛሬን አይበለውና “ ኤርትራ << ኤርትራ >> የሚለውን ስያሜ ያገኘችው፣ ከ1885 ዓ.ም በሁዋላ ቅኝ ገዝዎች አፍሪካን ሲቀራመጡ በነበረበት ወቅት፣ ኢጣልያ በመጀመሪያ አሰብን፣ ቀጥሎም ምፅዋን፣ ከዛም ቀስበቀስ እስከመረብ ወንዝ ድረስ እየተስፋፋች በመምጣት ቀደም ሲል ከመረብ ምላሽ፣ ወይም << ምድረ ሀማሴን >> በመባል የሚታወቀውን አገር ሁሉ መቆጣጠር ስትጀምር፣ በቀጣይ ለቅኝ ግዛት ያመቻት ዘንድ በሀገሩ ዙሪያ ባለው ባህር ስም<< ኤርትራ >> በማለት ያለአግባብ ከመረብ ምላሽ ያለውን ሀገር ሁሉ እንደ ጠራችው የታሪክ ድርሳናትን የቅሰው ያስረዳሉ። “ይህንኑ በማስረጃ ለማስረገጥ ከተፈለገ፣ በቀዳማዊ ሃይለሥላሤ ዘመነ መንግስት፣ በኢየሩሳሌም ሊቀጳጳስ የነበሩት አቡነ ፊሊጶስ፣ በ1962 ዓ.ም ለቢትወደድ አስፍሐ ወልደሚካኤል በፃፉት የደስታ መልእክት ላይ እንደሚከተለው ብለው ነበር። “ …. አጼ ምንሊክ ድካምና መከራ እንዳይነካቸው ሲሉ፣ የባሕራችንን ስም ለአገራችን መጠሪያ ለውጦ፣ ጠላታችን ጣልያን ያቀረበላቸውን ውል በመቀበላቸው ይኸው ዛሬ ኤርትራ ተብለን ቀረን …..” ብለው ነበር። ከአድዋ በፊትም ሆነ በሁዋላ የነበሩት መሪዎች << ኤርትራ >> የሚለውን የጣሊያን ስያሜ እንዲነሳና የጥንቱ ስያሜ ስፍራውን እንዲይዝ ማስገደድ ሲችሉ ትኩረት ባለመስጠታቸው እንደቀልድ እንደታለፈ መረዳት ይቻላል። የቅድመ ታሪክ ቅኝትም ሲፈተሽ፣ ከክርስቶስ ልደት በፊት በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽህ ዓመታት

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

15

ዘመን ውስጥ፣ የሴምና የካም ነገዶች ቀይባህርን አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በዚሁ ጣልያን << ኤርትራ >> ብሎ በጠራት፣ የመረብ ምላሽ ( ምድረ ሀማሴን) በኩል ነበር። ከዛም ባሻገር፣ ከክርስቶስ ልደት በሗላ እስከ አሥረኛው መቶ ክፍለዘመን ድረስ የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ አክሱም የነበረ ሲሆን፣ ወደ ላስታ፣ ከላስታ ወደ ጎንደር፣ ከጎንደር እንደገና ወደ አክሱም በተዘዋወረበት ዘመናት ሁሉ፣ ከመረብ ምላሽና ከመረብ ወዲህ እያሉ በመለየት << ባሕር ነጋሽ >> እየተባሉ በንጉሠ ነገሥቱ የሚሾሙ ታላላቅ ሰዎች ሲስዳደሩት እምደኖሩ ይታወቃል። የቀይ ባህርን አካባቢና የምጽዋ ወደብ ለሦሥት ክፍለ’ዘመናት ያህል በቱርኮች ተይዞ የነበረ ቢሆንም፣ ከእነሱም በሁዋላ ለጥቂት ዓመታት ግብፆች ይዘው የኛ ነው ለማለት ሞክረው እነደነበር አይካድም። ያም ሆኖ ግን፣ የኢትዮጵያን በባህሩ የመጠቀም መብት ፈጽመው አልካዱም። የወደቦቹ ሹማምንቶችም ቢሆኑ፣ ከኢትዮጵያውያኑ ነገስታት የሚታዘዙትን ሁሉ አክብረው ይፈጽሙ እንደነበር በርካታ የታሪክ መዛግብት በዋቢነት መጥቀስ ይቻላል። ቀደም ብየ ወደተነሳሁበት ነጥብ ልመለስና << አምበስተገለባ>> ቅርቧ የኤርትራ የገጠር ከተማ ትሁን እንጅ፣ በስተሰሜን በ24 ኪ/ሜ ርቀት ላይ << ሰንአፌ >> በ140 ኪ/ሜ ርቀት ለይ ደግሞ፣ “ ፊዮሪና፣ እጓለ አሥመራ “ የተወለደችባት፣ የቀድሞ ጸዳሏን ጠብቃ በተስፋ ምናብ ለመኖር እየተፍገመገመች ያለችው፣ የጥንቷ “ ሰኮንዶ ሮማ “ << የዛሬዋ አሥመራ >> ትገኛለች። << ዛላንበሳ >> ሆነው፣ የኤርትራን ቴሌቪዥን ያለ ምንም ዲሽ ማየት ይቻላል። 95.00 ኤፍ ኤም አሥመራ ራዲዮ ፐሮግራም፣ ኩልል ባለ ድምጽ የነጠረ የትግርኛ ጣእመ ዜማ በጆሮዎ ያንቆረቁርልዎታል። ያም ሆኖ ወደ ከተማው ለመግባት የኤርትራን አስፋልት ረግጦ ማለፍ የግድ ይላል። ስዚህም፣ << ዛላንበሳን >> ከወታደራዊ ቀጣና ነጥሎ ማየት “ እንኳን ዋሽተን፣ በእውነትም እየጮህን እውር ነው የምንወልደው አለች ውሻ “ የሚለውን ያባቶች ብሒል ያስታውሰኛል። << ዛላንበሳ >> በባድመ ጦርነት ወቅት ፈርሳ የነበረች ሲሆን፣ በተባበሩት መንግስታት እርዳታ እንደገና የተገነባች ከተማ ነች። ምንም እንካን “ ሻእቢያ “ ለተወሰነ ጊዜ ተቆጣጥሯት የነበረና ብዙ ጉዳት ያደረሰባት ከተማ ብትሆንም፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በወሰደው አጸፋዊ እርምጃ ተመልሳ በኢትዮጵያ የምትተዳደር ከተማ ሆናለች። ከተማዋ ከጦርነቱ ማግስት ጀምሮ ግርማዋ እንደተገፈፈ ነው። ዛሬም ቢሆን ከጦርነት

የጽልመት ድባብ መላቀቅ የቻለች አትመስልም። ዩኒፎርም ከለበሱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በስተቀር እምብዛም ቡርጌስ አይታይባትም። ሊስትሮዎች ሲተጉ የሚውሉት ዝነኛውንና ረዥሙን የወታደሮች ከስክስ ጫማ በመጥረግ ነው። ሌላው ከተማዋን የሚያደምቃት ነገር ቢኖር የወታደር ኦራል መኪና ነው። ከዚያ ባሻገር፣ በከተማዋ የሚገኘው ትልቁ ሆቴል “ ኢትዮጵያ ሆቴል “ ይባላል። መርፌ ወጊ ይመስል ከነጭ ገዋናቸው ጋር ተመሳስለው የሚታዩት አስተናጋጅ << አይተ ጣእመ ለምለም >> በራሳቸው ጥቅስ የሆቴላቸወን ግድግዳ አስውበውት ይታያል። “ ሲመክሩት እምቢያለ፡ መከራ ይመክረዋል “ የሚለው መሪ ጥቅሳቸው ሆቴላቸውን ከሻይ ቤት የተሻለ ግርማ ሞገስ ሊያጎናጽፈው ከቶ እንዳልተቻለው ለመረዳትጊዜ አይወስድብዎትም። ጨለማን ተገን አድርገው ቀጭኗን የኤርትራን ኬላ ሽቦ ለማለፍ ሰርክ የሚተጉ ኤርትራውን እጅግ በርካቶች ናቸው። ይሁን እንጅ፣ ተሳክቶላቸው ወደ ነጻው የኢትዮጵያ ምድር የሚደርሱት በርካቶች መሆናቸው ቢታወቅም፣ በትውልድ አገራቸው፣ ከወገኖቻቸው በሚተኮሰባቸው አረር እየተቆሉ በበቀሉባት ምድር የሚቀሩ፣ እንዲያም ሲል በወህኒ የሚታጎሩ ወጣት ኤርትራውያን ቁጥር ቀላል ግምት የሚሰጠው ከቶ አይደለም። ኤርትራ አብቅላ ከቀጠፈቻቸው ብርቅና ታዳጊ እሸት ልጆቿ ባሻገር፣ በለስ ቀንቷቸው ቀጭኗን የህይወትና ሀገር መስመር ያለፉቱ፣ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን በኩል ወደተዘጋጀላቸው ጊዜያዊ መጠለያ ማለትም << ሽማልባ >> ዘወትር ይተማሉ። የዩ.. ኤን ታርጋ የለጠፈችው ነጯ ሃርድ ቶፕ መኪና፣ ያለእረፍት ጧት ማታ፣ ጠላዋ እንዳማረላት ሴት፣ ከላይ እታች ሽር፣ ሽር እያለች፣ ስደተኛ በማመላለስ ስትባክን ትውላለች። ከኢሳይያስ አፈወርቂ በስተወር ሌላ << ሰብእይቲ >> በኤርትራ ምድር የቀረ እስከማይመስል ድረስ ይህ << የዛላንበሳ >> የዕለት ተለት ትእይንት ሆኖ ይቀጥላል።

ቸር ይግጠመን!

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

16

ልማት ሲለካ እንዲህ ነው ለካ!

(በሪቻርድ ደውደን - አውገስት 22/ 2012 ዓ.ም - ኦል አፍሪካ ጆርናል) በቅርብ ጊዜ፣ በዚህ ዓመት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአፍሪካ ካሉ መሪዎች፣ ጠንካራና ሁለገብ መሪ እንደሆኑ ገልጬ ነበር። ነገር ግን፣ ዘወትር ከኢትዮጵያውያን ጋር ስለመለስ ባወራሁ ቁጥር ስሌላ ሰው የማወራት ያህል መስሎ ይሰማኛል። ይኸውም ሁለት ስብእና ያላቸው መሪ ሁነው ስለማያቸው ነው። አንደኛው ለኢትዮጵያውያን የሚያሳዩት ገጽታ ሲሆን፣ ሌላኛው ደግሞ ለፈረንጆቹ የሚያሳዩት ስብእና ማለት ነው። ኢትዮጵያውያኖቹ ያዩት የመለስን ጨፍጋጋ፣ ግትር፣ አልፎ አልፎ፣ ፈገግታ ያለው ስብእና ነው። እኛ ያየነው መለስ ደግሞ፣ ሸንከኛ ነገርግን አስተዋይ፣ ከበስተሁዋላ የሚጎዘጎዝ፣ ሁልጊዜ ፌዘኛ በመምሰል ነው። አስፈላጊ ሁኖ እስከተገኘ ድረስ ይህን ሪፖርት አደርግ ዘንድ የጋዜጠኝነት ሙያዬ ግድ ይለኛል። በጋዜጠኝነት ሥራ አስፈላጊውን ነጥብ መዝለል ማለት ደግሞ፣ በእውነትን አለያም በታሪክ ላይ ሸፍጥ የማድረግ ያህል ነው። አንድን ጭብጥ ጉዳይ ከመግለጽ መቆጠብ አስፈላጊ የሚሆነው፣ ዘገባው የባለታሪኩን ህይወት ለአደጋ የሚያጋልጥ መስሎ ሲታይና ለዚያውም የሞራል ግዴታ ሲሆን ብቻ ነው። አልፎ፣ አልፎ እንዲያ የማደርግበት አጋጣሚም አለ።

ነገር ግን በ1999ዓ.ም በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተደርጎ በነበረው ጦርነት ሳቢያ የእርቀ-ሰላም ውይይት በሚደረግበት አጋጣሚ፣ ፕሬዝዳንት ኢሳይያስን ለማነጋገር ወደ አስመራ ተጉዤ ነበር። ከእርሳቸውም ጋር በተገኛኘሁበት ወቅት፣ ጂ.ቲ.ዜድ (GTZ) በተሰኘ የገርመን ግብረ-ሠናይና መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የተነደፈ፣ ነገር ግን የባድሜን ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ያካተተ እና የኤርትራን የዝምታ ድባብ የሚያሳይ ካርታ አውጥተው፣ “ ታያለህ ይህንን ነው ዜናዊ ከእኛ ሰርቆ ለመውሰድ የሚሞክረው “ አሉኝ። በውይይታችን ማብቂያ እኔም ካርታውን ከእጃቸው ተቀብዬ ወደ ሰንአ፣ ከዛም ወደአዲስ አበባ በረርኩ። ከሁለት ቀናት ቆይታ በሁዋላ ከጠቅላይ ሚንስትር መለስ ጋር ለመገኛኘት ቻልኩ። ከእርሳቸውም ጋር በተገናኘንበት ወቅት፣ ከወንድማቸው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ሠላምታ ይዤ እንደመጣሁ ነገርኳቸው። ( ጉዳዩ መለስን ለጊዜው ቢያስቃቸውም፣ የምር ግን አልነበረም።) ይኸንን ነው እየጠየቃችሁ ያላችሁት? በማለት ካርታውን አውጥቼ እያሳየሁ ጠቅሗቸው። መለስም ካርታውን በደንብ አጢነው ከተመለከተ በሁዋላ፣ በጥልቅ እያሰቡ፣ ቅንነት በተመላበት መንፈስ፣ “ አይ አይደለም ከዛም ያለፈ ነው “ አሉኝ። ያንን አልዘገብኩትም ምክንያቱም አፈወርቂ ቀልድ አያውቁምና ጦርነቱ እንደገና ሊያገረሽ ይችላል ብየ ሰላሰብኩ ነው። መለስ ዘወትር ጠንካራውን የእስታሊንን ሥነ-ምግባር አጥባቂም አይደሉም። አልፎ፣ አልፎ ወጣ የማለት ባህሪይ አላቸው። በይፋ እንደሚታወቅው የግል ድክመታቸውም አይደለም፣ ሃይለኛ አጫሽ ናቸው። በሌላ ወቅት ለሥራ ባገኘሗቸው ጊዜ ሲጋራ ለኩሼ ፓኬቱን ጠረንጴዛው ላይ ትቼው ነበር። ከተወሰነ ጊዜ ቆይታ በሁዋላ ውይይቱን አቋርጠው “ማጨስ እችላለሁ?” በማለት በአክብሮት ጠየቁኝ። ሲጋራቸውን ከለኮሱም በሁዋላ እንዲህ አሉኝ። “ለአሜሪካው አምባሳደር እንዳትነግርብኝ። የቴንስ ባልደረባዬ ነው። ሲጋራ ማጨስ እንደማቆም ቃል ገብቼለታለሁ አሉኝ።” መለስን በመጀመሪያና በሁለተኛ ጊዜ ያገኘሗቸው ለንደን ነበር። በእርግጥ ረዥሙን የትግል ጉዞ ተጉዟል። በ1974 ዓ.ም መንግስቱ ሃይለማርያም ስልጣን እንደጨበጠ፣ ከአዲስአበባ ዩንቨርስቲ ትምህርቱን አቃርጦ ወደ ትውልድ ሀገሩ ትግራይ በመጓዝ፣ በተራራማው የትግራይ ክፍል የአመጽ ትግሉን ከባልደረቦቹ ጋር ጀመረ። እሱና ባልደረቦቹ ተመልሰውም ወደ ኢትዮጵያ መዲና አዲስአበባ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

17

ለመግባት 15 ዓመታት ያህል ጊዜ ፈጀባቸው። መለስ በተራራማው የትግራይ አምባ መሽጎ በቆየበት ወቅትም ቢሆን፣ የለውጥ አራማጅ በመሆን፣ ጥንቃቄ በተመላበት ሁናቴ ከቦታ ወደ ቦታ መንቀሳቀሱ ግን አልቀረም ነበር። በወቅቱ አንድ ባልደረባችን ጋዜጠኛ ወደ ተራራማው የትግራይ ክፍል (ሕ.ወ.ሐ.ት መንደር) በመጓዝ፣ በአንድ በአቅራቢያው በሚገኝ የካቶሊክ ሴት መነኩሳት መኖሪያ ሥፍራ አግኝቶ አነጋግሮት ነበር። ገዳሙ ትርፍ የእንግዳ የማረፊያ ክፍል ስላልነበረው፣ ባልደረባችን አውጭ በረንዳ ላይ ለማደር አስገዳጅ ሁኔታ ተፈጥሮበት ነበር። ሆኖም ግን ውጭው እጅግ ቀዝቃዛና ከባድ፣ ብርዳም ስለነበረ፣ መለስ የነበረበትን ጠባብ ክፍል ለጋዜጠናው አጋርቶት ነበር። በ1990 ዓ.ም የመንግስቱ ዋነኛ አጋርና ደጀን የነበረችው ሶቭየት ሕብረት ደግሞ ተበታትናለች። አማጽያኑ ሰሜናዊውን የሀገሪቱን ክፍል ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረው፣ ወሎ ክፍለሀገር ደሴ ከተማ ደርሰዋል። ወታደራዊው መንግስት ሊወድቅ፣ የጊዜ ጉዳይ ነው የቀረው። በወቅቱ ከመለስ ጋር ተገኛኝተን ነበር። እኔም አሁን የምጨብጠው ቀጣዩን የኢትዮጵያን ንጉስ እጅ ነው አልኩት። እንደገና በቅርብ በተገኛኘንበት ወቅት ያለፈውን አባባሌን በማስታወስ “ንጉስ እመስላለሁን?” ሲል ጠየቀኝ። በማለት አስፍሯል። Menigeste Defar, Frankfurt

Amebay Mekonen/Münnerstadt/

በኢትዮጵያ ከሰብአዊ መብትና ከዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ይልቅ ለኢኮኖሚያዊ እድገት ቅድሚያ ሰጥቶ ሀገሪቱን በብቸኝነት ይመራ የነበረው መለስ ዘናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶዋል፡፡ እርሱን የተካው አዲሱ አመራር ደግሞ ከፊት ላፊቱ በርካታ ፈታኝ የሚባሉ ተግዳሮቶች ተጋርጠዋል፡፡ አዲሱ አመራር በሀገር ውስጥ የሰብአዊ መብት ጥበቃውን፣ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታውን እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ እድገቱንና ልማቱን የማረጋግጥኃላፊነት አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ቢለይም በርሱ አስተዳደር ወቅት ሲተገበሩ የነበሩ ፖሊሲዎች ግን ቀጣይነት እንደሚኖራቸው በተደጋጋሚ ገልጸዋል፡፡ መለስ ዜናዊን የተካው የደቡብ ክልሉ ሀይለማሪያም ደሳለኝም ቢሆን፣ ከአመራሩ በስእተጀርባ፣ በተለይ የነባር የህ.ወ.ሐ.ት አመራር አባላት ጠንካራ የፖለቲካ አመራር ሊኖር እንደሚችል ነው የሚታሰበው፡፡ ሀይለማሪያም በተለይ ሀገሪቱን ላለፉት 21 ዓመታት በበላይነት ሲያስተዳድር የነበረው ህ.ወ.ሐ.ት ከተገነባበት ብሔርአለመሆኑ፣ድርጅቱየመንግስቱ ሀይለማሪያም ደርግ ስርዓትን ለመገርሰስ ባደረገው የአማጽያን ትግል ውስጥ ምንም ተሳትፎ የሌለው ከመሆኑ ጋር ተዳምሮ፣ የአመራርነት ሚናው የውክልና ሚና እንጂ ወሳኝ የፖለቲካ ማንነት ከቶ ሊኖረው እንደማይችል ነው የሚገመተው፡፡ በዚህምሳቢያ፣ በሃይለማሪያም ደሳለኝ የሚመራው ካቢኔ ምናልባትም የውስጥ መረጋጋት እንደማይኖረውና ይልቁኑም የደህንነቱ ክፍል በበላይነት ወሳኝ ሚና ሊጫወት እንደሚችል ነው ከወዲሁ የሚገመተው፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ ሀገሪቱ ሙሉ ለሙሉ ወደ አምባገነናዊ ስርዓት የማምራት እድሏ ከፍተኛ እንደሚሆን ብዙዎች ፍራቻቸውን ይገልጻሉ፡፡ ገዢው ፓርቲ በትግል ካዳበረው ሚስጥርን ደብቆ ከመጠበው ባህሉ አንጻር በአሁኑ ውቅት ነገሮችን እንዲህ ነው ብሎ መተንበይ ቢከብድም፣ ሀገሪቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ፈታኝ ችግሮች እንደተደቀኑባት መረዳት ይቻላል ፡፡ ኢትዮጵያ ያልተረጋጋ ቀጣና በሚባለው በምስራቅ አፍሪካ እምብርት ላይ እንደመገኘቷ፣ ሀገሪቱ በመለስ ዜናዊ አስተዳደር ወቅት በሶማሊያ አልሸባብን ለመዋጋት እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

18

ወታደሮችን አሰማርታለች፡፡ የደቡብና ሰሜን ሱዳን ግንኙነትም ቢሆን ለጊዜው በስምምነት የተቓጨ ቢመስልም ባልታሰበ ወቅት ወደ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ሊያመራ የሚችል አይነት ነው፡፡ በዚህ ፈታኝ ወቅት መለስ ዜናዊ ገንብቶት ያለፈው በአንድ ግለሰብ ላይ ብቻ የተንጠለጠለ አመራር የሚያስከትለው ተጽህኖ በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ላይ አሉታዊ ጫና ያሳድራል የሚልው የብዙዎች ፍራቻ ነው፡፡

Sarem Geberemeskel Münnerstadt ኢትዮጵያን ለ21 አመታት በብቸኝነት እና በበላይነት ሲያስተዳድር የነበረው የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞትን ተከትሎ እርሱን ማን ይተካዋል የሚለው የስልጣን ሽግግር ጉዳይ ከፍትኛ የህዝብ ትኩረትን ስቦ ቆይቶዋል፡፡ የስልጣን ሽግግሩ ከመካሄዱ አስቀድሞ ብዙዎች የቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ይተካዋል የሚልግምታቸውን ስጥትዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ሳይሆን አይቀርም የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በኦፊሴላዊ ደረጃ የጠቅላይሚኒስትርነት ሹመቱ መሰጠቱ ሳይረጋገጥ ለህይለማሪያም ደሳለኝ የስልክ ጥሪ አድርገው ስለ ኢትዮጵያ ቀጣይ የልማት፣ የዲሞክራሲ ፣የሰብአዊ መብትና ከዚህም አልፎ ስለ ክፍለ አህጉራዊ ሰላምና መረጋጋት ጉዳዮች ላይ መወያየት የቻሉት፡፡ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ይህንን ሀሳባቸውን ከሀይለማሪያም ደሳለኝ ጋር መለዋወጥ ቢችሉም በኢትዮጵያ የሚታሰበው ህገ መንግስቱን መሰረት ያደረገ የስልጣን ሽግግር ግን ግልጽነት ባለው መልኩ አልተደረገም፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ በረከት ስምኦን ፓርላማው በሚያካሂደው አስቸኩዋይ ስብሰባ ሀይለማሪያም ደሳለኝ በማንኛውም ሰዓት ስልጣኑን ሊረከብ ይችላል የሚል መግላጫ በሰጡበት ወቅት፣ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ አላ ፓርላማው ውሳኔ በኢሀዴግ ማእከላዊ ምክር ቤት ስልጣኛቸው ጸድቆላቸው ሥራቸወን እየሠሩ ነበር። ይህ ደግሞ ህገመንግስታዊ ድንጋጌን የሚጥስ አምባ ገነን ተግባር ሆኖ አልፋል። በአሁኑወቅት ስለሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ የሚዘግቡ የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንደሚሉ፣ት የስልጣን ሽግግር ጉዳይ ከመጋረጃ በስተጀርባ አያሌ ሽኩቻዎች እንዳሉበት ነው የሚያመለክቱት፡፡ ይህም የሚያመላክተውና የሚያረጋግጠው፣ ሀገሪቱ በሟች ጠቅላይ ሚኒስትር አመራር ወቅት እጅግ ግልጽነት ያልተሞላበትና የአንድ ሰው የበላይነት

የነገሰበት ኢ-ህገመንግስታዊ ስርዓት በሀገሪቱ ነግሶ መቆየቱን ነው። ከሁሉ በላይ ግን፣ አጭር ለማይባል ጊዜ፣ በጠቅላይሚንስትሩከፍተኛህመምናከህልፈታቸውም በኋላ ሀገሪቱ ያለ ጠቅላይ ሚኒስትር ለተወሰነ ጊዜም ቦሆን በሰላም ስትተዳደረ ችቆይታለች፡፡ ይህበራሱ የሚያመለክተው፣ ከወያኔ ብልሹ አመራር ባሻገር የኢትዮጵያ ህዝብ ምን ያህል ጨዋና አስተዋይ እንደሆነ የሚያረጋግጥ ነው። ዛሬ በሀገራችን ትልቁና ዋናው አሳሳቢ ጉዳይ፣ በስልጣን ሽኩቻም ይሁን ወያኔ በሚያራምደው የጎሳ ፖለቲካ በሀገሪቱ አለመረጋጋት እንዳይፈጥር ነው። አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር እንዳስረዱት የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር የጀመሩትን ራእይ የማስፈፀም ተልእኮ እንዳላቸው ነው። የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር የጦረኝነት፣ ጎሰንነት፣ አምባ ገነንነትና ንቅዘት አመራር ሀገሪቱን ለባሰ ቀውስ ከማጋላጡም በላይ በምስራቅ አፍሪካ እና አካባቢው ከባድ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ይገልጻሉ፡፡

Selamawit Gtachew Münnerstadt የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ህይወት ለበርካታ ዓመታት ተበታትነውና ተለያይተው የቆዩ ኢትዮጵያውያንን መልሶ አንድ ለማድረግ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር፣ ሰብአዊ መብቶችን ለማስከበርና ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን መልሶ በመገንባት ረገድ እንደ መልካም አጋጣሚ ሊታይ ይችላል፡፡ ወቅቱ ለኢትዮጵያውያን የመብት ታጋዮችና ሕዝብ አዲስ የተስፋ ብርሀን ሊአጭር እንደሚችል ይገመታል። ሀገሪቱም ወደ አዲስ የትግልና የድል ምዕራፍ ለመሸጋገር የምትችልበት ሁኔታ ከፊት ለፊት ጎልቶ ይታያል ፡፡ በዚህ ወቅት ቀይዶ ኬአዘን ፍርሐት ተላቀን፣ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች የሚከበሩበት፣ ፍትህ የሚነግስበት፣ በሁሉም አካባቢ እና የስራ መስክ ነጻነት ሰብአዊ መብተና እኩልነት እንዲነግስ ለማድረግ በትግሉ ረድፍ ጠንክሮ መስራትና አበክሮ መታገልን ይጠይቃል።መለስ ዜናዊ ቀደም ሲል የነጻንት ታጋይ ቢሆንም የስልጣን መንበሩን ከተቆናጠጠ በኃላ መልሶ የቀድሞውን ስርዓት የደገመ አምባገነን መሪ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት ሁኔታዎች ተለውጠው የሀገራችን ህዝዝብ የእርሱን አገዛዝ በመቃውም፣ ብሎም ገርስሶ ለመጣል መራራ ትግል እያደረገ ነው፡፡ አገዛዙ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ተቃውሞ እየገጠመው የሚገኘውና እኛም የዚሁ ትግል አንዱ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

19

አካል ለመሆን የተገደድንበት በዚህና በዚህ ምክንያት ነው፡፡ የመለስ ዜናዊ አስተዳድርና የአመራር ስርዓት ህዝቡን ለጭቆና የዳረገና የፖለቲካ ተቃውሞና ትችቶችንም በሀይል ከፖለቲካው መድረክ ያስወጣ ፍጹም አምባገነናዊ ስርዓት ነው፡፡ለዚህ ማሳያ የሚሆኑት በተለያዩ እስር ቤቶች የሚገኙ የህሊና የአካል እስርትኞች ናቸው፡፡ እናም ሀገሪቱ ወደሰላም ጎዳና እንድታመራ በተለያዩ ባለድረሻ አካላትና በህዝቡ መካከል ፖለቲካ እርቅ መደረግ አለበት፡፡

Yonas Abere Hailu – Münnerstadt መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን በጎጥ እና በዘር ፌደራሊዝም ከፋፍሎ የፖለቲካ አመራሩን ደግሞ በብቸኝነትና በሀይል በጠንካራ ክንዱ ነበር ገዝቶ እዚህ ያደረሳት፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የህመም ሁኔታ በሜክሲኮ ስብሰባ ላይ ከታይ ወዲህ ለወራት ስለጤናቸውም ሆነ ስለመገኛቸው ምንም የሚታወቅ ነገር አልነበረም፡፡ህዝቡ መረጃዎችን ከሰሚ ሰሚ ነበር ሲያገኝ የነበረው፡፡

የጤናቸው ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ተከትሎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆኑ መገናኛ ብዙሃንም በመለስ ዜናዊ የ21 ዓመታት አምባገነናዊ አገዛዝ ላይ ለሁለት ተከፍለው ታይተዋል፡፡ ግማሾቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በድህነት ትታወቅ የነበረቺውን ኢትዮጵያን ባለሁለት አሀዝ የኢኮኖሚ እድገት በማምጣት ሀገሪቱን የለወጠ ባልራእይ መሪ በማለት ሲያሞግሱዋአቸው ታይተዋል፡፡ ሌሎቹ ደግሞ በተለይ በ 1997 ከተካሄደው ምርጫ ጋር በማያያዝ ምርጫውን ተከትሎ የተፈጠረውን አመጽ ለማርገብ መለስ ዜናዊ በርካታ ፖሊሶችንና ወታደሮችን በንጹሃን ዜጎች ላይ እርምጃ እንዲወስዱ ጥእዛዝ ያስተላለፈ ነፍስ ገዳይ መሪ አድርገው አቅርበዋቸዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞጥን ተከትሎ በሀገሪቱ የተፈጠረውን የስልጣን ክፍተት ለመሙላት በኢህአዴግ ውስጥ የእርስ በእርስ የስልጣን ሽኩቻዎች ታይተዋል፡፡ይህ የስልጣን ሽኩቻ የሀገሪቱን ግራ ያጋባና ሀገሪቱንም በመስቀለኛ መንገድ ላይ እንድትሆን ያስገደዳት አሰከፊ ወቅት ነው፡፡ ለዚህም የስልጣን ሽኩቻው የሚያመጣው መዘዝ የከፋ በመሆኑ ከስልጣን ሽኩቻ በፊት በፊት ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ መሰጠት አለበት፡፡

ድንበር ያጣው የህዝብ ስቃይ Biniam Haile, Höchstadt

ሀገራችን ኢትዮጵያ አኩሪና አገራዊ ድሎችን በህዝብ ጥንካሬየተቀዳጀችብትሆንም

ሊወገዱ ያልቻሉ ኋላቀርነት' መሀይምነት' ድህነት' መገደል' መታሰር' ከሀገር መሰደድና ሀሳብን በነፃነት

ለመግለፅ አለመቻል እጣፈንታዋ ሆኗል: የወያኔ ኢህአዲግ ስርአት ህዝቡን ነፃነት በማሳጣት ዘርን ከዘር ጎሳን ከጎሳ ሀይማኖትን ከሀይማኖት በማጋጨት ከአካባቢው ሰላምን በማራቅ ዛሬም እንደቀድሞ ውህዝቡን በድህነት አረንቋ ውስጥ

በማስቀመጥ የፖለቲካ ንቃት እንዳይኖረ ድርጎታል: ከዚህም አልፎ የአገራችንን አንድነት የሚያናጉ የተከፋፈለ ማህበረሰብ ለመፍጠር የሚወሰዱ እርምጃዎች በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ለዚህም በደቡብ ኢትዮጵያ የተነሳው ብዙዎችን ለስደት የዳረገው ህዝብን ከቀዬው

የማፈናቀል ዘመቻ ተጠቃሽ ነው:: ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት መሰረት የሆነው አሰብን ለኤርትራ አሳልፎ በመስጠት የአገር ክህደት

መሰሪ ሀሳቡን ተግባራዊ አድርጓል: የነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች በወያኔ ኢህአዲግ ፍርፋሪ ለቃሚዎች

ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል' ታስረዋል' ተደብድበዋል:: በ1997 ዓ.ም በተካሄደው አገራዊ ምርጫ ውጤቱን ከማጭበርበር አልፎ እድሜና ፆታ ሳይለዩ የጥፋት መረባቸውን በመዘርጋት ብዙዎች ወገኖቻችን ግንባራቸው በጥይት ተመትተው ተገድለዋል በዚህም ተግባሩ መሰረታዊ የታሪክ

ስህተት ፈፅሞ አልፏል:: ስለሆነም ዛሬም መቆሚያ ያጣው ችግራችን መፍትሄ እንዲያገኝ ከተፈለገ አምባገነኑ የወያኔ ስርአትተ ወግ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

20

ለሀገር የሚበጅ ፖሊሲና ስትራቴጂ ብሎም ከዘረኝነት የፀዳ አመራር ሰጪ አካል ያስፈልጋል

እላለሁ::

Was hat sich seit dem geändert: Nicht

Dawit Asefa Frankfurt am Main

Hailemariam Desalegn ist ein Äthiopischer politiker und seit 15 September 2012 Ministerpräsident Lands.Er wurde von Äthiopischen Parlament gewählt. Aber was hat sich seitdem geändert nach Beurteilung der aktuellen Lager in Äthiopien und dem organisatorischen Fortschritt der seit 1991 regierenden koalition EPRDF.Es werden immer noch heimlich und illegal äthiopischer Burger gefangen genommen und ins geheimenGefängnislagergebracht.Diese Bürger gefangen genommen und ins geheimen Gefängnislager gebracht .Diese Bürger werden ohne Anklage oder mit hilfe eines Rechtsbeistand hingerichtet.Dies ist nicht die Demokratie die wir uns für das land Äthiopien wünschen und auch kein Bürger unseres Landes gut heißen kann.Wie brauchen Führungskraft die des Interesse unseres Landes und unsere Bürger vertreten nicht die des eigenen partei.

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

21

Unity for a Change!

Sosena Woldeselassie Starnberg

Emigration is the act of permanently leaving ones country or region to settle in another. There are many reasons why people might to choose to immigrate. But from Ethiopian context, political and religious discrimination have been the vanguard reasons for most of us to flew from our home land, been loved Ethiopia. In Ethiopia the EPRDF regime put the country on a dangerous path of division by launching ethnic based tribal politics longing each administrative region in order to maintain its power by dividing to conquer the entire nation to wards its will. We can say that, Ethiopia is being ruled by its own domestic enemy. The TPLF/EPRDF regime tried to diminish the country’s ancient over 3000 years’ historical existence to only 100 years. On top of that, it denies the country’s

sovereign and, sold out territorial integrity to foreigners and the neighbouring Sudan which is considered as to be our flag have been a piece of rag. Because, it was not long since they ceded the arable land from Gonder to Sudan. In general, TPLF/EPRDF has a long term plan to run the country by intimidation. Prosecution is one of the main tools they commonly use to stifle those who disagree with the policy, which called revolutionary democracy. Lacking any evidence, they have been subjecting journalists, opposition party leaders and members as terrorists and arresting them arbitrary, detaining illegally and assassin. On the other hand TPLF/EPRDF has been remunerating those they believe in the policy and who are loyal to the party and ready to carry out the unlawful acts and instructions without hesitation. Therefore, we the people of Ethiopia who has been living in lack of freedom of political and religious rights, under sever oppressive brutal conditions

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

22

have to be united to over through and replace woyane regime by fully democratic government. It is about time to put aside our differences, we get to work together and liberate

Ethiopia from inhuman, unjust unequal un democratic TPLF/EPRDF yoke ingeneral.

Wube Alemayehu/Münnerstadt/

Monday evening August 20 2012, the only Ethiopian National Television broadcasted breaking news that focus on the status of pm meles zenawi. Government communication minister Bereket simon in a press briefing said Ethiopian visionary leader meles zenawi is died in Belgium Brussels from infection. Before days Bereket was said Meles zenawi is being in a good health status and in the coming Ethiopian New Year he would give an address spech for Ethiopian people. Yes, it’s known that meles zenawi was last seen in public in Mexico G8 summit. During the summit meles was seen physically depreciated. After the Mexico G8 summit, for about two months, Ethiopian people did not know the where about of the leader. Despite Ethiopian people have a legal privilege to know the present status of the leader, due to the ruling party EPRDF culture of secrecy, the public did not get the chance to make a distinction among controversies that happened vis-à-vis the health status of Meles zenawi. This is not happened for days or weeks but, for months. The

public consume rumour as a credible source of information and was better and further informed by Netherlands based Ethiopian Satellite Television and social media like Facebook than Ethiopiangovernmentmedia agencies’. Medias, governmentofficials. Ethiopian National media, National radio and Television and all FM radios except Fana Fm had not raised this sensitive public issue for more than six weeks. Fana Fm has got the chance to debate about Ethiopian constitution from article 73 to 75, which discuses on the appointment and secession of prime ministerial position. During this time, the public attempts to hypotheses about the health states of meles zenawi, whether he is died or not. The only independent press in Ethiopian that called “Fitih” newspaper was legally forbidden to publish about meles zenawi. The journalist temsigen desalegn was imprisoned. The government said the newspaper was prohibited due to the publication of the health states of meles zenawi. The ban of Fitih from publication revealed EPRDFs last means to control the outflow of information.

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

23

On the other hand, top government officials were busy in fabricating falsehood information as a means of changing public attention. About the health status of pm meles zenawi many journalist have got the chance to present question for the responsible government official. However, the government repeatedly said the pm is recovered from undisclosed illness and, in the coming weeks he will be seen in public. Nevertheless, after two month lasted long shameful and dishonorable drama was exhibeted, the public was officially informed that PM Meles Zenawi has been died from infection in 57 years old. These all fabrication of falsehood information and prohibition of independent press from publication clearly showed how secrecy is the dominant culture of the ruling party, and how EPRDF tries to make public agenda secret. From this, one can realize that, how ruling party legally and systematically administrated various means of blockage of information. This strategy is clearly observed even after the burial of pm meles zenawi. After 14 days of national mourning, which is illegal according to Ethiopian proclamation, that ratified before two years, pm meles zenawi was nationally buried in Sillase Cathedral Trinity in September 2. Before September 2 the parliament, which is also called EPRDF central committee meeting, was held a special session to approve the secession. However, according to different publication, because of power struggles among top EPRDF officials, the succession was transfer to another

day. The reason given by government official indicated that the country provided a first priority to undertake pm meles zenawi funeral ceremony. But some analyst said the longevity of mourning days and the reasoning given by government officials implied the presence of stiff power struggle among top government officials in the country. This power straggle is still in being. For weeks the country is in a power vacuum. During the time there is no government official appointed in place of Prime Minister meles zenawi. As many people and academics expected deputy Prime Minister hilemariam desalegn was elected as EPRDF chairman in last September 16. And according to EPRDF party procedure an individual who is elected as a chairman of EPRDF will be the prime minister of the country. And accordingly, day later hilemariam has been officially sworn and appointed in the position of meles zenawi. However before days Government communication minister bereket simon said in a press briefing hilemariam delsalegn will be sworn in when the parliament begin the new year annul session in late October. Beyond all these dramas Analyst argued that the problem that exists in the appointment of hilemariam desalegn clearly implied constitutional crisis of the country and the existence of power struggle among top EPRDF officials. At this crossing road of the country, the issue of secession has brought many controversies over the dictatorial ruling of EPRDF. And unless these problems solved, I don’t think

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

24

the country will entertain peaceful existence for long. And of course the death of dictator meles zenawi is called by many as a golden opportunity for all Ethiopian to become reunited again. Many political analysts pronounced that the time is created unique prospect for national consensus

among all Ethiopians. As an Ethiopian after meles zenawi, I urge for the respect of human and democratic right of the citizen. On the other hand we need the frankness of the ruling party EPRDF for public agenda.

Ethiopian Under Tplf Regime Aklilu Hailu (Bickenbach)

Injustice and violation of human rights against Ethiopian people will never end so far under the Melse’s regime (TPLF) regime over thrown from power. Because, the regime controls the parliament, judiciary, arm force, police force, security and intelligence, finance, domestic and foreign affair and the huge investments in general. Beside systematic domination of other ethnic groups, they use of all the state civil and armed forces, all medias and other valuable natural and man made resource of the nation and existing structure for their stay in power. All this evil events have been carried out by the regime in an organized, systematic and institutionalized way by one party of the minority TPLF. Human and democratic right crimes committed by the Tigray driven liberation front called TPLF, controlled Ethiopian has become now days often documented by Human right watch and amnesty international as to brutal state with number of tangible findings of inhuman crimes against human dignity and other related atrocities. Beside Genocide act against Amahara, Agnuak and Oromo people,

Landgrave, aggression against neighbouring country, imprisonments of position groups and free press journalists in particular. We do not want let this crime against humanity continue in that poor underprivileged backward country of Ethiopia. We want to expose inhuman acts of the dictatorial regime and put pressure on the German Government to demand accountability for many of its nation who continues sending tax payers` money not to support the criminal regime. But instead urge to take stronger approach to end the Ethiopian people relentless burden of undemocratic government. More importantly, we believe that German could have strategic role and urge the nation to understand what is happening in Ethiopia these days. In this world where globalization is at most, we the Ethiopian and the Germen people have common interest; values that we need to keep as well as share. It is known that, all of us need peace, secured life; love, unlimited knowledge, resource and global economy sharing’s. For that matter, We want Ethiopia to be a democratic nation where human right and dignity would be a priority, human life is safe and secured to all of us, be it natives or foreigners either to work

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

25

or to live even more to invest and study as a whole. The TPLF/EPRDF lade administration uses brute force, that called <<Ageazi>> and use systemic domination up on the entire system to ensure the continuation of its power for long and in carrying and keeping out with conviction of crime of inhumane acts that can be referred as to genocide, that committed in the context of an institutionalized and systematicoppression, domination by racial Tegrayans group over other dominated groups with the intention of maintaining the dictatorial Melese regime. In most cases, Oppression, corruption and bad governance have been institutionalized by the one-party, which is mainly a minority government of the TPLF that maintains its iron fisted control over the majority by the scale of 94%. The multiplying crimes committed by the Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF) regime under the leadership of Meles Zenawi are of the most serious nature as has been documented by genocide, watch in three investigations of Human Rights which ended with findings of adequate genocide crimes acts against humanity and other gross human rights atrocities in various parts of Ethiopia against the masses, Amhara, Agnuak and Oromo in particular. In general, I strongly believe that, the crimes of this magnitude should never go unpunished. If not that continued with lack of accountability and ultimately will bring alarming season of vicious victim to humanity wide In Ethiopia. For instance:-

According to Ethiopian Review Report on March 28, 2012 Refering the GERMEN Radio and other medias:- The Woyane junta has intensified its ethnic clearing campaign against the AMHARA ethnic group who lived for tens of decades in the southern Ethiopia. It was an organized systematic ethnic clearing campaign against the Ethiopian constitution and particularly, violation of the indigenous AMHARA people nationalities violation of its human right and dignity to live within the respective birth land. As a result of that, over 78,000 people, including children, women and the elderly, have been forcefully evicted from their land, after confiscated every thing they owned for tens decades of years. The only way to stop such crime against humanity is to wage an all round struggle and out war against this evil act of the dictator Woyanne government by any possible means. This criminal organization has to stop from conducting charring out criminal acts against humanity and injustice. The following photos are some among the victim once who were evicted for being member of AMHARA ethnics groups living in South Ethiopia administrative region. These innocent children and parents have done nothing against the Woyane regime. But rather they became more venerable to negative consequence of the brutal ethnic driven government ethnic based politics in general .See the photos here

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

26

In general The brutal oppression of the masses by TPLF regime is limitless. Crime against humanity and injustice heavily aggravated the entire circumstance of the country political and socio-economic instability. Ethnic cleansing against Amhara and Gambla tribes in particular reach its climax. Ten thousands of people from both tribes were killed, displaced, and tortured and exiled. This situation is worsening from time to time. Still the TPLF regime had been launched ethnic

cleansing, genocides and hated against Amhara, Agnuak and Ogaden People. As a result the targeted people began to claim for their rights every where. Numbers of armed causalities are took place between the regime forces and the civilians. People gradually began rising every where to stand bold for claiming their basic human rights. These always ignite us to properly stand and struggle to deserve humanity and democracy in Ethiopia. Though, even it demands heavy loss of life, we still need to do it and firmly continue our freedom struggle against the Woyane dictatorship till it ends. God bless ETHIOPIA!

Respect for Children’s Rights

Tizita Asmare /Starnberg/

Children's rights are the human rights of

children with particular attention to the rights

of special protection and care afforded to the

young, including their right to association with

both biological parents, human identity as

well as the basic needs for food, universal

state-paid education, health care and

criminal laws appropriate for the age and

development of the child. Interpretations of

children's rights range from allowing children

the capacity for autonomous action to the

enforcement of children being physically,

mentally and emotionally free from abuse,

though what constitutes "abuse" is a matter

of debate.

Children's rights are defined in numerous

ways, including a wide spectrum of civil,

cultural, economic, social and political rights.

Rights tend to be of two general types: those

advocating for children as autonomous

persons under the law and those placing a

claim on society for protection from harms

perpetrated on children because of their

dependency. These have been labeled as

the right of empowerment and as the right to

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

27

protection. Canadian organization

categorizes children's rights into three

categories:

Provision: Children have the right to an

adequate standard of living, health care,

education and services, and to play and

recreation. These include a balanced diet,

a warm bed to sleep in, and access to

schooling.

Protection: Children have the right to

protection from abuse, neglect,

exploitation and discrimination. This

includes the right to safe places for

children to play; constructive child rearing

behaviour, and acknowledgment of the

evolving capacities of children.

Participation: Children have the right to

participate in communities and have

programs and services for themselves.

This includes children's involvement in

libraries and community programs, youth

voice activities, and involving children as

decision-makers

Therefore in Ethiopia children have the same

right as other world. We have to respect their

economic, social and cultural rights, related

to the conditions necessary to meet basic

human needs such as food, shelter,

education, health care, and gainful

employment. Included are rights to

education, adequate housing, food, water,

the highest attainable standard of health, the

right to work and rights at work, as well as

the cultural rights of minorities and

indigenous peoples.

Messay Temesgen Alsbach – Hahnlein Above all what is missing today in Ethiopia is good governor. Which is, a type of government that directly elected by people and also limitless committed to work for the betterment of its people. This can only bee real under democratic government. Where justice, equality, humanity low and order properly considered and respect peoples’ legitimate supreme power thereby. So far I know these days, there is no nation except Ethiopia where the government terrorise and frustrate its own people for political advantage to stay in power long.

Political, economical and religious instability, corruption, hunger, backwardness, and social uncertainties’ are other face of the country. The Woyane ethnic based regime often enforcing us to towards ethnic politics. They deny Ethiopianism and would like to disseminate those solid foundation for our social and economic inter acts. These are our social values that keeps us bond as a society together for number of centuries as a nation. Those include, of

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

28

peace, love, respect each other, equality, rights to all with that of mutual benefit and rewards in general. There fore, the political motive of the Woyane regime is a type of animals’ philosophy that kills others for the sake of its survival. Even they do not regret when they kill a child who is in his mother hug. (Remember what they did in 2005 election). Their political motive is often committing crime against humanity, break core values of social bases, and disintegrate nation integrity. The TPLF regime, is dominating every institution in the country as a whole, in particular, that includes judiciary, parliament, election board, army force, financial system, economic division and every respective structure of the government from federal to local segments and, has also unfettered access to land and natural resources of the country. Thus, we shall look in to our self and revise our strategy in to a direction where it can drive us to victory. Thus, we need to remain with those early slogans of freedom and justice to restoring equality, human and democratic rights for our people.

We need to do the best for the best achievement of our freedom. This can only be real when we stand bold and act together in one. Other wise it would be rather a kind of scrambling our unity in to a devastation circumstance and misery. We should not let our national advantage goes to our historical enemies. What the Woyane regime did and still doing is that. Look what happens to Eretria, and currently to Sudan, where more than 64,000 sq/ka/km. Of land is delivered for free. We human beings are freedom seekers by nature. An action which we might we take to secure our dignity obviously attempts different kind of insurgents between us and the oppressor regime. That, by it self can cause negative consequences’. This can only be seen when the form of a political and socio-economic system shaped in a way that stand against the will of people. In this regard, we can say that, leaders are obvious, source of bless or else the causes to curs to a nation on other hand.

We need Freedom of speech

and expression in Ethiopia Solomon Nigatu /Nürnberg/

The free communication of ideas and opinion is the most important thing of the rights of man. Every citizen may accordingly speak, write and print with the freedom, as shall be defined by law. It is clear that the Ethiopian government EPRDF/WOYANE/ is very concerned about the possibility of

popular upraising in the wake last year events in the Middle East and North Africa. The woyane government has reportedly taken measures to silence any implication that protest should or could take place. Concern about popular upraising has been behind the recent arrests and prosecutions of journalists, opposition members and protesters including those from Muslim community recently arrested.

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

29

Eskinder Nega is prominent Ethiopian journalist sentenced 18 years in prison under the countries anti terrorism law. Just prior to the detention, Eskinder had published an online column critical of the use of the terrorism law to silence dissent and calling for the Ethiopian government to respect freedom of expression and to end torture in the country prisons. He and other journalists and opposition politicians were found guilty on terrorism charges. The government does not respect the basic human rights of its citizens. Police and security forces have been

arbitrarily and illegally detained, tortured and killed. Thousands of suspects remain in detention without charge. Prison conditions are very poor. Also the woyane government generally not respect the free exercise of religion, mostly interfere with religious practice. Finally we Ethiopians loudly announce our voice to the international communities, Amnesty international, Human rights, European Union and the United States should concern about the current worst human right situation in Ethiopia.

Samuel Paulos Alsbach - Hahnlein Since the Tigraians minority in the name of TPLF took power, Ethiopia failed under brutal regime, once again after the Military regime. Bothe

systems, be it the military junta or the Tigrian Woyane are the ruminants of socialism, still would like to play their pro-left policy, which is Stalin

Type, in the name of social democracy. Those phenomenon’s at present can clearly show us negative impact of the regime. This often exhibited for its

inhuman, injustice and undemocratic acts large. We may say that, in Ethiopia human rights and justice are at desperate

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

30

condition. Political involvement is highly restricted for democratic groups. Sharing of political power is almost impossible. Freedom of expression of opinions and the right of organizing self, free media access are considered to be as criminal meanness. Opposition groups heavily are considered as politically chronic elements to the TPLF regime. The state of economic is alarmingly declaiming down, majority day by day, unexpectedly vulnerable to poverty. More over, beside systematic domination of other ethnic groups, TPLF use all the state civil and armed forces, all Medias and other valuable natural and man made resource of the nation and existing structure for their stay in power. Often all evil acts been carried out by the regime in an organized, systematic and institutionalized form by one party, of the minority TPLF.

So far we are Ethiopians, defending our nation from that of any evil, criminal injustice act shall be our vital mission. Thus, these days, we need to be firm and strong and united to step up forward in the opposition political arena. And abort the TPLF dominion from that of the Ethiopian nation. In general, we Ethiopians are suffering the consequences of ethnic politics. We are heavily imposed to deny our national identity. We already lost our sovereignty power as a legitimate nation as a whole. And on the contrary, are forced to adopt a new ethnic based system. This irresponsible mission is on its way systematically to disintegrate the country or else to draw mistrust, inequality, inhumanity and endless civil war and instability among ethnic groups in general.

Abel Tesfay hagos Alsbach - Halhniein Political leadership has an influential power that enables to determine the nature of a socio-economic circumstance. Using politics, as means of power would obvious give leaders to shape history of a nation up on their desire. In doing that, the choice of their system, might have characterised by a model of dictatorship, democratic, religious or else ethnically viable.

Now days, Ethiopia face severs consequences of the brutal dictatorship after the Military regime fallen. Hence the leadership of the country fallen in the hand of war lords of TPLF/EPRDF, the entire nation is suffering of by Tigrians (minority) ethnic supremacy. This brutal oppression of the masses, with that of the limitless crime against humanity and, injustice happened to resulted

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

31

socio-economic instability within the country at large. What happened in 2005 election is Still is remained as to deny the over helming power of people, which ultimately is the source of all power in the political arena. This occasion can clearly shows that, how much the regime is dictator and even capable to deny legitimate power of the mass on one hand. In general, Ethiopia is one, among those countries which suffer the worst side of dictatorial regime these days. It also suffers unpredicted consequence of human right abuses. The political-economy uncertainty, the social crises and other varies incidence that appeared in the country had shown us the worst face of criminal exercises’ under TPLF/EPRDF regime. Most crimes, against humanity and injustice that carried out by Ethiopian TPLF/EPRDF regime day by day shoulder heavy load of burden against peoples life, and thereby now days, life has become more miserable in the country as a whole. Above this all, the sad thing is that, no one among the European state give due attention to the greed, sorrow and suffering of the Ethiopian people as a result bad governor that qualifies systematic corruption, injustice, undemocratic and ethnicity politics in general. It clearly shows that, its’ how much Woyane is often capable to shadow the existing fact behind the truth from that of the global nation eyes. The regime empowered to do all these brutal acts in the name of combating terrorism. And, with no regretting still now day by day work hard to sabotage

and cover the worsening situation of the entire political-economy unrest, civil and religious clashes, migration of youth and intellectual people from the country. As it has been seen in the past and present fiscal years of 2011 – 2012, millions of people were and still are dinging of hunger. But the government deny telling the magnitude of the disaster through Medias. The reason why the regime shadow the disaster is that, a part of systematic sabotage that have been made deliberately to enable to miss use foreign aid as source of income to consume as political tool. It obvious known that, this is a highly corrupt state that often sink global donated and loan funds for strengthening its political and security power and in the mean time able to accumulate private wealth in land and Europe in the name of family members. It is a petty when TPLF/EPRDF regime says we love Ethiopia, which mean, they rather love its wealth, natural resources, But, not the people. It is a worthless when leaders of a country do not have sense of nationality, human respect and disregards social values. Beside underdevelopment, the saddest event now days for us is that, most people suffering from the consequences of ethnic politics. The Woyane leadership strongly imposing every ethnics group in such a way that they can loos Ethiopian identity. Even national sovereignty is at risk. As a result o ethnic cleansing, thousand of people were displaced from their respective birth places.

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

32

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

33

Fikerete Tadesse- Bayreuth The death of the totalitarian leader Meles Zenawi created a great anxiety and terror through out of Ethiopia. This situation is not esteemed from the democratic nature of Meles but the result iron fist oppression he implemented for the last 20 years. Though Woyane advocates were speaking about the democratic and collective strength of the inner circle of EPRDF, the death of their dictator master exposed its shift type structure Lead by the strong gangs that made the others wag their tail. Even all the members of EPRDF Confessed that every strategic,political and other decision that exposed the country in a great danger was a brain child of Meles. Now Ethiopia is in a cross road of collapsing or in the best time of

renaissance. There are two forces standing against each other in this respect. The minority groups who lead the country for more than two decades with ethnic, religious and political hatred are unsuccessfully tried to remove the name and dignity of Ethiopia from the global map. They left with some residual energy that might end up with power struggle within themselves. The slave servants of Meles completely eroded their jangle laws in their recent reaction. They might be the first groups who tried to mourn their master death officially for more than 15 days in modern era of the globe. They forced every citizen to stop their daily activity and cry for Meles who was much known for his wrong

doings over his country. People who do not react accordingly severely punished or confined in jail. Their strategy failed as it only showed their extent of dictatorship and brutality. It is very logical to ask why 80,000 young people died for the worthless war that awarded Badme to Eritrea? Why more than 200 innocent civilians killed in the day light in addition to the arrest of more than of 50,000 political oppositions and ordinary people during the aftermath of 2005 election ? Why the fertile land of Ethiopia is awarded to Sudan? Why Ethiopia farmers forcefully leave their land and their ancestors land in the name of development?

Is it not the holocaust against Gambela and Somali people a genocide? So on. Woyane is unwilling to answer the above question. Even journalists, civil and political organizations are wiped away with direct attack and systematically with terrorism and civil society laws. Now the Country has no leader, Woyanes specially the Tigrinas (TPLF) groups are internally fighting for power and they are bided by no law. Their mad status leads to a blood shade ever seen. The entire burden failed on 90 million terrorized people must be protected. This can only realized by Freedom loving people inside and outside the country. Hundreds of political

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

34

organizations did not solve the Problem of the beloved country but extended the pain and agony. Political organization have to set aside there differences and firmly stand for their common goal, saving Ethiopia and Ethiopia, under one umbrella, As we divided we dispersed. Civic organization should back Up the struggle by presenting better ideas that end up the misery of their country, human right organization should work hard in exposing the evil

activities of Woyane to bring about the deserved international Pressure. We have no time to spare. We are at promising time to react. Woyane groups are in total Confusion. We should not let them burst and destroy our country. God bless Ethiopia!!

(ከትወልድ እስከ ሞት አጭር ትረካ) ሶረኔ -ከፍራንክ ፈርት በኢትዮዽያ ቀደምት ታሪክ የማይነትብ አሻራ ጥለው ካለፉት ተወዳጅ የነገስታት ሚስቶች መካከል እቴጌ ጣይቱ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ናቸው። እቴጌ ጣይቱ በኢትዮዽያ ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ፣ ወታደራዊ፣ ሐይማኖታዊና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ ቀጥተኛና ቀዳሚ ሚና ነበራቸው። በዚሁ ተሳትፎአቸውም ዋና፣ ዋና በሆኑ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች አይነተኛ ሚና ተጫውተዋል። እቴጌ ጣይቱ በባህሪያቸው ቆራጥ፣ ደፋር፣ ጀግ፣ ብልህና አስተዋይ፣ እንዲሁም ጠንካራ እንደነበሩ ሥራዎቻቸው ዛሬም ድረስ ህያው ምሥክሮች ናቸው። ከዛም ባለፈ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች በቂ እውቀትና ግንዛቤ የነበራቸው፣ ለንጉሱ ከፍተኛ ወታደራዊና ዲፕሎማሲያዊ ምክር ይሰጡ የነበሩ ናቸው። እቴጌ ጣይቱ በጦርነትም ይሁን በልማት ሥራዎች በብርቱ ተፈትነው በድል የተወጡ፣ በማህበራዊ ህይወታቸው አስገራሚ የሆኑ፣ በግልም ይሁን በጋራ ለኢትዮጵያና ለህዝቧ

በሠሯቸው ታላላቅ ሥራዎች ባለውለታ እንደሆኑ፣ ድርሳናት በዋቢነት ያስረዱናል። ከዚህ በመቀጠል የእቴጌ ጣይቱን የህይወት ታሪክና በስልጣን ዘመናቸው የነበራቸውን የህይወት ገጽታ ባጭሩ ለመቃኘት ከዚህ እንደሚከተለው በመጠኑ ለማስቃኘት እንሞክራለሁ። ብላታ ጌታህሩይ ወልደ ሥላሴ ( የኢትዮጵያ ታሪክ፦ ከንግሥተሳ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል) በሚለው መጽሐፋቸው እንዳሰፈሩት፣ አፄ ሱስንዮስ ገና ሳይነግሥ ከአፄ ያእቆብ ሸሽቶ በስደት ወደሸዋ መትቶ ሳለ፣ የሸዋና የኦሮሞው ሀገር ህዝብ በጣም ረድቶት ነበረና፣ እንደገና ተመልሶ ከአፄ ያእቆብ ጋር ጎጃም ላይ ተዋግቶ ከገደለውና በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከነገሰ በሁዋላ በስደቱ ጊዜ የረዱትን የሸዋን ሰዎች ለማክበርና ደስ ለማሰኘት ሲል ከወግዳ ተከትሎት ለሄደው ኤሎስ ለሚባለው የሰሜንን ግዛት ሰጥቶት ይገዛ ነበር። ኤሎስም ቄርሎስን ወለደ፣ ቄርሎስም ኤራቅሊስን፣ ኤራቅሊስም ተስፋን፣ ተስፋም ማርትን (ማርታ) ይወልወዳሉ። ወ/ሮ ማርታ የአበርገሌውንደ ጃዝማች ወልደሩፋኤልን አግብታ ገብሬን፣ ገብሬም ራስ ተብለው ከነቤተሰቦቻቸው ከ1877 ዓ.ም ጀምሮ ለ65 ዓመታት የመሳፍንቱን ዘመን ጨምሮ የንጉሱ እንደራሴ ሆነው ኢትዮዽያን ያስተዳደሩ መስፍን

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

35

ሲሆኑ፣ የጣይቱን አያት ደጃዝማች ሃይለማርያምን ይወልዳሉ፣ ደጃች ሃይለማርይም ደግሞ የኦሮሞ የዘር ሀረግ ያላቸው፣ የንጉስ ተክለ ጊዮርጊስ የልጅ ልጅ የሆኑትን የራስ ጉግሳን ልጅ፡ ወ/ሮ ሂሩት ጉግሳን አግብተው መርሶን፣ ብጡልንና ወ/ሮ የውብዳርን ይወልዳሉ። ብጡል በበኩላቸው ደጃዝማች ተብለው ሲገዙ ሳሉ ጣይቱን፣ ወሌን፣ አሉላንና ደስታን ይወለወዳሉ። በሗላም በ1845 ዓ.ም ራስ አሊና ደጃች ካሳ በሁዋላ ዓጼ ቴዎድሮስ የተባሉት አይሻ ላይ በተዋጉበት ወቅት፣ ደጃዝማች ብጡል ከራስ አሊ ወገን ተሰልፈው ስለነበር ህይወታቸው በውጊያው ላይ እንዳለፈ ይነገራል። በሗላም በ1846 ዓ.ም አጼ ቴዎድሮስ ሠራዊታቸውን አስከትተው ወደ ሸዋ ዘምተው ከንጉስ ሃይለመለኮት ጋር ተዋግተው ስለነበር፣ ንጉስ ሃይለመለኮት ድል በመሆናቸው የ12 ዓመት እድሜ የነበራቸው ልጅ ምኒሊክን በግዞት ወደ መቅደላ ወስዷቸው። ልጅ ምኒልክም ቀደም ሲል በአባታቸው ሳቢያ ባላንጣ አድርገው እንዳያጠፏቸው በመስጋት፣ በሎሌነት ለአፄ ቲዮድሮስ አድረው መቅደላ አምባ በግዞት ይኖሩ ከነበሩት ከልጅ ወሌና አሉላ ብጡል ጋር ተዋውቀው አብረው አደጉ። ጸሐፊ ትዛዝ ገብረስላሴ (ታሪክ ዘመን ዘዳግማዊ ሚኒል ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮዽያ) በተሰኘ መጽሐፋቸው እንዳሰፈሩት፣ ልጅ አሉላና ልጅ ወሌ መልካቸው እጅግ ያማረ ስለነበር፣ የአጼ ምኒሊክ ሞግዚት የነበረው አቶ ናደው የሚባል ሰው ባያቸው ጊዜ በመደነቅ፣ እህት የላችሁምን? ሲል ጠየቃቸው። እነሱም “ እሀታችን ጎጃም ደብረ መዊዕ ከእናታችን ጋር በደብር ተቀምጣለች ” ሲሉ መለሱለት። አንድ ቀን በቅሎውን አስጭኖ ወደ ጌቶቹ በመሔድ ጣይቱን ከምኒሊክ ጋር ለማጋባት ማለዳቸው። እነሱም “ አጼ ቲዎድሮስ አልጋውን የወሰዱት ከኛው ወገኖች ከራስ አሊና ከደጃች ውቤ ላይ ስለሆነ፣ ሁለቱን የነገስታትና የመሳፍንት ዘሮች ብናጋባ እኛን እንደባላንጣአይተው በጥርጣሬ ሁላችንንም ያጠፋናል፣ እግዚአብሔር የፈቀደው ጊዜ ይሁን እንጅ ላሁን አይሆንም ” በማለት ሲመልሏቸው፣ ተስፋ ቆርጠው በምትኩ የአጼ ቴዎድሮስን ልጅ ወ/ሮ አወጣሸን አጋብተው አስቀመጧቸው። ብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደስላሴ ደግሞ (የኢትዮዽያ ታሪክ) በተሰኘ መጽሐፋቸው እንደጻፉት፣ አቤቶ ምሊሊክ በ1857 ዓ.ም ከመቅደላ አምባ አምልጠው ወደሸዋ ከገቡ በሁዋላ፣ በነሐሴ 24 ቀን 1857 ዓ.ም በአባታቸው ዙፋን ነገሱ። በሁለተኛው ዓመት ልጅ ወሌና ልጅ አሉላ አጼ

ቲዎድሮስ ከድተው ለምኒሊክ በሎሌነት ማደር ጀመሩ። ከዛም ልጅ ወሌ ደጃዝማች፣ ልጅ አሉላ ደግሞ ፊታውራሪ ተብለው በክብር ይኖሩ ጀመር ይሉናል። አጼ ምኒሊክ በ1869 ዓ.ም ባህርዳር አቅራቢያ ተገኝተው የፋሲካን በዓል በአከበሩበት ወቅት በጣይቱ እናት በወ/ሮ የውብዳር ቤት በእንግድነት ተገኘተው ከጣይቱ ጋር ተዋውቀው ወደ ደብረብርሀን ተመለሱ። በ1871 ዓ.ም ምኒሊክ መክረውና ዘክረው አለቃ ተክለ ማርያምን ወልደሚካኤልን ደብዳቤ አስይዘው ወደ ጎጃም ላኳቸው። ከዛም ወ/ሮ ጣይቱ በደንገጡሮችና በአሽከሮች ታጅበው ወደ ሸዋ መጥተው በወንድማቸው በደጃች ወሌ ቤት ተቀምጡ። አቤቶ ምኒሊክ ወደ ጎጃም ዘምተው ከንጉስ ተክለሓይማኖት ጋር እምባቦ ላይ በተዋጉበት ወቅት ባለቤታቸው ወ/ሮ ባፈናም አብረዋቸው ዘምተው ነበር። በሰራዊቱ ሰፈር ፈንጣጣ ገብቷል የሚባል ወሬ ሰለተሰማ፣ በድሮ ዘመን በሠራዊቱ ሠፈር እንዲህ ያለ ወሬ ሲሰማ፣ ለደህንነት ሲባል ወይዛዝርቱ ከሠራዊቱ ተነጥለው እንዲቆዩ ይደረግ ነበርና ወ/ሮ ባፈናም ከምኒሊክ ተለይተው ቀድመው ወደሸዋ እንዲመለሱ በማሰብ መኳንንቱ መክረው ሰደዳቸው። ወ/ሮ ባፈናም ንጉስ ምኒልክን ለመክዳት ያስቡ ነበርና፣ ወሎ ላይ ሲደርሱ ካማቻቸው ይማሙ አሊ ጋር መምክረው፣ ማላ አደገው ወደ ሰዋ ሄዱ። ሸዋም ሲደርሱ የመረሓቤቴውን አቤቶ መሸሻ ሰይፉን አሳምነውና አሳምጸው ታሞ ገብተው በመሸፈታቸው ከንጉሱ ጋር ቅያሜ ገቡ። በወቅቱ አጼ ምኒሊክ በወ/ሮ ባፈና መክዳት አዝነው የነበሩ ሲሆንም በሁዋላ ግን ወ/ሮ ባፈናን ፈትተው፣ ሚያዝያ 25 ቀን 1875 ዓ.ም የፋሲካ መድሃኒአለም እለት ከወ/ሮ ጣይቱ ጋር ተጋብተው በአንኮበር መድሓኒዓለም ደብር ስጋ ወደሙ ተቀበለው መኖር ጀመሩ። በዚያን ጊዜም ፦ “ፍጥረቱ ተጨንቆ አፈና ይዞት ዓለም ተደሰተ ጣሐይ ወጣለት” ተብሎ ተገጠመ። አፈወርቅ ገብረየሱስ፡ ዳግማዊ አጤ ምኒልክበተሰኘውመፅሀፋቸውእንዳሰፈሩት፣ “ እስከዚያ ቀን ድረስ ከተመኙት ሁለት ነገር ይቀራቸው ነበር። አንዱ ያጤ ቴዎድሮስ እስር ሳሉ ከልጅነታቸው ጀምረው ይመኟቸው የነበረን ጣይቱ ብጡልን ለማግባት ሲሆን፣ አንዱ ደግሞ በውነተኛ ባያት በቅድመ አያትዎ በንጉሠ ነገሥቱ አልጋ ለመቀመጥና የተገባዎን የሰለሞንን ዘውድ በራስዎ ለመጫን ነበር።” አሁን ግን ጣይቱ በመምጣቷ አጼ ምኒሊክ ህልማቸው ሁሉ እውን ሆነ። ግርማው ተገፎ የነበረው የሸዋ ቤተመንግስት፣ ወዲያው

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

36

የሞገስ ድባብ ለበሰ። እውነተኛው አዱኛና ደስታ ከጣይቱ ጋር ገባ። የሸዋ ድስታ የዛን ቀን ተጀመረ፣ ከጣይቱ ይልቅ << እጣይቱ >> መባል ይገባታል። ጣይቱ የተናገረችው ከምድር ጠብ የማይል፣ ለባሏ መልካም ደገፋ፣ ለኢትዮጵያ ጋሻ ናት። ኢትዮጵያም የጣይቱን ወሮታ አታጠፋም። ብልህ ይመርቃት፣ የተረገመ ይጥላት በማለት እኛን ጭምር ያሳስባሉ። ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ ስለ እቴጌ ጣይቱ ብጡል የህይወት ታሪክ በፃፉት መጽሐፋቸው ደግሞ፣ ኮራዶ ዞሊ የተባለ ኢጣልያዊ ጸሐፊ የጻፈውን በመጥቀስ እንዳሰፈሩት፣ “ ወ/ሮ ጣዩቱ በጸባያቸው እውነተኛ፣ የተለዩ፣ ብልህና አስተዋይ ብቻ ሳይሆኑ፣ መልካቸው ጠይም፣ የደሰ ደሰ ያላቸው፣ ደማም፣ ቆንጆ ሴት ነበሩ። በዚህም ስብእናቸው በባላቸው ዘንድ እምነት ለማግኘት ጊዜ አልወሰደባቸውም ነበር “ ብለዋል። በድሮው ልምድና ስርዓት እደሚደረገው ሁሉ አንድ ሰው ቅብዓ-መንግስት ከተቀባና ዘውድ ከጫነ፣ በሁለተኛው ቀን በቤተመንግስቱ ውስጥ ንጉሱ ለእተጌዩቱ ዘውድ ይጭንላት ስለነበር፣ አጼ ምኒሊክም ዘውድ በጫኑ በሁለተኛው ቀን እለተ ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን 1882 ዓ.ም ለንግስናቸው በተሰናዳው ዳስ እቴጌን አነገሷቸው። በእንጦጦ ማርያም ቤተመንግስት ውሰጥ ስለነበርው የንግስና ስርዓት ጸሀፊ ትእዛዝ ገብረስላሴ አድናቆታቸውን ጺገልጹ፣ “ የእቴጌይቱ የንግስና ሰርዓት ከፍተኛ መሰናዶ የተደረገበትና በታላቅ ስነስርዓት የተካሔደ ነበር። በወቅቱ የንጉሰ ነገስቱ ዙፋን ተዘርግቶ በዳሱ ውሰጥ ተዘርግቶ ይታይ ነበር። አዛዦች፣ ደንገጡሮች፣ አሽከሮች፣ ገረዶች፣ የተለያዩ መልክ ያሏቸውና ያሸበረቁ ልብሶች አድርገዋል። ከወረቅ በተሰሩ የቀለበት፣ የአንባርና የጉትቻ ጌጦች ደምቀዋል። በአሉን ለመመልከት የመጡት ሰዎች ብዛት ከፍተኛ በመሆኑ እልፍኝ አዳራሹ ባለመብቃቱ ደጃፉን ሞልቶት ይታይ ነበር ” ይሉናል። ከዚአም፣ አጼ ምኒሊክ ከአቡነ ማቴዎስና ከካህናቱ ጋር በመሆን ወደ ዳሱ ገብተው በዙፋናቸው ተቀመጡ። ወ/ሮ ጣይቱ በወይዛዝርቱ ታጅበው የሐር መጋረጃ ተጎናጽፎ ከንጉሱ በስተቀኝ በተዘረጋው አልጋ ላይ ተቀመጡ። ካህናቱም “ ወትቀውም ንግስት በየማንከ በአልባሰወርቅ ዕጹፍት ወሕብርት” ንግሰት በወርቅ ዘቦና በሚያራ እንቁ ልብስ ተጎናጽፋ ከጎንህ ትቆማለች እያሉ ምስባክ አሰሙ። በመቀጠል ሊቀ ዻዻሱ አቡነ ማቴዎስ የእቴጌ ጣይቱን ዘውዱን ከንጉሱ እጅ ተቀብለው ባርከው

በራሳቸው ላይ ደፉላቸው። በዚያን ጊዜ የሐሩ መጋረጃ ተገለጠ፣ ካህናቱ ተነስተው ‘’አክሊለ ተቀጺላ ታንስኦ” እያሉ በከበሮና በጸናጽል ያሸበሽቡ ጀመር፣ ቀጥሎም ራሶች፣ ደጃዝማቾች፣ እነዲሁም ግራ አዝማቾች፣ ቀኝአዝማቾች፣ መሳፍንቱና መኳንንቱ ሁሉ አየተነሱ በፊታቸው እየቀረቡ እጅ ነሱ፣ ሃምሳ አንድ ጊዜም መድፍ ተተኮሰ። እቴጌ ጣይቱም ዘውዳቸውን እንደደፉ ከዳስ ተነስተው ወደእልፍኝ በገቡ ጊዜ መሳፍንቱ ጠመንጃቸውን እንዳነገቱ አጀቧቸው። ከዛም በሁዋላ በግቢ ትልቅ ግብዣም ተደረጎ፣ ሰርዓተ ንግሱም በሰባተኛው ቀን ተጠናቀቀ። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እቴጌ ጣይቱ ብርሐን ዘኢትዮዽያ በሚል የንግስና ስም የክብር ማህተም ተቀረጾላቸው ከ1875 እስከ 1902 ዓ.ም ድረስ በኢትዮዽያ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ወታደራዊ ውሳንዎች ላይ ሁሉ ጉልህ ተሳትፎ ያደርጉ ጀመር። ነጋድራስ ተሰማ አሸቴ 1900 ባሰቀረጹት ሸክላ ስለ እቴጌ ጣይቱ ከዚህ የሚቀጥለውን ስንኝ ቋጥረው ነበር ፦ የእንጦጦ ከተማ ታውቋት ብርድነቱ፣ ድርብ ታለብሳለች እቴጌ ጣይቱ።….. ብለው እንደነበር አይዘነጋም። አጼ ምኒሊክ ግዛት ለማቅናት፣ የአካባቢ ገዠዎችን ለማስገበር ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ሳሉ ሀገር በመምራት፣ የቤተመንግስቱን ስርዓት በማስከበር፣ በመጠበቅናና መኳንንቱን በማስተባበር ይመሩ ጀመር። በአንድ ወቅት አጼ ምኒሊክ ስለ እቴጌ ጣይቱ እንዲህ ብለው ተናግረው እንደነበር ይታወሳል። “ እቴጌ ጣይቱ የመከረችውሀገር የሚያሳድር፣ የተናገረችው ከምድር ጠብ የማይል፣ ፣ ለባሏ መልካም ድጋፍ፣ ለኢትዮዽያ ጋሻ ናት “ ብለው ነበር። እቴጌ ጣይቱ የላቀ የሥራ ውጤት ያስመዘገቡትና ለከፍተኛ ደረጃ የበቁት በጥረታቸውና ጠንክረው በስራታቸው ነው። በእውቀትም ቢሆን፣ የኢትዮዽያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክና አስተምሮ ጠንቅቀው ለማወቅ የበቁ፣ በግእዝ ቋንቃ ሃይማኖታዊ ግጥሞችን የመግጠም ተሰጥኦ የነበራቸው፣ ጥልቅ ስሜታቸውንም በገናና ክራር በመደርደር የመግለጽብቃትየነበራቸው ከመሆናቸውም በላይ ገበታና ሰንጠረዥ መጫወት ይወዱ እንደነበር ይነገራላቸዋል። ህዳር 4 ቀን 1879 ዓ.ም ወደ ሐረርን ዘምተው በነበሩበት ወቅት፣ ለረዠም ጊዜ ድምፃቸው ሳይሰማ ይቆያል፣ ህዝቡም መጨነቅ ይጀምራል። ቀናዝማች ታደለ ዘወልዴ ይህን አስመልክተው በመጽሀፋቸው እንዳሰፈሩት፣ “ የምኒሊክ ወሬ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

37

በመጥፋቱና የህዝቡን መጨነቅ ጣይቱ በሰሙ ጊዜ ፍል ውሀ አጠገብ በተሰራላቸው ቤት ወርደው ተቀመጡ። ከዚያም መንደር በመመስረት ተጠመዱ። መኳንንቱም መሬት እየተመሩ ቤቶች ይሰሩ ጀመር። ህዝቡም የሚኒልክን በሕይወት መኖር በዚሁ አወቀናል ብሎ ከዳር እስከዳር ረጋ። ሀገሩም እጅግ ያማረ ሆነ። ሰራዊቱም ወደደው። እቴጌ ጣይቱም የህን ከተማ “አዲስ አበባ” ይባል ብለው አዘዙ “ ቀጣዩን ክፍል መበጭው እትም ይዘን እንቀርባለን……..

በአክሊሉ ሃይሉ

ኢትዮጵያሀገራችን በየዘመናቱ መዳረሻ የተጓዘችባቸው በርካታ አስደናቂና አሳዛኝ የታሪክ መድብሎች ያሏት ሀገር ነች። እነዚህ ታሪኮች በውል ተደጉሰው ስላልቀረቡልን በሀገራችን ላይ ያለን እምነትና ፅናት ከጊዜ ወደ ጊዜ ሲሸረሸር ይስተዋላል። የሀሳብ መፈላቀቅ፣የፍቅርማጣት፣ ያለመቻቻል እና አለመተማመንችን አይነተኛው ችግር ጥንተ ታሪካዊ ማንነታችንን ጠንቅቀን ያለመረዳታችን ውጤት ይመስለኛል። እነሆ የወደፊቱ ስጋታችንም ከቶ ቢሆንም ከዚህ በሚመነጭ ብዥታ የሚፈጠር ሊሆን እንደሚችል መገመት አያዳግትም። በዚህ እሳቤ በመነሳት እስኪ ለዛሬ አንድ የታሪክ ጭብጥ በቁንጠራ ላቅርብላችሁ። ታዲያ እናንተንም ተረቴን በተራዬ መልሱ….ማለቴ ግን አልቀረም። ኢት - ማለት ስጦታ፣ ዮጵ - ወርቅ ማለት ሲሆን፣ በጥቅሉ “ ኢትዮጵያ ” ማለት የወርቅ ስጦታ ማለት ነው የሚሉን መራራስ አማን በላይ ናቸው። መራራስ “ መጽሐፍ ክብር ” በተሰኘው መንፈሳዊምክር አዘል ብእራቸው እንደሚያብራሩት ከሆነ፣ “…..ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች…” (መዝ. 67፡-31) በማለት የተፃፈውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል በመጥቀስ፣ እጆች የተባሉት ደግሞ ለክርስቶስ ገጸ በረከት ያቀረቡ ኢትዮጵያውያን ጠበብት- ጠቢባን ናቸው በማለት ታሪክ ጠቅሰው ያስረዳሉ። የዚህ ምስጥር ፍች የሚያመለክተው የኢትዮጵያ ህዝቦች ለእግዚአብሄር በየጊዜው የሚያቀርቡትን ስእለትና መባ ነው ይሉንማል። የዚህ ጽሁፍ አንደምታ የተወሰደው ከታላቁ መጽሐፍ ሲሆን “በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ …..“ (መዝ. 71፦9) ከሚለውና “ የግመሎች

ብዛት፡ የምድያምና የገፈር ግመሎች ይሸፍኑሻል፣ ሁሉ ከሳባ ይመጣሉ፡ ወርቅንና እጣንን ያመጣሉ፣ የእግዚአብሔርንም ምስጋና ያወራሉ። “ (ኢሳ. 60፦6) ተብሎ በነቢዩ ኢሳይያስ ቀደም ብሎ የተነገረውን የትንቢት ቃል መሠረት በማድረግ ነው። ”… የግብጽ ድካምና የኢትዮጵያ ንግድ ቁመተ ረጃጅም የሳባ ሰዎች ወደ አንተ ያልፋሉ፣ ለአንተም ይሆናሉ፡ እጆቻቸውም ታስረው ይከተሉሃል፡ በፊትህም ያልፋሉ፣ ለአንተም እየሰገዱ፦ በእውነት እግዚአብሔር በአንተ አለ፣ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም ብለው ይለምኑሃል። (ኢሳ 45፡-14) የሚለው ትንቢት በተፈፀመ ጊዜ፣ ትንቢቱን ይጠባበቁ በነበሩት ኢትዮጵያውያን ጠበብት ዘንድ የሆነው ነገር ይህ ነበር። አፄ ሎዛ በኢትዮጵያ አገሮች ነገሥታት ላይ ንጉሠ ነገሥት በሆነ ክስድስት እስከ ስምንተኛው ዘመነ መንግስቱ፣ በምስራቅ በኩል ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ ኮከብ ወጥቶ በሰማይና በምድር ብርሀኑ ጎልቶ ታዬ፣ የመልኩ ቅርፅ እንደሰው ምስል እጆችና እግሮች ራስ አለው ይመስል ነበር። አንዳንድ ገዜም መስቀለኛ ተላብሶ የቆመ ሰው ይመስላል። የእግሮቹ ብርሀን ወደ ኢሩሳሌም ሰሜናዊ ምዕራብ ያመለክቱም ነበር። በዚያ ዘመን፣ ኢትዮጵያውያን ጠበብት ነገሥታትና ሊቃውንት ቀደምት አባቶች የነገሯቸው ትንቢት ቃል ይጠባበቁ ስለነበር፣ የትንቢቱ ቃል መፈፀሙን መፃህፍትንና ዘመናትን መርምረው ስለተረዱ፣ ኮከቡ በታየበትና ጨረሩ በሚያመለክታቸው የኢሩሳሌም አቅጣጫ ለመጓዝ ሦሥት ታላላቅ የኢትዮጵያ ነገሥታት፣ እያንዳንዳቸው በስራቸው ሌሎች ሦሥት፣ ሦሥት ትናንሽ ነገሥታት አስከትለው ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዙ። በወቅቱ ወደ ኢየሩሳሊም በኮከቡ እየተመሩ” እመሕያው ” ለተባለው ክርስቶስ የተሰነውን ህፃን እጅ ለመንሳት የተጓዙት ኢትዮጵያውያን ነገሥታትና የጉዟቸው ሁኔታም ይህን ይመስል ነበር፦ አንደኛ፣ በጎዣም አገር ከደሸት ከተማ ጉንጂና ጉዳጉንዲ ይቀመት የነበረው፣ ጎሳነቱ የአማራ ወንጌ፣ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የሆነው፣ አጎጃ-ጃቦን የተባለው ንጉሥ፣ የግዮን ብጫ ጨርቅ፣ ዮጵ እርሱም እንቁዮጵ-ግዮን እንቆጳዝዮን የተባለ ሉል (ዳሎል) ድንጋይና እንደሠፌድ ሁኖ የተሠራው ጌጥና የወርቅ ሐመልማል ልብስ አስይዞ በስሩ ሦሥት ነገስታት አስከትሎ ጣና ደሴት ወደ ሚገኘው ቤተመቅደስ ሄደ። ከዚያም ከደጎች ማረፊያ ቦታ ሄዶ ወስዋእቱን አቅርቦ ወደ አምላከ ሰማያት ከጸለየ በሁዋላ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

38

ጉዞውን በኑብያና በአማርና፣ በአማርናቅ አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ። ከንጉሥ አጎጃ - ጃቦን ጋር አብረው የሄዱት ሌሎች ሦሥት ነገሥታትም፦ 1. የዳንጎላ ንጉሥ፡ አቦላ አቦል፣ 2. የዝግህ ቋራ ንጉሥ፡ ንጉሥ ቶኔ፣ ቶና ወይም ጠና፣ 3. የጣና ደጋ ንጉሥ፡ በረከት፣ በረካ ወይም ባርካ ነበሩ። እነዚህ አቦል፣ ቶናና በረካም የተባሉ ነገሥታት የኑብያንና የሳዱንያን ምድረበዳ አቋርጠው ሲጓዙ የቡናን መጠጥ ለበርሃና ለቄዳር እያሳዩና ያስለመዱ ተጋዙ። ይህም ልማድ ሆኖ፣ የቅመም ነጋዴዎች አገር አቋርጠው ሲሄዱ ለጉዞ ንቃት ቡናን አፍልተው መጠጣት ልምድ ማድረግ ጀመሩ። በጥንቱ እናርያ ከፋ የሚኖሩ አቦል፣ ቶናና በረካ የተባሉ ሦሥት ወንድማማቾች እንደነበሩም በታሪክ ይነገራል። ይሐውም፣ ወነጌዎችና ጋፋቶች ወደ እናርያ በሄዱበት ወቅት በዚያው አገር እያቀኑ መንደር በመቆርቆራቸው የቡናን ጥቅም ለሌላው ነገድ አስለመዱ። እነዚህ ጎሳዎች ጋፋቶች ሲሆኑ በዛሬው ከፋ ካፍቾ የሚባሉት ናቸው። ሁለተኛ፣ በዘመኑ መደባኦችንና ኦረሞችን ክተት ብሎ ባህር ተሻግሮ በነገዱ ስም ፖርቹጋልና ስፔንን አቅንቶና አስገብሮ የተመለሰው የደርዲና፣ የሰገል፣ ማጅና የአርመን ንጉሥ መጋል ከወርቅ ሐመልማል የተሰራ መጎናፀፊያ፣ አልባብና እጀጠባብ፣ የሰንደል እንጨትና እጣን፣ ከርቤ፣ የከበረውን የአፈር ሉል (ዳሎል)፣ ቢጫ ወርቅ ይዞ ደብረኪሩብ አጠገብ ከሚገኘው ከአሰቦ ተራራ ወጥቶ ለአምላኩ ከሰገደና ከፀለየ በሁዋላ፣ በዛሬው ኤደን፣ በጥንቱ ናዝራት አድርጎ ወደ ኢሩሳሌም ተጓዘ። በሥሩም አብረውት የነበሩት ሦሥት ነገሥታትም፦ የኤላውጥንጉሥ፦መካድሽ፣ ወይም መቅደስ፣ የአባል አዳል ንጉሥ አውር፣ ወይም አውራ፣ የአፈር ንጉሥ፦ሙርኖ ናቸው ሦሥተኛ፣ በገነቴ አገር በዛሬው የጁ፣ በዋኢዝ ከተማ፣ በተርሴስ (የዛሬው አውሳ) የነገሠው አዜባውያን፣ የአዘዞ፣ የአዛል፣ የአዳል፣ የአፋር ንጉሥ አጋቦን ወርቅና እጣን ከርቤም ቅመም በግመሎቹ አስጭኖ፣ በኑብያ ፣በአማርና በህንደኬ አድርጎ ወደ ኢሩሳሌም ተጓዘ። በወቅቱ ከንጉሡም ጋር አብረውት የተጓዙ ሦሥት ነገሥታትም፦

በአንኤ ጌዘር ከተማ፦ ኑብያ ንጉሥ ሃጀቦ በመርዌ፦ የአራተኛይቱ ሕንደኬ ንግሥት ባል አልሚልኩ አቡሰላም በሳባ ከተማ አርስጣ፦ አርስጣጣሉ ጋር በምሥራቅ በኩል ወደኢየሩሳሌም ብርሀኑ የሚያመለክተውን ከፈትለፊት ኮከቡንአይተው፣ሁሉም በየፊናቸውጉዟቸወን ቀጠሉ። የእነዚህም ነገሥታት አለቆች ሦሥት ሲሆኑ፣ ለየ’የራሳቸው ሦሥት፣ ሦሥት ተከታይ ንጉሶች አሏቸው። ነገር ግን ለእነዚህ አሥራ ሁለት ነገሥታት የበላይ አንጋሻቸውና ንጉሠ ነገሥታቸው፣ በኢትዮጵያ አገር ዋና ከተማ አክሱም ላያ ተቀማጭ የነበረው አፄ ሎዛ ቤዛ ነበር። እርሱም የአፄ ናልክ ልጅ ባዜን ነው። ነገሥታቱም በጉዞ ላያ ብዙ ውጣ ውረድና ችግር ቢደርስባቸውም ከሀገራቸው በተነሱ በሁለት ዓመታቸው ኢሩሳሌም ደርሰው ህፃኑ እሱስን እጅ ለመንሳት በቅተዋል፡፡ በማለት መራራስ አማን በላይ ታሪክ ጨልፈው ያስገነዝባሉ። እኛም የአበውን ፈለግ ተከትለን የእውነትን ሰርጥ እንድንወጣው ያስፈልጋል። ታሪክ በራሱ ካስማ ላይ ስለሚሽከረከር፣ <፣ ብስሉን ከቀሊል፣ እውነቱን ከደሊል >> ለይቶ መጋት ያስፈልጋል። የማንነታችን << ቋጠሮ፣ የእኛነታችን አውታር >> ሥሪት ከዚህ የመነጨ መሆኑን ላፍታ መዘንጋት ለብንም። ከአባቶች የወረስነው ነገር ቢኖር ሀገር ብቻ ሳይሆን ቀዳሚ ታሪካችንንም ጭምር ነውና። ቸር እንሰንብት!

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

39

“ እንንቆቅልሽ!!! ሥራ ፈጥራ ሥራ እምታስፈታ ማን’ ናት? ? ከፌስ ቡክ የተወሰደ፣ “ በእኛ ቤት በምጣድ ነጭ ጤፍ ቢጋገር፣ ከቆጣሪው ይመልሳል! “ ከፌስ ቡክ ተወሰደ፣ “ በአንድ ወቅት አንድ ዝሆኖችን በመንከባከብ ይተዳደር የነበረ ሰው ነበር። አንድ ጊዜ ዝሆኖቹን በቀጭን ገመድ አስሮ፣ እሱ መቢሄድበት አቅጣጫ እየመራ ሲሄድ ያየው አንድ ሰው በነገሩ ተገርሞ፣ ይህንን የሚያህል ዝሆን እንዴት በዚህች ምን የምታክል ቀቻጫ ገመድ ሊመራ ይችላል፣ ዝሆኑ ይሄንን መበጠስ አቅቶት ነው ወይ? ብሎ ጠየቀው።

ባለዝሆኑም አየህ፣ ከልጅነታቸው ጀምሬ የምጠቀመው ይህንኑ ገመድ ነው። ድሮ ልጅ እያሉ ገመዱን ለመበጠስ ሞክረው መበጠስ እንዳልቻሉ ስለተረዱ አሁንም ድረስ እንደዚአው መበጠስ እንደማይችሉ ነው የሚረዱት አለው፡፡ “ እኛም ብንሆን፣ በአንድ ወቅት ላይ ሞክረን ያልተሳካልን ነገር ምንጊዜም የማይሳካ እና የማይታሰብ መስሎ የሚታየን በርካቶች ነን …..አይደል? “ ፍቅር በማንኛውም ሰው ውስጥ በተፈጥሮ አለ። በተቃራኒው ጥላቻ በትምህርት እንጅ በተፈጠሮ አይገኝም። “

ኒልሰንማንዴላ

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

40

Hana Meshesha Bayreuth እያንጎራጎረ ህዝብን እያባባ አበው እያዘኑ ወጣት እያነባ እየተቃወሙ እማማና አባባ ዜናው በዓለም አቀፍ እተስተጋባ ዝረዥም ተጉዞ አውም ከዋልድባ ድንገት ሳይታሰብ ስኳር ገዳም ገባ። ሲጠፋ ሲሰወር ሲደበቅ ቆይቶ በአቋሙ ጠንክሮ ባላማውም ፀንቶ አመክሮ ሳይዝ ድን ገት ገዳም ገብቶ ጣፋጭ የነበረው ሊመር ነው ከቶ። ለሱ የሚስማማ ስንት ቦታ ሞልቶ ስኳር እሳት ሆኖ ከገበያ ጠፍቶ ሊቀመጥ ነው አሉ መቃብር ቤት ገብቶ ምን ይውጥሽ ይሆን? ከእንግዲህ መርካቶ። አባቶች ምን አሉ በዋልድባ ያሉ መቃብር ፈንቅለው ሸንኮራ ሲተክሉ

አፅመ ርሥታቸው ላይ አምርተው ሲበሉ የነፍስ፣ ስጋ ዋጋ እአቀላቀሉ። አረ እግዚኦ! በሉ ይሄስ ጥሩ አይደለም ከአቅም በላይ ሆኖ ህዝብን ቢበድሉም

አባቶች ዝም’በሉ ይረሱት ግድ’የለም በለስ የቀናው ሰው ያደርጋል ያሳውን አምላክ በኑባሬው ያየዋል ሁሉንም። ዋልድባ በጾሙ ምነው ተፈተነ በገዳሙ ልማት ትንሽ ከታዘነ ፀሎቱ እንደወጉ ከተከናወነ ውሎ አድሮ ይሟሟል ስኳር ስለሆነ::

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

41

Sosena Woldeselassie Starnberg አይ እናት ሀገር ኢትዮጵያ በስንቱ ልብሽ ደማ! የበላበትን ወጨት ሰባሪ' ያጎረሰውን እጅ ነካሽ' እጉያሽ ሽር ሰግስገሽ' ያንተራሱትን እጆቸ ሊሰብር' ያሳደገውን መሬት ሊቆርስ' ከአፈርሽ ወዘና' ከውሃሽ ሰባት፣ ከትኩሳቱ' ከእፍታው ጨልፎ' እናትነትሽን ክዶ' ይሁዳን ሆኖ ሲሸጥሽ' አይ እናት ሀገር ኢትዮጵያ በስንቱ ልብሽ ደማ! አረንጓዴ ቢጫ ቀይ' የህብረ ቀለማት ምሳሌ' የማንነት መለያ ታሪክሽን' ከተራ ጨርቅ ቀላቅሎ' ያለ ስምሽ ስም ሲያሰጥሽ' ህዝብ አልባ ሀገር' ኦና ጎጆ' መካን እናት ሲያስብልሽ' አይ እናት ሀገር ኢትዮጵያ በስንቱ ልብሽ ደማ!

Selam Fikere / Bayreuth/ ጨርቅ ያለው ባንዲራ ሳጥኑ ላይ አርፎ ሰረገላው አምሮ' በጋጋታ አጀብ ጥሩንባ ሲነፋ ሲደለቅ ከበሮ' እዬዬ እያሉ ሰዎች ሲያለቅሱለት ለሞተው እሬሳ' እንደሰው እያዘንኩ እንባ ግን አጠረኝ ቂም ይዣለሁሳ? የገደለን ሞቶ አፈር ተምሶለት እንደሰው ሲቀበር' ህሊና ባይኖረኝ ደረቴን ጥዬለት ባለቀስኩኝ ነበር:: እምቢ አለኝ ህሊና ትዝታውን ጨልፎ ሀዘን እየቀዳ' ደርሶ እያስታወሰኝ የታሰርኩበትን ጣሪያና ግድግዳ' በጨለማ እሰር ብቻዬን ቁጭ ብዬ ያልኩትን ሳይረሳ' እንደራሄል እንባ ፀሎትህ ተሰምቷል በል አሁን ተነሳ' ሲለኝ ህሊናዬ……. የጥንቱን አስታውሶ የፀሎቴን ብሶት ለምላሽ ቀስቅሶ' ለቅሶ ስመለከት ቁስሌን እየነካ አሳመመኝ ደርሶ። ህሊና መጥፎ ነው በትዝታ ወስዶ በሀዘን መለሰኝ' የሙታንም ጩኸት መቃብርፈንቅሎእንዳትረሱን አለኝ:: የወላጆች እንባ ዛሬም ሳይታሰብ ምሬቱ ሳይጠፋ'

እንዴት ብዬ ላልቅስ የገደለን ሲሞት ያጠፋን ሲጠፋ' ይታዘቡኝ ሞታን ሰማዕት የሆኑት ከመንገድ የቀሩ' ነፃ ጋዜጠኛ እነ አስራት ወልደየስ አነ አሰፋ ማሩ' እርቀሰላም ሳይወርድ ይቅር ሳንባባል የሞተው ተክሶ' ስጋ ብፅአት ቃል ለምድር ለሰማይ እኔ የለኝም ለቅሶ። ህሊና መጥፎ ነው የቁስሌን ጠባሳ አያሳየኝ በቀን' በለቅሷቸው ዜማትዝታንተቀኘሁእያልኩለሚያልፍ ቀን:: ብዕር አሸብሮት ጩኸት አስበርግጎት ጀግና አይሞትም ካሉ' እሱን ለገደሉት ከእሱ በላይ ጀግኖች ስም ስጧቸው በሉ::

Rebeca Lema Taye ደስ ይበልሽ እማማ ኢትዮጵያ!.... ህብረ ቀለም አርማ’ መቀነትሽን ሊያሳጥር ያሴረ' ህልውናሽን ሊያ’ከስም ከባዕዳን ጎራ ያበረ' ታሪክሽን የከዳ ከንቱ ተረት ያስነገረ' ልጆችሽን ያዋረደ፣ ያንገላታ፣ የገደለ፣ ያሰ’ደደ ያሰረ...' ስምሽን እንኳን በቅጡ ሳይጠራ ሲፀየፍሽ የኖረ' እፎይ ተገላገልሽው ለዘላለም ተቀበረ:: በቅቤ በማይታሽ የአፍ ወለምታ ባንዲራሽን ጨርቅ ያለ' ሰንደቅሽ ከበላዩ ገኖ እሱ ከስር ዋለ:: ወትሮም ባንዲራ ከላይ ነው ሳያይ ቀረ እንጂ ምስኪኑ' በህልፈቱ ተከናነበው የናቀውን በህይወት ዘመኑ’ በልቡ እየታሰበ እድሜ ልኩን ሲያደባ' ዘረኝነት የክፋት መርዝ ሲተክልብሽ እንዳበባ’ በላይሽ ላይ ተጠምጥሞ ማር ወተትሽን እየላሰ' የንፁሀን ዜጎችሽን እንባና ደም ያፈሰሰ’ እሰይ እልል እንጂ የእባብ አንገት ሲቀነጠስ' የምን መክሰል የምን መጥቆር የምን ዋይታ የምን ማልቀስ። እሱስ በለስ ቀንታው በፕሮፓጋንዳ ለቅሶ ተሸኘ' ቀሪው የወያኔ መንጋ የህዝቡን ይቅርታ ጠይቆ ካላገኘ’ ወየ’ውለት ጊዤው ሲደርስ ማዕበለ ህዝብ ሲመጣ' ማን ሊያለቅስ ማን ሊያድነው ከኢትዮጵያ አምላክ ቁጣ። እያወቁ እንዳላወቁ አፍዝ አደንግዝ ይዘው' በአንባገነኖች ሰንሰለት የፊጥኝ ተቀፍድደው' ከመሞት መሰንበት ብለው ነፍሰ-በላዎችን ፈርተው' የአዞ እንባ የጨመቁ እየተደሰቱ አዝነው' መከታ ላጡ ልጆችሽ መከራቸው ለበዛ' ከህሊና ፀፀት ፈውሻቸው አንቺው ሁኛቸው ቤዛ' እያወቁ ላለቁ በቁስልሽ እንጨት ለሰደዱ' በልጆችሽ እንባ ስቃይ በክብራቸው ለቀለዱ' በእብለት ምላስ ሰርስረው የሀቅን ክር ለጎመዱ።

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

42

የኢሕአፓ ደጋፊ ኮሚት ወርሀዊ ስብስበባ ተካሄደ በከኒንገን አካባቢ( 14/07/12) በ14/07/2012 ዓ.ም የባድኪሲንገን አካባቢ የኢሕአፓ ደጋፊ ኮሚቴ አባላት መደበኛ ስብሰባ አካሄዱ። የስብሰባው ሊቀመንበር ማርታ በቀለ እንዳስረዱት፣ ስብሰባው በሁለት ወር እንድ ጊዜ እንደሚካሄድና የስብስባ ቦታም መፈቀዱን አስታውቀዋል፡፡ በማስከተልም፣ በኢህአፓ ውስጥ የሴቶች ኮሚቴ መቋቋሙን ገልፀው፣ ለሀላፊነት ባሉት ሁለት ክፍት ቦታዎች ሴቶች አባላት ሊወዳደሩ እንደሚችሉ በዚህ አጋጣሚ አሳስበዋል፡፡ በእለቱ ኮሚቴው በሴቶች ጉዳይ ላይ ብቻ እንደሚወያይ የገለፁት ሰብሳቢዋ፣ ኢህአፓን በሚመለከት ግን የተሳሳቱ ፅሁፎች እየወጡ በመሆናቸው አባላት አውቀው በዬ ፊናቸው እንዲአስተባብሉ አሳስበዋል፡፡ ኮሚቴው በእለቱ ባደረገው ውይይት፦ 1ኛ.የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከት በወጣት ብርሃኑ፣ እንዲሁም፣ 2ኛ.የኢህአፓ አመሠራረትን በተመለከተ በወጣት ሳሙኤል ምናሴ (ከፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ክፍል) አጫጭር ጽሁፎች ቀርበው ኮሚቴው ሠፊ ውይይት አደረገ፡፡ Bayreuth 04/08/12 የኢህአዴግ የፖለቲካ ሰለባዎችን ለማስታወስ የተደረገ ፎቶ አግዚቢሽን የታሰሩ ወገኖችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳወቅ በኑረምበርግ የኢህአፓ አባላት ከኢትዮጵያ. ፖለቲካና ሲቪክ ድርጅቶች ህብረት በጀርመን ጋር በመተባበር የፎቶ ኤግዚቢሽን በማዘጋጀት፣ የኢትዮጵያ. መንግስት በዜጎች ላይ የሚያደርሰውን የሰብዓዊ መብት ረገጣና የህግ ጥሰት ለማጋለጥ የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡ በኢግዚቢሽኑ ላይ ለመብት መከበር ባደረጉት መራራ ትግል በተለያዩ ጊዜያት የሥርዓቱ ሰለባ የሆኑ ወገኖች ፎቶግራፍ በስፋት የቀረበ ሲሆን፣ የፈርማ ማሰባሰብ፣ በራሪ ፅሁፎችንና ካላንደሮች ማሰራጨት ያካተተ ነበር። በጀርመን የፖለቲካና የሲቪክ ማህበር አባላት አንድነት ድርጅት (EPCOU) በኑሩንበርግ ያዘጋጀው ስብሰባ በስኬት ተጠናቀቀ/ ኑሩንበርግ 15.09.2012 በጀርመን የኢትዮጵያዊያን የፖለቲካና ሲቪክ ድርጅት ህብረት በኑረንበርግ ከተማ በ15/09/2012

ዓ.ም ህዝባዊ ስብሰባ ያካሄደ ሲሆን፣ በስብሰባው ላይ ከ300 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል። በስብሰባውም ላይ የተገኙ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ አቶ ኦባንግ ሜቶ፡ ከካናዳ (እውቁ የኢት. ሰብዓዊ መብት አቀንቃኝ) ዶ/ር.ኤርሚያስ አለሙ (ከ..ሎንዶን ኢንጂነር ስለሺ (ከ.ሎንዶን ስብሰባው በዋናነት ሦስት የመወያያ አጀንዳዎች የነበሩት ሲሆን፣ ይኸውም፦ 1ኛ.የሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በተመለከተ 2ኛ.በስደት ካለንበት ሀገር ጋር ያለን ግንኙነትና ወደፊት ስለሚኖረን ግንኙነት 3ኛ.(EPCOU) ከተመሰረት ጀምሮ ስላከናወናቸው ተግባራት አጠቃላይ ሪፖርትና በቀጣይ ሊያከናውናቸው ስላሉት ዕቅዶች ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት ማድረግ ነበሩ፡፡ 1ኛ.የሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ዜጎች ከገዢው መንግስት በሚደርስባቸው የፖለቲካ ተፅዕኖ ለዕስራት፣ከቤት ንብረታቸው የመፈናቀል፣የመታሰር የመደብደብና ከዚህም አልፎ ለስደት የመዳረጋቸው እጣፈንታ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ በስፋት የተብራራ ሲሆን፣ ለአብነት ያህል፣ በቤንች ማጂ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ ቤተሰብ መስርተው የሚኖሩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች በጉልበት ከመሬታቸው መፈናቀላቸው፡፡

የሙስሊሙ ማህበረሰብ የመብትና የዲሞክራሲ ጥያቄ የአክራሪነትና የሽብርተኝነት ጉዳይ ተደርጎ መወሰዱ፡፡

ለስኩዋር ልማት በሚል ዘመናትን ያስቆጠረው የዋልድባ ገዳም መፈራረስ

የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ በነ እስክንድር ነጋ እና በነ አንዱዋለም አራጌ ላይ የተወሰነው የሽብርተኝነት ውሳኔ መንግስትን መቃወም ሽብርተኛ እያስባለ እንደሚገኝ፣ በስፋት በስብሰባው ላይ ሰፊ ማብራሪያ በተሳታፊ ድርጅት ተወካዮች ተሰጥቶበታል፡፡

2ኛ.በስደት ካለንበት ሀገር ጋር ያለን ግንኙነትና ወደፊት ስለሚኖረን ግንኙነት በዚህ በጀርመን ሀገር ከ 20 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አሉ፡፡ይህን ህዝብ ለስደት ያበቃው የምግብ ጥያቄ ሳይሆን የመብት ጥማት ጉዳይ ነው፡፡ስደት እንደኳስ እየተጫወተብን ነው፡፡ እናም ለስደት ያበቃንን ጉዳይ ምክንያቶቹን በዝርዝር ለጀርመን መንግስት

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

43

በማስረዳት ስደትን ማሸነፍ አለብን፡፡አዲሱ የስደተኞች ህግ ምን ገፅታ አለው? የሚሉ ጉዳዮች ላይ ሠፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ 3ኛ.ድርጅቱ ከተመሰረት ጀምሮ ስላከናወናቸው ተግባራት አጠቃላይ ሪፖርትና በቀጣይ ስላሉት ዕቅዶች በተመለከተ ከተሳታፊዎች ጋር ሌላው የተካሄደ ውይይት ነበር፡፡ እኛ የምንታገለው የፖለቲካ ድርጅቶች እንዲጠናከሩ እንጂ እንዲጠፉ አይደለም፡፡ ህብረት ነው የምንፈልገው፡ስለዚህም ትግላችን በእራሱ የሚተማመን ጠንካራ ማህበረሰብ በመፍጠር በስደት አለም ውስጥ እራሱን እረድቶ ለሀገርና ለወገን የሚጠቅም ዜጋ የሚፈጠርበትን ማናቸውንም ስልቶች በመጠቀም ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ወደፊትም የኢሕአፓ ደጋፊ ኮሚት ወርሀዊ ስብስበባ ተካሄደ በከኒንገን አካባቢ( 14/07/12) በ14/07/2012 ዓ.ም የባድኪሲንገን አካባቢ የኢሕአፓ ደጋፊ ኮሚቴ አባላት መደበኛ ስብሰባ አካሄዱ። የስብሰባው ሊቀመንበር ማርታ በቀለ እንዳስረዱት፣ ስብሰባው በሁለት ወር እንድ ጊዜ እንደሚካሄድና የስብስባ ቦታም መፈቀዱን አስታውቀዋል፡፡ በማስከተልም፣ በኢህአፓ ውስጥ የሴቶች ኮሚቴ መቋቋሙን ገልፀው፣ ለሀላፊነት ባሉት ሁለት ክፍት ቦታዎች ሴቶች አባላት ሊወዳደሩ እንደሚችሉ በዚህ አጋጣሚ አሳስበዋል፡፡ በእለቱ ኮሚቴው በሴቶች ጉዳይ ላይ ብቻ እንደሚወያይ የገለፁት ሰብሳቢዋ፣ ኢህአፓን በሚመለከት ግን የተሳሳቱ ፅሁፎች እየወጡ በመሆናቸው አባላት አውቀው በዬ ፊናቸው እንዲአስተባብሉ አሳስበዋል፡፡ ኮሚቴው በእለቱ ባደረገው ውይይት፦ 1ኛ.የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከት በወጣት ብርሃኑ፣ እንዲሁም፣ 2ኛ.የኢህአፓ አመሠራረትን በተመለከተ በወጣት ሳሙኤል ምናሴ (ከፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ክፍል) አጫጭር ጽሁፎች ቀርበው ኮሚቴው ሠፊ ውይይት አደረገ፡፡

Bayreuth 04/08/12 የኢህአዴግ የፖለቲካ ሰለባዎችን ለማስታወስ የተደረገ ፎቶ አግዚቢሽን የታሰሩ ወገኖችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳወቅ በኑረምበርግ የኢህአፓ አባላት ከኢትዮጵያ. ፖለቲካና ሲቪክ ድርጅቶች ህብረት በጀርመን ጋር በመተባበር የፎቶ ኤግዚቢሽን በማዘጋጀት፣ የኢትዮጵያ. መንግስት በዜጎች ላይ የሚያደርሰውን የሰብዓዊ መብት ረገጣና የህግ ጥሰት ለማጋለጥ የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡ በኢግዚቢሽኑ ላይ ለመብት መከበር ባደረጉት መራራ ትግል በተለያዩ ጊዜያት የሥርዓቱ ሰለባ የሆኑ ወገኖች ፎቶግራፍ በስፋት የቀረበ ሲሆን፣ የፈርማ ማሰባሰብ፣ በራሪ ፅሁፎችንና ካላንደሮች ማሰራጨት ያካተተ ነበር።

በጀርመን የፖለቲካና የሲቪክ ማህበር አባላት አንድነት ድርጅት (EPCOU) በኑሩንበርግ ያዘጋጀው ስብሰባ በስኬት ተጠናቀቀ/ ኑሩንበርግ 15.09.2012 በጀርመን የኢትዮጵያዊያን የፖለቲካና ሲቪክ ድርጅት ህብረት በኑረንበርግ ከተማ በ15/09/2012 ዓ.ም ህዝባዊ ስብሰባ ያካሄደ ሲሆን፣ በስብሰባው ላይ ከ300 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል። በስብሰባውም ላይ የተገኙ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ አቶ ኦባንግ ሜቶ፡ ከካናዳ (እውቁ የኢት. ሰብዓዊ መብት አቀንቃኝ) ዶ/ር.ኤርሚያስ አለሙ (ከ..ሎንዶን ኢንጂነር ስለሺ (ከ.ሎንዶን ስብሰባው በዋናነት ሦስት የመወያያ አጀንዳዎች የነበሩት ሲሆን፣ ይኸውም፦ 1ኛ.የሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በተመለከተ 2ኛ.በስደት ካለንበት ሀገር ጋር ያለን ግንኙነትና ወደፊት ስለሚኖረን ግንኙነት 3ኛ.(EPCOU) ከተመሰረት ጀምሮ ስላከናወናቸው ተግባራት አጠቃላይ ሪፖርትና በቀጣይ ሊያከናውናቸው ስላሉት ዕቅዶች ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት ማድረግ ነበሩ፡፡ 1ኛ.የሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ዜጎች ከገዢው መንግስት በሚደርስባቸው የፖለቲካ ተፅዕኖ ለዕስራት፣ከቤት ንብረታቸው የመፈናቀል፣የመታሰር የመደብደብና ከዚህም አልፎ ለስደት የመዳረጋቸው እጣፈንታ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ በስፋት የተብራራ ሲሆን፣ ለአብነት ያህል፣ በቤንች ማጂ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ ቤተሰብ መስርተው የሚኖሩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች በጉልበት ከመሬታቸው መፈናቀላቸው፡፡

የሙስሊሙ ማህበረሰብ የመብትና የዲሞክራሲ ጥያቄ የአክራሪነትና የሽብርተኝነት ጉዳይ ተደርጎ መወሰዱ፡፡

ለስኩዋር ልማት በሚል ዘመናትን ያስቆጠረው የዋልድባ ገዳም መፈራረስ

የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ በነ እስክንድር ነጋ እና በነ አንዱዋለም አራጌ ላይ የተወሰነው የሽብርተኝነት ውሳኔ መንግስትን መቃወም ሽብርተኛ እያስባለ እንደሚገኝ፣ በስፋት በስብሰባው ላይ ሰፊ ማብራሪያ በተሳታፊ ድርጅት ተወካዮች ተሰጥቶበታል፡፡

2ኛ.በስደት ካለንበት ሀገር ጋር ያለን ግንኙነትና ወደፊት ስለሚኖረን ግንኙነት

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

44

በዚህ በጀርመን ሀገር ከ 20 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አሉ፡፡ይህን ህዝብ ለስደት ያበቃው የምግብ ጥያቄ ሳይሆን የመብት ጥማት ጉዳይ ነው፡፡ስደት እንደኳስ እየተጫወተብን ነው፡፡ እናም ለስደት ያበቃንን ጉዳይ ምክንያቶቹን በዝርዝር ለጀርመን መንግስት በማስረዳት ስደትን ማሸነፍ አለብን፡፡አዲሱ የስደተኞች ህግ ምን ገፅታ አለው? የሚሉ ጉዳዮች ላይ ሠፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ 3ኛ.ድርጅቱ ከተመሰረት ጀምሮ ስላከናወናቸው ተግባራት አጠቃላይ ሪፖርትና በቀጣይ ስላሉት ዕቅዶች በተመለከተ ከተሳታፊዎች ጋር ሌላው የተካሄደ ውይይት ነበር፡፡ እኛ የምንታገለው የፖለቲካ ድርጅቶች እንዲጠናከሩ እንጂ እንዲጠፉ አይደለም፡፡ ህብረት ነው የምንፈልገው፡ስለዚህም ትግላችን በእራሱ የሚተማመን ጠንካራ ማህበረሰብ በመፍጠር በስደት አለም ውስጥ እራሱን እረድቶ ለሀገርና ለወገን የሚጠቅም ዜጋ የሚፈጠርበትን ማናቸውንም ስልቶች በመጠቀም ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ወደፊትም ወጣቱ ትውልድ ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባት በኢትዮጵያ ጥላ ስር በመሰባሰብ ስደትን ለማሸነፍ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ይጠበቅበታል ተብሉአል

ኢህአፓ ወክንድ ኮንፈረንስ በአውሮፓ ከነሐሴ 11 እስከ 13 ቀን 2004 ዓ.ም ወይም 19/08/12 ፍራንክፈርት Ethiopian people revolutionary party youth league ሰዓቱ እኩለ ቀን 13:15 ላይ ይቆጥራል፡፡ስብሰባው አሁንም አልተጀመረም፡፡ የስብሰባው አዳራሽ ከ 50 የማይበልጡ ሰዎችን ነው ማስተናገድ የሚችለው፡፡ፍራንከንሽታይነር መንገድ ወይም (frankensteiner platz) ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው ሰብሰባው ሊደረግ የታሰበው፡፡የስብሰባው አዳራሽ ዙሪያውን የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ የተመለከቱ መፈክሮች ተለጥፈውበታል፡፡ከመፈክሮቹ መካከል ኢትዮጵያ ሀገራችን ሰንደቅ ዓላማችን ፣ኩራታች እና ሁሉም የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ የሚሉት መፈክሮች ጎላ ብለው ከሩቅ ይታያሉ፡፡ልክ እንደ መፈክሮቹ ሁሉ የስብሰባው መሪዎችም ፈንጠር ብለው ከፊት ለፊት ተቀምጠዋል፡፡ሰለሞን ገ/መስቀል ከአቀማመጡ የስብሰባው ሊቀመንበር ነበር፡፡ከሰለሞን በስተግራ በኩል ከአንዲት Lap Top ምናልባትም በ 1960ዎቹ የተዘፈኑ ህብረ ዜማዎች በቀጭኑ ይወርዳሉ፡፡ ስብሰባው 13:34 መጀመሩን ሰለሞን ከመቀመጫው ተነስቶ ለህዝብ መብትና ነፃነት ሲሉ ህይወታቸው ለተሰዉና በእስር ቤት ለሚገኙ የህሊና እስርተኞች የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት እንድናደርግላቸው እጠይቃለሁ በማለት አበሰረ፡፡ሰለሞን ንግግሩን ጀመረ፡፡በስብሰባው ላይ ሁለት እንግዶች እንዳሉ አስተዋወቀ፡፡አንደኛው የኢህአፓ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ዶ/ር ዘነበ ተሾመ ሲሆኑ ሁለተኛው ደግሞ በአውሮፓ

የኢህአፓ ወጣት ክንፍ ድርጅት አመራር መሆኑን ቀጥሎም የስብሰባውን አጀንዳዎች አስተዋወቅ፡፡ 1ኛ.የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በሚመለከት 2ኛ.የደጋፊ ኮሚቴው ጥንካሬ እና ድክመት 3ኛ.በአባላት መካከል የመረጃ ልውውጥ በተመለከተ ዒፊእንደሚደረግ ካስረዱ በሁዋላ ውይይት ቀጠለ፡፡ የኢህአፓ ወክንድ መግለጫ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገሮች በተደረገ ውይይት በአውሪፓ የኢህአፓ ወጣት ክንፍ መመስለቱን፡፡

ላለፉት 10 ወራት ሊጉን ለመመስረት የማደራጀት ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን፡፡

ሊጉ በኢህአፓ ስር ሆኖ የተመሰረተ ቢሆንም ራሱን የቻለ ነፃነት እንዳለውና በሀገሪቱ ለሚደረጉ የመብት ትግሎች አጋር እንደሆነ፡፡

ሊጊ በመግለጫው ኢህአዴግ ሀገሪቱን የውጭ እርዳታ ተጠባባቂ በምድረግ ለእጃዙር ቀኝ ግዛት ዳርጎዋታል ብሏል፡፡

ያለድርጅት ትግል ግቢን አይመታም፡፡ አንድ ሰው አስቦ አንድ በሌ ስቦ እንደሚባለው ስለሚሆን ተደራጅቶ ለመስራት ሊጉን ለመመስረት በቅተናል፡የአመራር አባላትም ተመርጠዋል፡፡ በአእምሮዋችን መስራት እየቻልን ስለታፈንን ብቻ አቅማችንን አውጥተን መጠቀም አልቻልንም፡፡

እናም የአፋኙን አገዛዝ ዕድሜ ለማሳጠር እውቀታችንን፣ አቅምና ችሎታችንን አጣምረን ትግል ማድረግ እንዳለብን ነው፡፡

ኢህአዴግ ለሀገር አለኝታ የሆነውንና ከአጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ወጣቱን በተለያዩ ስልቶችና በአደንዛዥ ዕፆች እያኮላሸና እያደነዘዘ የፖለቲካ አላማውን ለማሳካት እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡

ኢ.ሕ.አ.ወ.ሊ ወደ ኢህአፓ ወክንድ ተሸጋግሯል፡፡ የሚል ነበር።

ዶ/ር ዘነበ ተሾመ በበኩላቸው የአወቅቱን የፖለቲካ ትኩሳትና የወክንድን ምስረታ አስፈላጊነት አስመልክተው ሲያብራሩ፦ ይህ ስብሰባ የወጣትነት ጊዜዬን የሚያስታውሰኝ የመንፈን ምግቤ ነው፡፡የኢትዮጵያውያን ትግል በአብዛንኛው አንተ ሙትልኝ እኔ ልሰንብት ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ የፖለቲካ ክፍተት ወስጥ ነው ያለችው፡፡ ከእንግዲህ ወዲህ ምን ይጠብቀናል?በማለት ሰፊ ንግግር አድርገዋል

ሰለሞን ገ/መስቀል በበኩላቸው ሲያብራሩ፣ የኢህአዴግ የፖለቲካ ተፅዕኖ በሀገር ቤት ብቻ ሳይሆን በእዚህም በጀርመን ሀገር በኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲም ዘንድ ስር እየሰደደ መጥቷል ካሉ በሁዋላ፣፡ 1 ለ 5 የሚለው ቀመራቸውን እዚህም ሀገር ዘርግተው በኮሚኒቲው ላይ የስነልቦና ጫና እያደረጉ ነው፡፡ካከናወነው ቁጥር ስፍር ከሌለው ግፍ አንፃር ለወያኔ የሚራራ ልብ ያለው ሰው ይሰቀጥጠኛል በማለት ለተሰብሳቢው አስገንዝበዋል፡፡

-------------------------------------------------------------------------------------------------- Kendil/ December, 2012 First year No. 1

45

በውይይቱ ላይ ጥያቄና መልስች የተስተናገዱ ሲሆን፦ ፓርቲው ከሌሎች ድርጅቶች ጋር ህብረት በመመስረት ረገድ አለው አቃም፣ ወቅታዊ የፖለቲካ ትግል አቅጣጫና የትግል ስልት፣ የደጋፊ ኮሚቴዎች ወቅታዊ ተግባርና ሀላፊነት፣ ከመለስ በሁዋላ ኢትዮጵያ በኢ.ሕ.አ.ፓ እንዴት ትቃኛለች፣ አደራ መፅሄት መታተምን ለምን ተቋረጠ ወ.ዘ.ተ የመሳሰሉ በርካታ ጥያቄዎች ቀርበው ሠፊ ውይይት ተደርጎባቸው ስብሰባው በስኬት ተጠናቋል። Samuel Menase Münnerstadt

ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን አገር ዋና ከተማ በርሊን ላይ

ተደረገ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአይነቱ ልዩ የሆነ በተለያዩ መፈክሮች እና በኢትዮጵያ ባንዲራ ያሸበረቀ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን አደረጉ። ሰላማዊ ሰልፉን ያዘጋጀው በጀርመን የፖለቲካና የሲቪክ ማህበራት አንድነት ድርጅት (EPCOU) ሲሆን በእለቱም ከተለያዩ የጀርመን አካባቢ የሚኖሩ ቁጥራቸው ከ290 በላይ የሚገመት ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል/ መነሻውን በርሊን ከተማ SPD (ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ) ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ያደረገው ሰላማዊ ሰልፍ የኢትዮጵያውን አምባገነን ስርአት ቁንጮ የሆነውን ስብሃት ነጋ በጀርመን ተጋብዞ ንግግር እነዲያደርግ መጋበዙ ኢትዮጵያውያንን እጅግ በጣም ያሳዘነ እና ያስቆጣ ድርጊት መሆኑን በመፈክር አሰምቷል። የሰላማዊ ሰልፍኛው ተወካዮች ከሶሻል ዲሚክራቲክ ፓርቲ ተወካይ ጋር አጠር ያለ ንግግር አድርገው የተዘጋጀውን ፅሁፍ ለተወካዩ ሰተዋል። ሰላማዊ ሰልፈኞቹ SPD (ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ) ዋና ቢሮ ፊት ለፊት ሲያሰሙት ከነበረው መፈክር መካከል ስብሃት ነጋ ስለ ሰብአዊ መብትና ዲሞክራሲ የመናገር የሞራል ብቃት የለውም ! Shame on SPD for inviting Ethiopian dictator Sebehat Nega! እና ሌሎችም ይገኙበታል። የኸው ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመቀጠል ያመራው ወደ ጀርመን የኢኮኖሚ ልማትና እርዳታ ሚኒስቴር ቢሮ ነበር በቦታው እንደደረሰ በሚንሰትር ቢሮው ፊት ለፊት ቆሞ ካሰማው መፈክሮች መካከል Germany Stop Supporting Ethiopian Dictatorial regime ! እንዲሁም ሌሎች መፈክሮችን ከፍ አድርጎ ጩኸቱን አሰምቷል። በቦታውም የዚህ ሰላማዊ ሰልፍ አዘጋጅ በጀርመን የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅት አንድነት አባላት ዋና ፀሃፊ የሆኑት አቶ ፍቅረሰብ አበበ አማካኝነት የተዘጋጀውን ፅሁፍ በማስገባት የህዝቡን ጥያቄ እንዲያውቁት ያደረገ ሲሆን ይህ ስርአት ከጀርመን መንግስት በእርዳታና ልማት ሚኒስቴር አማካይነት የሚሰጠውን እርዳታ የኢትዮጵያ መንግስት ህዝቡን ለማፈን እየተጠቀመበት ስለሆነ ጀርመን ለኢትዮጵያ መንግስት ምትሰጠውን እርዳታ ባጋባቡ መዋሉን እንድትቆጣጠር ጠይቋል። ሰላማዊ ሰልፉ በበርሊን ጎዳና መፈክሮችን እያሰማ የመጨረሻ ጉዞውን ያደረገው ወደ ጀርመን ካውንስለር አንጄላ ማርኬል

ቢሮ ሲሆን ሰላማዊ ሰልፈኞቹ የተለያየ መፈክሮችን እያሰሙ የበርሊንን ጎዳና አድምቀውታል። ሰልፈኛው በጀርመን ካውንሰለር አንጄላ ማርኬል ቢሮ ሲደርስ ባንዲራውን እያውለበለበ መፈክሮቹን ከፍ አርጎ ይዞ ድምፁን ሲያሰማ በሁኔታው የተገረሙት የቢሮው ሰራተኞች ከህንፃው በረንዳ ላይ ሆነው ትእይንቱን ተከታትለውታል ። ለጀርመኗ መሪ አንጄላ ከውንስለር የተዘጋጀውን ፅሁፍ ያቀረቡት የሰላማዊ ሰልፉ አዘጋጅ በጀርመን የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅት አንድነት አባላት የባየር ሊቀመንበር የሆኑት አቶ የወንድወሰን አናጋው እና የባየር የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የሆኑት አቶ አንቀሳዊ ምስጋኑ ናቸው። በመጨረሻም ሰልፉ ከመጠናቀቁ በፊት የዚህ ሰላማዊ ሰልፍ አዘጋጅ ኮሚቴ አስተባባሪ የሆኑት አቶ በላይነህ ወንዳፍራሽ ለሰላማዊ ሰልፈኛው ባሰሙት ንግግር እኛ በስደት የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ከምንጊዜውም በበለጠ ህብረትና ወገናዊ ፍቅርን በመካከላችን በመመስረት በህዝባችን ላይ እየደረሰ ያለውን የሰብዓዊ መብት እረገጣ ሰለቸኝ ደከመን ሳንል ለምንኖርበት ህዝብና መንግስት ማሰማት ከኛ የሚጠበቅ የዜግነት ግዴታችን መሆኑን ጠቁመው በማያያዝም የኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም የሚያስፈራቸው ከመከፋፈላችን ተጠቃሚ ለመሆን የሚሯሯጡ ወገኖች በተለያየ መንገድ የሚያራግቡትን ተራ ወሬና አሉባልታ ግምት ሳትሰጡ ወደፊት በስደት አለም ውስጥ እራሳችንን እረድተን በጋራ በመቆም ሳይማር ያስተማረንን ህዝብ ለመርዳት ያለን ብቸኛ ምርጫ በኢትዮጵያዊነት እጅ ለጅ ተያይዘን መጓዝ በመሆኑ ይህንን አላማ የምትደግፉ ወገኖች በሙሉ አብራችሁን እንድትቆሙ በማለት ጥሪ አስተላልፈዋል፥ በመቀጠልም በጀርመን የኢትዮጰያ የሰብአዊ መብት ኮሚቴ ሊቀመንበር አቶ ስዩም በበኩላቸው ድርጅታቸው ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ጋር ሳይወግንና ነጻ በመሆን በሰብዓዊ መብት መከበር ዙሪያ በመንቀሳቀስ ላይ ያለና ወደፊትም ለሰብዓዊ መብት መከበር ከቆሙ ወገኖች ጋር አጋር በመሆን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የተናገሩ ሲሆን አያይዘውም የስደተኞችን መብት በማስጠበቅ ዙሪያም ድርጅታቸው ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር ግኑኝነት በመፍጠር የተለያዩ የመረጃ ልውውጦች እንደሚያደርጉ ለሰልፈኛው አስረድተዋል። በመጨረሻም ከሆላንድ ድረስ ተጉዘው የመጡት የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ(ሸንጎ) የፕሮፖጋንዳ እና ቅስቀሳ ሃላፊ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸውም ላይ በቀጣይ ይህ አይነቱ የተቃውሞ እንቅስቃሴ በዛሬው ዕለት ብቻ ተወስኖ እንዳይቀር በቀጣይነትም አለም አቀፍ መልክ ይዞ እንዲካሄድ የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በውጭ አገር የሚገኘው ለዲሞክራሲ ስርአት መስፈን ፤ለአገር አንድነት ፤ለሰብአዊ መብት መከበር ፤ለዜጎች እኩልነትና ለአምባ ገነኖች ስርአት መወገድ የሚታገለው የተቃዋሚ ድርጅትና ዜጋ እጅ ለእጅ ተያይዞ በየመድረኩ ትግሉን እንዲቀጥልበት ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን የእለቱም ሰላማዊ ሰልፍ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ተጠናቆ ሰልፉ ተፈጽሞአል


Recommended